የጎንደር ከተማ (ፎቶ ፋይል)

 

(ዞብል የጎህ ጋዜጠኛ)

መሰከረም 02/2010

ጎንደርን የማፈራረስ ተልዕኮ አንግቦ ጎንደር ላይ የመሸገው የትግሬን ጭንብል ያጠለቀው የጥፋት ቡድን /የቅማንት ኮሚቴ/ በዛሬዎ ዕለት በሰማቸው መታወቂያ የተሰራለቸውን ወጣቶች ከአንቸው ሚካኤል ቀበሌ ተንሰተው ወደ ዳብርቃ እና ብላጅግ የምርጫ ካርድ ለማውጣት በቡድን ተደራጅተው ሲመጡ የአካባቢው ስው/አማራዎች/ ያለቀበሌየቸው የመጡትን ተላላኪዎችን የቶክስ እሩምታ ከፍተውባቸው ሁለት የትግሬ ጭንብል ያጠለቁቁስለኛ ሲሆኑ ቀሪዎችን እግሬ አውጭኝ ብለው መፈራጠጣቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡

ጎንደር

ወልድ ገብሬል ይፍሩ (የደ/ር ሲሳይ ይፍሩ/ ታናሽ ወንድም የተባለ የሰሜን ጎንደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን መምሪያ ሹፌር ከነመኪናው ከመኪናው ተሳፍረው የነበሩት የመምረያው ኃላፊ ዮሐንስ የተባለውን ካድሬ ጨምሮ በምርጫው ገዳይ የአካባቢውን ነዋሪ ለማነጋገር በሄዱበት ጊዜ የቧሂት የተቆጡ ወጣቶች እኛ አማራና ቅማንት ወንድማመች ነን የጥላቻ ደንበር አንፈልግም በማለት የመጡትን ካድሬዎችና መኪናቸውን በመሰባበር የነበሩት ካድሬዎችም ከሞት እንዳመለጡ ለማውቅ ተችሏል።

 

 

ጎንደር ከተማ ብላጅግ ቀበሌ ከ 50 የሚበልጡ የቅማንት ሰወች ከሩቅ ቦታ በመምጣት ያለ መታወቂያ ካልተመዘገብን ብለዉ ረብሻ ፈጠሩ – አያሌው መንበር

 

September 12, 2017 14:10

ዛሬ ጎንደር ከተማ ብላጅግ ቀበሌ ከ 50 የሚበልጡ የቅማንት ሰወች ከሩቅ ቦታ በመምጣት ያለ መታወቂያ ካልተመዘገብን ብለዉ ረብሻ የፈጠሩ ሲሆን፡፡ ብላጅግ ላይ 1120 አማራ 6 ቅማንት እስከዛሬ ድረስ ተመዝግበዋል፡፡

ቀበሌዉ ሙሉ ለሙሉ አማራ የሚኖርበት ሲሆን ምርጫዉን ለመረበሽና ለማስተጓጎል ብቻ በቅማንት ኮሚቴ ኦርጋናይዝ ተደርገዉ የተላኩ ናቸዉ፡፡ የአካባቢዉ አማራ ለመረበሽ እንደመጡ ሁኔታዉ ስለገባዉ የከተማዉን ምክትል ከንቲባ በመጥራት እዚህ ቀበሌ ላይ ምንም ጠብ እንዲፈጠር አንፈልግም ነገር ግን የማናዉቃቸዉ ሰወች ተደራጅተዉ ለመረበሽ መተዋል ብለዉ ስላመለከቱ፡፡

ከንቲባዉም ከሌላ ቦታ የመጡትን ቅማንቶች ሰብስቦ ወንጀል እንደሆነና ምንም አይነት ግጭት ቢነሳ ተጠያቂ እንደሚሆኑ ነግሯቸዉ ወደ መጡበት ተመልሰዋል፡፡ ምርጫዉ እንዳይካሄድ የቅማንት ኮሚቴ በመበጥበጥ ላይ ይገኛል፡፡ የአካባቢዉ አማራ ነገሩን በትግስት እየጠበቀ ሲሆን ሁሉም መሳሪያዉን ይዞ ተሰባስቦ እንደሚዉል ያገኘነዉ የፎቶ መረጃ ያሳያል፡፡ የቅማንት ኮሚቴ ሚባለዉም አካባቢዉን የጦርነት ቀጠና ለማድረግ አበክሮ እየሰራ ነዉ፡፡

በተለይም እነዚህን ቀበሌወች በምንም መንገድ እንደማያሸንፍ ሲያዉቀዉ የምርጫ ሄደቱ እንዲበጠበጥ እንደሚያደርጉ ከትናንት በፊት ላነድ ማርክ ላይ በነበረዉ ስብሰባቸዉ ገልጸዋል፡፡ በሌላ በኩል በብላጅግ ዳብርቃ ቀበሌ ሊቀመንበሯ ቅማንት ስትሆን በመቶወች የሚቆጠር መታወቂያ አባዝታ ሰታለች ተብሎ የቀበሌዉ ማህተም እንድትነጠቅ ተደርጓል፡፡

