October 24, 2017 20:38

ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት      ማክሰኞ  ጥቅምት ፲፬ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም.     ቅጽ ፮ ፣ ቁጥር ፩

ለወገን ደራሹ ወገን ነውና በፍጥነት እንድረስላቸው።
ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ሰሞኑን በኢሉባቦር ክፍለ ሀገር ቡኖ በደሌ አካባቢ በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዐማሮች ላይ የተፈጸመውን እና በመፈጸምላይ የሚገኘውን የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ በጽኑ ያወግዛል ፤ አጥፊዎቹ ግን በማንኛውም ጊዜ እና ሥፍራ ከፍርድ አያመልጡም። ጭፍጨፋውከተካሄደበት  ጊዜ አንስቶ ጉዳዩን እየተከታተልን አስፈላጊውን እያደረግን እንገኛለን።
ሞረሽ ወገኔ “ሁሉም ዐማራ እንደ አንድ ቤተሰብ ይተባበር” በሚለው መርሁ መሠረት በወገኖቻችን ላይ በማንኛውም ጊዜ እና ሥፍራ ለሚደርሰውችግር ቀድሞ ለመድረስ የሚያስችለውን የአሠራር ሥርዓት የዘረጋ ድርጅት ነው። አሁንም በችግር ላይ ያሉትን ወገኖቻችንን በገንዘብ ለመርዳትበሚከተለው። የባንክ አካውንት ገቢ ማድረግ ይቻላል።
Bank of America
8511 Georgia Avenue
Silver Spring, MD 20910
Account # 4460 3921 9549
Routing # 052-001-633
Swift Code: BOFAUS3N

ለወገን ደራሹ ወገን ነውና በፍጥነት እንድረስላቸው።
ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት