‹‹አክርማ ለመቅጨት ሲነሱ ሲወድቁ፣ መወጠን ነው እንጂ መስፋትም አያውቁ፡፡››

‹‹ወጣቱ ትውልድ እየጠየቀና እያስበ ያለው በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ላይ አሁን ላለንበት ዘመን የሚመጥን የፖለቲካ ምሕዳር እንዲኖር ነው፡፡ የህወሓት መሪዎች ግን እያሰቡና እየሰሩ ያሉት በድሮ በዘመነ ደደቢት የቀረፁትን አስተሳሰብና ፖሊሲ መሰረት በማድረግ ነው፡፡ ሰለዚህ የህወሓት መሪዎች እየተጋጩና እየተታኩሱ ያሉት ፍትሕ ከጠማው ህዝብ ጋር ብቻ አይደለም፡፡ እየተላተሙና እየተጋጩ ያሉት ከጊዜ ጋርም ጭምር ነው፡፡ ጊዜ ደግሞ ጎርፍ ነው ማንም ሊያቆመው አይችልም፡፡›› ከዓረና ትግራይ መግለጫ የተቀነጨበ፡፡

አንድ ለህዝብ!!! በኢትዮጵያ ውስጥ በ2010ዓ/ም ከ100 ሚሊዮን ህዝብ ውስጥ ከ2.5 እስከ 3 ሚሊዮን ህዝብ ብቻ የኤሌትሪክ ብርሃን ሲያገኝ ቀሪው 97 ሚሊዮን ህዝብ በጨለማ ውስጥ ይኖራል ሃቁ ይህ ነው!!! ህዝቡ ግን ግብር ይከፍላል፡፡ መንግሥት ለጅቡቲና ሱዳን መንግሥት የኤሌትሪክ ኃይል በመሸጥ  ገቢ ያገኛል፡፡

ሁለት ለፖለቲካኞች!!! ከሳህራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ ህዝቦች ውስጥ 70 በመቶው የኤሌትሪክ ብርሃን የላቸውም፡፡ ፓወር አፍሪካ በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን ጨለማ የዋጣቸው የአፍሪካ ህዝቦችን በብርሃን ለመለገስ  የ16 ቢሊዮን ዶላር በጀት በመያዝና የግሉ ዘርፍ በኤሌትሪክ ኢንቨስትመንት እንዲሳተፍ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ ፓወር አፍሪካ (Power Africa) የተባለው የአሜሪካን ድርጅት የአፍሪካ ህዝቦችን ከኤሌትሪክ የጉልበት ምንጮች ከወራጅ ውኃ፣ ጅዋ ተርማል፣ ነፋስና ፀሐይ ተፈጥሮዊ ታዳሽ ኃይል የኤሌትሪክ ኃይል ለማመንጨት ከግሉ ዘርፍ ጋር የሚሠራ ድርጅት ነው፡፡ ከተፈጥሮዊ ታዳሽ ኃይል የተገኘውን የኤሌትሪክ ጉልበት ወደ ከፍተኛ የኤሌትሪክ ዥረት ተሸካሚ የሆኑ የኤሌትሪክ መስመሮች ጋር በማገናኘት  ቀጥሎም ከከፍተኛ የኤሌትሪክ ዥረት ተሸካሚ  ጋር በሽቦ ወይም በሌሎች ኤሌትሪክ አስተላላፊ በሆኑ ነገሮች በኩል በሚያልፍ የኤሌትሪክ ፍሰት (ኮረንቲ) ወደ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ የኤሌትሪክ ብርሓን ለማስገባት በሰፊው የወጠነ ፕሮጀክት ነው፡፡ በዓለም ባንክ ጥናት መሠረት፣ ሃገራችን ኢትዮጵያ በዓለም ከሚገኙ አስር ደሃ አገራቶች አንዶ ስትሆን የህዝቦ የነፍስ ወከፍ ገቢ ድርሻ 590 ዶላር በ2015 እኤአ ነበር፡፡ ከሃገረራችን ህዝብ 30 በመቶ የሚሆነው 1.25 ዶላር በታች ገቢ በማግኘት የሚተዳደር ደሃ ህዝብ ሲሆን 75 በመቶ የሚሆነው ህዝብ መተዳደሪው ከእጅ ወደ አፍ የሆነው የግብርና ዘርፍ ክፍለ ኢኮኖሚ መሆኑን ጥናቱ ይገልፃል፡፡ ‹‹Power Africa slogan is connecting the African population to the electricity grid, and providing access to those who live beyond it. According to Power Africa 70 % of the population of sub-Saharan Africa are without electricity. Ethiopia still remains one of the ten poorest countries in the world, with an estimated annual per capita income of $590 in 2015 (World Bank). Roughly 30 percent of Ethiopians live below the poverty line of $1.25 a day and are vulnerable to food insecurity, and about 75 percent depend on subsistence agriculture (IFPRI) ››