 

 

አማራውን በሂደት ከግዛቱ እናስወጣዋናለን” የሚል ራዕይ የያዘው በህወሃት የሚደገፈው የቅማንት ኮሚቴ አማራ ይዉጣልን በማለት ሆቴሎችን ሰባበሩ

September 12, 2017 13:22

አያሌው መንበር
አማራውን በሂደት ከግዛቱ እናስወጣዋናለን” የሚል ራዕይ የያዘው በህወሃት የሚደገፈው የቅማንት ኮሚቴ አይከል ከተማ የሚገኝ ሁለት የአማራ ሆቴሎች ላይ አይከል በሚገኙ የቅማንት ኮሚቴዎች በተደራጁ ወጣቶች አማራ ይዉጣልን በማለት ሆቴሎችን የሰባበሩ ሲሆን፡፡ የአማራና ቅማንት ማህበረሰብ ነገሩን ለማብረድ ጥረት ሲያደርጉ እንዳመሹ ምንጮቻችን ገልጸዋል፡፡
ባካባቢዉ ከፍተኛ ተኩስ የነበረ ሲሆን ህወሃት የመደባቸዉ የጸጥታ ሓይሎች ነገሩን ለማብረድ ምንም ሳያደርጉ መቅረታቸዉ ግጭት ባካባቢዉ እንዲነሳ የህወሃት ትግሬ ፍላጎት መሆኑን ያሳየ ነዉ፡፡ እጅግ ለማመን በሚያስቸግር ሁኔታ ከ50 ሰው በላይ ቅማንት የሆነ በማይኖርባቸው የሰሜን ጎንደር ቀበሌዎች ሁሉ የ10ሺዎች አማራዎችን መብት በሚጋፋ መልኩ ጥያቄ እንዲያነሱ የተደረጉት ራሳቸውን የቅማንት ኮሚቴ ብለው የሚጠሩ በጎንደር የህወሀት ስራ አስፈፃሚዎች “አይከልን በረጅም ጊዜ የቅማንት እናደርጋለን” በሚል ሰሞኑን ድብቅ ሰነዳቸው በጀግና የአማራና ቅማንት ተወላጆች በመሰረቁና በመበተኑ ምክንያት የጨዋታውን ህግ በመቀየር ወደ ግጭት ለማምራት እየጣሩ መሆኑ ታውቋል።
በዚህ አጋጣሚም አይከል ላይ ምልክቱ ታይቷል። ለቅማንት የተሰጡት 42 ቀበሌዎች አማራዉ ምንም ጥያቄ ስሌለለዉና በዚም ምክንያት ግጭት አይነሳም ብሎ ያሰበዉ ህወሃት አማራ ብቻ የሚኖባቸዉን ቀበሌዎ ሪፍረንድም ይካሄድባቸዉ በማለት በሁለቱ ህዝብ ላይ ግጭት እንዲነሳ አበክሮ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ለአማራም ይሁን ለቅማንት ልጆች ያለን መልዕክት ከህወሃት ኮሚቴዎች እኩይ ተግባር በመራቅ ምርጫዉን መጨረስ እንጂ የህዝብ ለህዝብ ግጭት ለማስነሳት እጅግ በስፋት እየተንቀሳቀሰ ሲሆን ህዝቡ ይሄን ጉዳይ በሰከነ መንገድ ሊያየዉና ሊያከሽፈዉ ይገባል፡፡ ከሌላ አካባቢ የሚኖሩና በስማቸው ካርድ የተሰራላቸውን በምርውጫ እለትና ከዚያም በፊት እንድታሳውቁ፣ ኮሮጆ እንዳይሰረቅ ጥንቃቄ እንድታደርጉ ነው።
የቅማንት ኮሚቴ የሚባለዉ ጣልቃገብነትን በጋራ እንከላከል።ከዚህም በተጨማሪ እስከዛሬ ድረስ በየቀበሌዎቹ በተመዘገቡት የህዝብ ብዛት መሰረት የቅማንት ኮሚቴ ሁሉንም ቀበሌወች ላይ በሰፊዉ እንደሚሸነፉ ያመኑ ሲሆን ሰሞኑን በላንድ ማርክ ሆቴል (ጎንደር) ስብሰባቸዉ ላይ የምርጫዉን ዉጤት እንዴት ማዛባት እንዳለባቸዉ ሲመክሩ ዉለዋል፡፡ የምርጫ ኮሮጆዉን መገልበጥ ካልቻልን ባካባቢዉ ብጥብጥ በማስነሳት በድርድር ቀበሌዎች ወደ ቅማንት እንዲካለሉ ማድረግ እንችላለን ያሉ ሲሆን፡፡ ማታ ደግሞ ምስራቅ ፔኒሲዎን (ጎንደር) የቅማንት ኮሚቴና የህወሃት ደህንነቶች አልጋ ይዘዉ ሲወያዩ እንደሚያድሩ ዉስጥ ያሉ የቅማንትና የአማራ ልጆች መረጃዉን አድርሰዉናል፡፡