April 19, 2017
ፎረም 65፦ ክፍል 2 – የብሔር ኃይሎችና የአንድነት ኃይሎች ተግዳሮቶች
እንግዶቻችን፦
– ወ/ሮ ጽጌረዳ ሙሉጌታ የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ ምክትል ሊቀመንበር ፤
– ዶ/ር አባድር ኢብራሂም – የአለም ዓቀፍ ሰብዓዊ መብት የህግ ባለሙያ ፤
– አቶ ነጋሲ በየነና የፓለቲካ አክቲቪስት የጋሻ ለኢትዮጵያ ተወካይ ፤
– አቶ ኦርቾ ኤራ የፓለቲካ አክቲቪስት ፤
– አቶ አሉላ ሰለሞን፦ የፓለቲካ አክቲቪስትና የሚዲያና የሲቪክ ሶሳይቲ ላይ ያተኮረ ተመራማሪ ናቸው።