August 16, 2017
አቶ ሙላቱ ተሾመ በቅርቡ የሾሟቸው አምባሳደሮች የተመደቡባቸው ሀገራት ይፋ ሆኑ።
በዚህም መሰረት፡-
1. አምባሳደር ካሳ ተክለ ብርሃን – አሜሪካ ዋሽንግተን
2. አምባሳደር ብርሃነ ገብረ ክርስቶስ – ቻይና ቤጂንግ
3. አምባሳደር አስቴር ማሞ – ካናዳ ኦታዋ
4. አምባሳደር ዶክተር ሽፈራው ተክለማርያም – ደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ
5. አምባሳደር ፕሮፌሰር መርጋ በቃና – ስዊድን ስቶኮልም
6. አምባሳደር ተበጀ በርኼ – የተባበሩት ዓረብ ኢምሬትስ አቡ ዳቢ
7. አምባሳደር መታሰቢያ ታደሰ – ኳታር ዶሃ
8. አምባሳደር ፕሮፌሰር አድማሱ ፀጋዬ – ኢንዶኔዥያ ጃካርታ
9. አምባሳደር ሉሊት ዘውዴ – ሩዋንዳ ኪጋሊ
10. አምባሳደር ዓሊ ሱሌይማን – ፈረንሳይ ፓሪስ
11. አምባሳደር ሙሉጌታ ዘውዴ – ሱዳን ካርቱም
12. አምባሳደር እውነቱ ብላታ – ቤልጂዬም ብራስልስ እንዲሰሩ መመደባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።
Like this:
Like Loading...