




ከታሪክ ማህደር!!
መዲናችን አዲስ አበባ ከተማን ያስተዳደሯት 32 ከንቲባዎች
በአዲስ አበባ ከተማ ከ 1901 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ በመፈራረቅ ያስተዳደሯት 32 ከንቲባዎች ዝርዝር:-
1ኛ. ቢትወደድ ወልደ ጻድቅ ጎሹ (ከ1901- 1909 ዓ.ም)
2. ቢትወደድ ኃይለጊዮርጊስ
3. ደጃዝማች ይገዙ በሀብቴ
4. አቶ ወሰኔ ዘአማኑኤል
5. ደጃዝማች ማተቤ
6. ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ (ከ 1910- 1914 ዓ.ም)
ከቢትወደድ ኃይለ ጊዮርጊስ ጀምሮ እስከ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ድረስ የተሾሙትና የተፈራረቁት በ 1910 ዓ.ም ነው። ከዛ በኋላ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ከ 1910- 1914 ዓ.ም ድረስ ቆይተዋል።
7. አቶ ነሲቡ ዘአማኑኤል (ከ 1914 — 1923 ዓ.ም)
8. ቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው (ከ 1924 — 1926 ዓ.ም)
9. ቢትወደድ ጠና ጋሻው (ከ 1926 — 1928 ዓ.ም)
10. ራስ አበበ አረጋይ (1933– __)
11. ደጃዝማች ታከለ ወልደ ሐዋርያት (ከ 1933 — 1934 ዓ.ም)
12. ደጃዝማች ከበደ ተሰማ (ከ 1934 — __)
13. ራስ መስፍን ስለሺ (ከ 1937 — 1938 ዓ.ም)
14. ፊታውራሪ ደምሴ ወ/አማኑኤል (ከ 1938 — 1947 ዓ.ም)
15. ብላቴን ጌታ ዘውዴ በላይነህ (ከ 1947– 1948 ዓ.ም)
16. ብላታ ትርፌ ሹምዬ (ከ 1940 — 1950 ዓ.ም)
17. ደጃዝማች ዘውዴ ገብረሥላሴ (ከ 1950 — 1952 ዓ.ም)
18. ቢትወደድ ዘውዴ ገብረህይወት (ከ 1952 — 1961 ዓ.ም)
19. ዶክተር ኃይለጊዮርጊስ ወርቅነህ (ከ 1961 — 1966 ዓ.ም)
20. ኢንጂነር መኮንን ሙላቱ (ከ 1966 — 1970 ዓ.ም)
21. ዶክተር አለሙ አበበ (ከ 1970 — 1973 ዓ.ም)
22. ኢንጂነር ዘውዴ ተክሉ (ከ 1973 — 1981 ዓ.ም)
23. አቶ ግዛው ንጉሤ (ከ 1981 — 1983 ዓ.ም)
24. አቶ ሙሉዓለም አበበ (ከ 1983 — 1985 ዓ.ም)
25. አቶ ተፈራ ዋልዋ (ከ 1985 — 1989 ዓ.ም)
26. አቶ ዓሊ አብዶ (ከ 1990 — 1995 ዓ.ም)
27. አቶ አርከበ እቁባይ (ከ 1995 — 1998 ዓ.ም)
28. አቶ ብርሃነ ዴሬሳ (ከ 1998 — ___)
29. አቶ ኩማ ደመቅሳ (ከ 2000 — 2005 ዓ.ም)
30. አቶ ድሪባ ኩማ (ከ 2005 — 2010 ዓ.ም)
31. አቶ ታከለ ኡማ (ከሐምሌ 2010 — መስከረም 2013 ዓ.ም)
32. ወይዘሮ አዳነች አበቤ (መስከረም 2013 — ?)
በታሪክ የመጀመሪዋ ሴት የአዲስ አበባ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አበቤ ናቸው።
— ከታች ያሉት ምስሎች የ 32 የአዲስ አበባ ከንቲባዎች ፎቶግራፎች ናቸው።
# አ/አ ከንቲባ ፅ/ቤት
