April 7, 2017
ከአውስትራሊያ የሚሰራጨው ኤስቢኤስ ራድዮ ጋዜጠኛ ካሳሁን ሰቦቃ በጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት የዲሞራክሲ ሥርዓት ግንባታ ዋና አስተባባሪ የሆኑትን አቶ ሺፈራው ሽጉጤን በኢሕአዲግ እና 21 ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል እየተካሄደ ስላለው የቅድመ ብሔራዊ ድርድር አነጋግሯቸዋል:: አቶ ሽፈራው ከድርድሩ ራሱን ስላገለለው መድረክም ተናግረዋል – ያድምጡትና አስተያየትዎን ይስጡ
Source – SBS