Skip to content
May 31, 2017
ተከሳሾቹ ከባድ የማታለል ወንጀልን ጨምሮ በህገ ወጥ መንገድ የተገኘ ገንዘብን ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብና ሃሰተኛ ሰነድ በመጠቀም ወንጀሎች ክስ እንደተመሰረተባቸው ተነግሯል፡፡ ተከሳሾቹ ወንጀሉን አለመፈጸማቸውን የገለጹ ሲሆን፣ ጉዳዩን ሲከታተል የቆየው የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት፣ ሚስተር አይመን አብዱል ሞትሊን የተባሉትን እና በክሱ ላይ 2ኛ ተከሳሽ ሆነው የተቀመጡትን ግለሰብ በ25 አመት ፅኑ እስራትና በ252 ሺህ ብር እንዲቀጡ ውሳኔ ማሳለፉ ተሰምቷል፡፡ አንደኛ ተከሳሽ የሆኑት ግለሰብ ደግሞ የመከላከያ ምስክር እንዲያቀርቡ ለግንቦት 25 ቀን 2009 ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱን የተገኘው መረጃ አመልክቷል፡፡
Source: BBN News May 30, 2017
Like this:
Like Loading...