ሦስት ለህወሃት!!! የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ከ2003 ተጀምሮ፣በ2016 ዓ/ም የግድቡ የውኃ ሙሌት ይጠናቀቃል፡፡ ጣና ሃይቅ ከ3ቀሌለ የህዳሴ ግድብ አይኖርም!!! ስለዚህ ቅድሚያ የጣና ሃይቅን የእንቦጮ አረም በማጥፋት የሃይቁን ህልውና ቀድሞ ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡ እንደ የዓለም ባንክ ጥናት መሠረት የህዳሴውን ግድብ በ2023 እኤአ (2016እኢአ) በታቀደው መሠረት ፕሮጀክቱ ከተጠናቀቀ፣ ዓመታዊው የግድቡ ውኃ የመያዝ አቅምና መጠን ከጨመረና ሌሎች ችግሮች ከግብፅና ሱዳን መንግሥታት የፖለቲካና ኢኮኖሚ ችግሮች ካላጋጠሙት ኢትዮጵያ አንድ ቢሊዮን ዶላር ከኤሌትሪክ ኃይል ሽያጭ ገቢ ታገኛለች፡፡ የዓለም ባንክ ጥናት መሠረት ሃገሪቱ  1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ታገኛለች እያለ፣ ወያኔ ደግሞ ከኤሌትሪክ ኃይል ኤክስፖርት 636 ሚሊዩን ዶላር ገቢ እናገኛለን ይላል፡፡ የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግሥት ገቢውን ያሳነሱበት ምክንያት ቀሪውን 364 ሚሊዮን ዶላር ለመዝረፍ የታለመ ነው፡፡ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ከ2003 ተጀምሮ 2007 ዓ/ም ይጠናቀቃል ቢባልም በመጋቢት ወር 2010 ዓ/ም የግድቡ  ስራ በሰባተኛው ዓመቱ ይዞ ግንባታው 64 በመቶ መድረሱ ተገልፆል፡፡ አንድ ፕሮጀክት በተባለው ጊዜ ካላለቀ በጥናት ላይ ያልተመሠረተ ያስብለዋል፣ ለተጨማሪ ወጪም ሃገሪቱን ይዳርጋታል በተጨማሪም የ15 በመቶ የውጭ ምንዛሪ ተመን መቀነሱ ለካፒታል ጉድስ መግዣ የሚወጣው ወጪ ከፍተኛ ጭማሪ ያስከትላል፡፡ የጣና ሃይቅን ተፈጥሮዊ ቅርስ ሳንታደግ ሰው ሰራሹን ቅርስ የህዳሴው ግድብ ውኃ የመያዝ አቅም  ዝቅተኛ መሆኑን ለመተንበይ ነብይ መሆን አይጠይቅም፡፡ ተፈጥሮዊው  የጣና ሃይቅ የግድቡ የውኃ ቆት ስለሆነ የጣና ሃይቅ ህልውና ዋስትና  ሳይጠበቅ ሰው ሰራሹ የህዳሴ ግድቡ የውኃ ሙሌት ዘለቄታዊነት አጠያያቂና  የመነመነ ይሆናል፡፡ የጣና ሃይቅ ጉዳይ የአማራ ክልል ብቻ ሳይሆን የመላ ኢትዮጵያ ብሄራዊ ጉዳይ መሆን አለበት፡፡ የጣና ሃይቅ ህልውና የአካባቢ ዓየር ወያኔ ሃገራዊና ብሄራዊ አጀንዳ ሆኖ የብሄራዊ የሃገር ፍቅራችንን በክልላዊነትና በጉጠኝነት አጥረን መቀመጥ ለድንቁርና ይዳርገናል፡፡ የህዳሴ ግድቡ የውኃ ሙሌት ከጣና ኃይቅ ጀምሮ የዓባይ ወንዝ፣ ትልልቅ ወንዞችና ገባር ጅረቶች በህብረት ሆነው የህዳሴ ግድብ ሰው ሰራሺ ሃይቅ መግባታቸውን ልብ ይበሉ፡፡ የሃገሪቱ ካባቢ ዓየር፣ ፀሃይ፣ወንዝ፣ ወቅቶች(ክረምት፣በጋ፣ መጸው፣ ጸደይ)መፈራረቅ ብሄራዊ እንጂ ክልልዊ ዕደቶች አይደሉምና!!! ለምሳሌ በመላ ሀገሪቱ ከሚገኝ የፀሐይ ጉልበት፡-ሶላር ሴልስ በመጠቀም የፀሐይን ጉልበት ወደ ኤሌትሪክ ጉልበት መለወጥ ይቻላል፡፡ ይህም ተፈጥሮዊ ታዳሽ ኃይል ከካርቦን በካይ ፍልቀት፣ ልቀትና ርጭት የተጠበቀ ነው፡፡ በሃገራችን ከልዩ ልዩ የጉልበት ምንጮችን ከወራጅ ውኃ፣ ጅዋ ተርማል፣ ነፋስና ፀሐይ ተፈጥሮዊ ታዳሽ ኃይል የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት ይቻለናል፡፡ ታዲያ ያለ ኢኮኖሚ ነጻነት፣ የፖለቲካ ነፃነት የለም!!! ከኢኮኖሚ ግንባታ በፊት የዴሞክራሲ ነፃነት መቅደምና ሁሉን ነገር በጠረጴዛ ዙሪያ መፍታት የሰለጠነና የተማረ ህዝብ ግኝት ነው፡፡ ለሀገር ኢኮኖሚ ዘለቄታዊ ግንባታና ለህዝብ ብልፅግ መፍትሄው የዴሞክራሲ ሥርዓት ብቻ ነው፡፡ ታዲያ ‹‹የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ›› ሳይነሣ፣ ሰው የመናገር፣ መጻፍ፣ መሰብሰብ ነጻነት፣ ወዘተ ሳይኖረው ዴሞክራሲያዊና ስብዓዊ መብቶቹን ተነጥቆና ተረግጦ፣ በሃገሩ እንደ አውሬ እየታደነ ሲገደል፣ ሲታሰርና ሲሰደድ ዝም ብለህ ተገዛ ማለት እንዴት ይቻላል!!! ወያኔ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት የባንድ ሽያጭ አጀንዳ ማስቀየሪያና ለመከላከያ ሠራዊቱ በጀት ገንዘብ ማሞያ ለማድረግ የታሰበ ነው፡፡  ዝርዝር ጥናቱን እንሆ፡፡

