ውድ ኢትዮጵያውያን
የአክብሮት ሰላምታችንን እያስቀደምን በቅርብ ጊዜ ተቋቁሞ የብዙዎችን ቀልብ የሳበውና ተስፋ የተጣለበት የኢትዮጵያ ክፍለሃገራት ህብረት የመጀመሪያውን ጉባኤ በዋሽንግተን ውስጥ በፌብሩዋሪ 25 ቀን 2018 በ16ኛው መንገድ ቁጥር 7701 nw.ያካሂዳል።በስብሰባው ና በድርጅቱ ዙርያ በህብር ራድዮ የቀረበውን ቃለ መጠይቅ ስንልክላችሁ እናንተም ላልሰማ ታሰማላችሁ ብለን ተስፋ በማድረግ ነው።
እንተባበር!
ከምስጋና ጋር
የኢትዮጵያ ክፍለሃገራት ህብረት
