አቶ በትሩ ገብረእግዚአብሔር፤ የኢትዮጵያ ማኅበረሰባዊ ድርጅቶች ተወካዮች ጉባኤ አስተባባሪ፤በዳላስ፣ ቴክሳስ ከመስከረም ፳፯-፳፰ በተካሄደው ጉባኤ ላይ ስለተመከረባቸው አገራዊ የውይይት አጀንዳዎችና የተላለፉ የጋራ ውሳኔዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።