ልዑል ዶ/ር አስፋ-ወሰን ዓሥራተ ካሣ፤ የአፍሪካና መካከለኛው ምሥራቅ ጉዳዮች አማካሪ፣ ደራሲና የፖለቲካ ተንታኝ፤ በወቅታዊው የኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታዎች ላይ ያላቸውን ሥጋትና ተስፋ ያንጸባርቃሉ። አማራጭ የሚሏቸውን የመፍትሔ ምክረ ሃሳቦች ያጋራሉ።

መንስዔ  በዘር ላይ የተመሠረተ የፌዴራሊዝም ሲስተምና ለብሔራዊ ዕርቅ ምላሽ መንፈግ፤

ሥጋት – ሁላችንም ተሸናፊ ሆነን የምንቀርበት ጊዜ እንዳይመጣ፤

መፍትሔ – መንግሥት ችግር መኖሩን አምኖ ተቃዋሚዎችንና ግለሰቦችን ሰብስቦ በራሱ ፈቃድ አዲስ ሁኔታ የሚፈጠርበትን መንገድ ማድረግ አለበት፤

ተስፋ – የክርስቲያንና የእስላም አንዱ ኢትዮጵያ እንደገና እንድታሸበርቅ ያደርጋታል ብዬ በፅኑዕ አምናለሁ።

https://youtu.be/dVehBgfBmik