የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)
Ethiopian People’s Revolutionary Party (EPRP)
(አንድነት/United)
መስከረም ፰ ቀን ፪ ሺህ ፲ ዓ. ም

September 18, 2017

የዘር ፖለቲካ ከድጡ ወደማጡ

የህወሓት/ኢህአዴግ የዘር ፖለቲካ በአገራችን ያደረሰውን መጠነሰፊ ጥፋት እኛም ሌሎች ድርጅቶችና ዜጎችም በስፋት በመተቸት ፖሊሲው በአስቸኳይ እንዲቆምና የመቻቻልና የዴሞክራሲያዊ አንድነት ፖለቲካ እንዲተገበር ደጋግመን ጥሪ አድርገናል። እብሪተኝነትና ማንአህሎኝነት የተጠናወተው የህወሓት አገዛዝ በጎሰኝነት ሥነልቦናው ታውሮ ጊዜያዊ ጥንካሬው በቋሚነት የሚኖር መስሎት፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ የብሄር ክፍፍል መርዝ በመርጨቱ እነሆ በችግር ላይ ችግር እየፈጠረ አገራችንን ከአደጋ አፋፍ ላይ አድርሷታል።

PDF ለማንበብ ይህን ተጫኑት⇓

https://ethiopanorama.comwp-content/uploads/2017/09/Press-Release-9-18-2017.pdf