ዶ/ር ዕርቁ ይመር፤ የኢትዮጵያዊነት – የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ ሊቀመንበርና አቶ በትሩ ገብረእግዚአብሔር፤ የኢትዮጵያዊነት – የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ የአድቮከሲ ኮሚቴ ሰብሳቢ፤ ስለ ድርጅታቸው ዓላማና ግቦች እንዲሁም ስለ ወቅታዊው የኢትዮጵያ ሁኔታ ይናገራሉ።