Skip to content
የህወሓት/ኢህአዴግ የዘር ፖለቲካ በአገራችን ያደረሰውን መጠነ–ሰፊ ጥፋት እኛም ሌሎች ድርጅቶችና ዜጎችም በስፋት በመተቸት ፖሊሲው በአስቸኳይ እንዲቆምና የመቻቻልና የዴሞክራሲያዊ አንድነት ፖለቲካ እንዲተገበር ደጋግመን ጥሪ አድርገናል። እብሪተኝነትና ማንአህሎኝነት የተጠናወተው የህወሓት አገዛዝ በጎሰኝነት ሥነልቦናው ታውሮ ጊዜያዊ ጥንካሬው በቋሚነት የሚኖር መስሎት፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ የብሄር ክፍፍል መርዝ በመርጨቱ እነሆ በችግር ላይ ችግር እየፈጠረ አገራችንን ከአደጋ አፋፍ ላይ አድርሷታል።
PDF ለማንበብ ይህን ተጫኑት⇓
Like this:
Like Loading...