April 11, 2017
የሮሙ ቄሣር ኔሮ በዕብሪት ልቡ አብጦ ሮማ ከተማ ላይ እሳት ለኩሶ ከተማይቱን በእሳት ስትጋይ እየተመለከተ ሠገነቱ ላይ ቁጭ ብሎ ሙዚቃ እየሰማ እና ክራሩን እየተጫወተ ሰው ሁሉ ነፍሱን ለማዳን ሲራወጥ ከተማይቱም አመድ ሲትለብስ እየተመለከተ በደስታ እየሳቀ ግርግሩን ይመለከት ነበር።
ለቀናት ለተራቡ አንበሳና ነብር ክርስቲያኖችን ወርውሮ ኮለሲዩም ስታዲዮም ውስጥ -ዳቦና ጨዋታ ለተራው ሕዝብ በሚባለው ፍልስፍና- በአውሬዎች ሲቦጫጨቁ ቄሣሩ ከትዳር ጓደኛዋ ጋር ወይኑን እየተዝናና ይጎነጭ ነበር ።
በፈሪነትና የሚታወቀውና በክርስቲያኖች የመንፈስ ጥንካሬና ጀግንነት የበታችነት ስሜት የሚሰቃየው ልቡን የሚያርደው ኔሮ በእብሪትና በሰው ስቃይ የሚደሰተው አንድም ቀውስ ስለነበር ነው በሌላ በኩልም ከተጠናወተው የበታችነት ስሜት የሚድን እየመሰለው ነበር።

አውስትሪያ ቬና ተወልዶ ጀርመን ውስጥ ስልጣን በመያዝ አውሮፓን በደም ጎርፍ ያጥለቀለቀው የጀርመኑ ቀውስ አዶልፍ ሂትለር በ 1933 ስልጣን ላይ እንደወጣ በርሊን አደባባይ ተሰብስቦ ለሚጠብቀው ህዝብ ወደ መነጋገሪያ ሰገነቱ በመውጣት “ማንም የማይበግረን ንፁህ ዘሮች ነን። እኛ የአሪያን ዘሮች ለቀጣዩ 1ሺህ አመታት አውሮፓን በበላይነት እንገዛለን !” ብሎ ሲጮህ ደጋፊዎቹ በስሜት ሰክረው እጃቸው እስኪላጥ ያጨበጭቡ ነበር ። ለአንድ ሺህ አመታት የታቀደው ሶስተኛው ሪህ በመባል የሚታወቀው ናዚ በ 12 አመታት አከርካሪውን ተመትቶ 1945 ግብአተ መሬቱ ተፈፀመ።
የሃብታሙ አያሌውን ሙሉ ንግግር-


የቀድሞው የህውሃት መሪ መለስ ዜናዊ 1983 ስልጣን ላይ ከወጣ በኋላ መቀሌ አደባባይ ለተሰበሰበው የትግሬ ህዝብ ” እንኳን ከእናንተ የወርቅ ዘሮች ተወለድኩ! ” እያለ በእብሪት ስካር ሲጮህ መቀሌ አደባባይ የተሰበሰበው የትግሬ ህዝብ እጁን እስኪደክመው አጨበጨበ ። በስሜት የተቃጠሉትና መጭው ጊዜ የሚያመጣውን መከራ ያልተገነዘቡት የወያኔ ደጋፊዎች በዚያ መርዛማ ንግግር አታሞ ሲመቱ እንደሰነበቱ ይታወሳል።

እስር ቤት 99% ገራፊዎች ትግርኛ ተናጋሪዎች ናቸው… ግድግዳ ግፉ ይሉንና ሲያቅተን እኛ ትግሬዎች እንዲህ ነን ይሉናል ” ይሄን የተናገረው ትናንት ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ሃብታሙ አያሌው ነው። ይሄን ንግግር ቀጥታ በፌስቡክ በሚተላለፈው Live ስሰማው የአዶልፍ ሂትለርና የመለስ ዜናዊ ንግግርን አስታወስኩኝ።

ህን አገር በቀል ፋሽስቶች እብሪት እየደረመሱት ይገኛሉ።
ወያኔዎች በሸአቢያ ታንክ ታጅበው አዲስአበባ እንደ ገቡ የፃፉት መፅሃፍ ” ተራራን ያንቀጠቀጠው ትውልድ ” የሚል ነበር ።
በዚህ አስቂኝ መፅሃፍ የሌላቸውን ጀግንነት ለኢትዮጵያ ህዝብ ሊግቱት ሲሞክሩ አላማቸው ራሳቸውን ማግዘፍና ሌላውን የማሳነስ ስትራቴጅ እንደሚከተሉ አመላካች ነበር ። ባለፉት 40 አመታት ወያኔዎች የትግራይ ህዝብ ከሌላው የተለየ DNA እንዳለው ሲግቱት ኖረዋል ። ይሄ ነገር በጣም አስቂኝ ነው። የእነሱ የሆነ ሁሉ የተለየ ጀግና አ ንደሆነ አምነዋል ። ደሳለኝ እያሉ የሚጠሩት እና መቀሌ ሃውልት የሰሩለት አህያቸው በአለም ላይ ካሉት አህዮች በተለየ ምርጥ ጀግና ነው ብለው የሚያስቡ አስቂኝ ፍጥረቶች ናቸው። ባዶነታቸውንና ቦቅቧቃነታቸውን በባዶ ፕሮፓጋንዳ ሊያሰማምሩት ቢሞክሩም እውነታውን ሊበሸፍንላቸው አልቻለም። ተራራን አንቀጠቀጥን ያሉት ወሽካቶች ተራራ መካከል የተወለዱ አይጦች እንደሆኑ በግሃድ ታየ።

ወያኔ ባለፉት 25 አመታት የአለም ታሪክ አንቅሮ የተፋውን የ19ኛውን ክፍለ ዘመን መርህ እንደገና ተግባራዊ በማድረግ አናሳነታቸውን ፣ የአእምሮ ዝቅተኛነታቸውንና የበታችነታቸውን በ ” አርያን ዘር ምርጥነት ተረት ” ቢቀባቡትም ሊሰራላቸው አልቻለም ። ለመቶ አመታት የኢትዮጵያን ህዝብ እርስ በርሱ እያጣላን እኛ እየገዛን እንኖራለን ብለው እቅድ ቢነድፉም ህልማቸው ወደ ቅዤት ተቀይሮ ኮማ ውስጥ ይገኛሉ።

እስከ ባለፉት ሁለት አመታት ድረስ የኢትዮጵያ ህዝብ ለዚህ አይነቱ ዘግናኝ ድርጊት ከንፈር ከመምጠጥ ያላለፈ ምላሽ ሲሰጥ አልታየም ነበር
ወያኔዎች በ 19ኛው ኛው ክፍለ ዘመን አስተሳሰብ የሚመሩና የ21ኛው ክፍለዘመን ዘመን የሚኖሩ እንስሳቶች ናቸው። የወያኔ ባህሪ ፋሽስት ፣ ጠባብ ብሄረተኛ ፣ዘረኛ ፣አንጎላቸው ያልዳበረ ነው።።

ወያኔዎች የኢትዮጵያ ህዝብ ያሳያቸውን ትእግስት እንደ ፍርሃት በመቁጠር በጣም ንቀውት ነበር ። ጀግኖቹ እኛ የትግራይ ልጆች ብቻ ነን፥ ሌላዉ ፈሪና የማይረባ ነዉ እያሉ እንደሚናገሩና ከዛም ተጨማሪ የሚያደርጉት ግፍ ለንቀታቸዉ ምስክር ነዉ።
በሁለተኛዉ የአለም ጦርነት የጀርመን ናዚዎች የአለምን ህዝብ በመናቅ፤ እኛ የአርያን ዘሮች ነን አለምን መግዛት ያለብን በሚል እብሪት ተነሳስተዉ ነበር የሁለተኛዉን የአለም ጦርነት የለኮሱት ።
እብሪት ከዉድቀት ትቀድማለች እንዲሉ፤ እብሪተኞቹ የናዚ መሪዎች የተማመኑበት ሰራዊታቸዉ፤ በጀግናዉ የሶቬየት ህብረት ቀዩ ጦር አከርካሪው ተመትቶ እንደጉም ሲተን፤ መድረሻ ነበር የጠፋቸዉ ። ተቀናቃኝን ገጥሞ የክበር ሞት ከመሞት ይልቅ የገዛ ህይወታቸዉን ግማሾቹ ሲያጠፉ የተቀሩት ደግሞ እግሬን አዉጭኝ ብለዉ ነበር የፈረጠጡት።
“በማዕከላዊ 99% ገራፊዎች ትግርኛ ተናጋሪዎች ናቸው”

የወያኔ ባህሪም ከናዚዎች የተለዬ አይደለም፤ የኢትዮጵያን ህዝብ በመናቅና ምን አባቱ ያደርገናል በሚል እብሪት ተነፋፍተዉ ህዝቡን እያሰቃዩትና ከሰዉ ተራ እንዲወጣ አድርገዉታል።
ዛሬ ላይ ሆነን ስንመለከት የተጨቆነ፤ እና ነፃነትን የተራበና የተጠማ ህዝብ መነሳቱ የማይቀርና፤ ለችግሩ መንስኤ የሆኑትን መፋረዱ የማይቀር መሆኑ እየታየ ነው። የትግሬ ህዝብም ዶዜጁ ከበዛው የፕሮፓጋንዳ ሃሽሽ እየነቃ ይመስላል።
እስከ አፍንጫዉ የታጠቀዉን የናዚን ጦር የሶቪየት ህብረት ቀዩ ጦር አከርካሪውን እንደሰበረው ሁሉ እስከ አፍንጫው የታጠቀውን የወያኔ ጦር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዜና ዘጋቢ IRIN የተራራ ላይ አንበሶች ብሎ የጠራቸው የጎንደር ገበሬዎች በነፍስ ወከፍ መሳሪያ መድረሻ እያሳጡት እንደሆነ እየተሰማ ነው።

በኢትዮጵያ ባህልና ልማድ ክብር ለማግኘት የግድ ሃይል ያስፈልጋል። ሃይል ከሌለ ክብር የለም። ክብር ከሌለ ህይወት የለም። በልመና ወይም በድርድር ክብርና ነፃነትን ማግኘት ህልም ነው።
ትናንት ጦርና ጋሻ ፣አንካሴና ጎራዴ፣ውጅግራ ጠበንጃና ምንሽር የያዙ ብሎኮና ነጠላ በርኖስና ካባ የደረቡ በባዶ እግራቸው የሚሄዱ ነፍጠኞች መድፍና መትረየስ ቦንብና ዘመናዊ ጠበንጃ ሽጉጥና ሴንጢ ይዘው ታጥቀው በጥይት ሊቆሉአቸው መለዮ ኮፊያቸውን አድርገው መሽግው የጠበቋቸውን ፋሽስቶች ድል ነስተው አሳፍረው የመለሱ ወገኖቻችን ዛሬም  የእነዚህን አገር በቀል ፋሽስቶች እብሪት እየደረመሱት ይገኛሉ።