የሃይድሮፓወር ግንባታ በኢትዩጵያ!!!››በኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ደንበኞች ተጠቃሚ ቁጥር በ2012 እኤአ 2.2 ሚሊዩን ህዝብ የኤሌትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ነበር፡፡ በ2017 እኤአ ከ100 ሚሊዮን ህዝብ ውስጥ ከ2.5 እስከ 3 ሚሊዮን ህዝብ ብቻ የኤሌትሪክ አገልግሎት ሲያገኝ ቀሪው 97 ሚሊዮን ህዝብ በጨለማ ውስጥ ይኖራል ሃቁ ይህ ነው!!! በጨለማ የሚኖረውን የሃገራችን ህዝብ በብርሃን ለመታደግ በቁጭት መስራት ይጠበቅብናል፡፡ በኢትዬጵያ የኤሌትሪክ ደንበኞች ተጠቃሚ ብዛት፡-

ከህዝቡ ቁጥር ጋር ሲወዳደር ተጠቃሚው ምን ያህል አናሳ እንደሆነ መረዳት ይቻላል፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ደንበኞች ተጠቃሚ ቁጥር አመታዊ እድገት በመቶኛ አነስተኛ እንደሆነ ከመረጃው ተነስቶ ማስላት ይቻላል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና በጠ/ሚ ቢሮ የኢኮኖሚ ዘርፍ ዋና አማካሪ  ዶክተር ካሱ ኢላላ፣ የእንሰሳ ሃኪም ከምድረ እንግሊዝ የወያኔ ኢህአዲግን ፖለቲካ የተቀላቀሉት በሎንዶን ከተማ በሞርኬጅ ገዝተውት ለነበረው ቤት አርባ ሽህ ፓውንድ (ለሠላሣ ዲናር!) ወያኔ በከፈለላቸው ጊዜ ሚስታቸውንና ልጃቸውን ጥለው ዕቃቸውን ሸክፈው ወደ ሀገርቤት ተመልሰው የመለስ ዜናዊ አማካሪ የቤተመንግሥት ባለሞል በመሆን ሃገሪቱን ለባህር ማዶ እዳ ከዳረጉት ሹማምንቶች አንዱ የሆኑት፡፡ አቶ አለማሁ ተገኑ መስኖና ኤሌትሪክ ሚኒስቴር፣ ጉዲፈቻ አማራ-ጠል በመሆኑ የተሸሙ፣ ዕውቀት አልባና የሶቤት ህብረት ሰራሺ ኤሌትሪክ ወፍጮ፣  አቶ ምህረት ደበበ የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ ቻይና ሠራሽ ሙሁር ሲሆኑ በሃገረ ቻይና ዶክትሬታቸውን የሚሠሩ፣ ሦስቱ ለግል ጥቅምና ሥልጣን ሲሉ፣ ለሠላሣ ዲናር! ለቻይና ሃገሪቱን የሸጡና በእዳ የነከሩ ምሁራን ናቸው፡፡

የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 5 ቢሊዩን 490 ሚሊዬን ዩኤስ ዶላር ብድር እንዳለበት ጥናቱ በዝርዝር ያሳያል፡፡

{1}  የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 1.2 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ከኢትዮጵያ መንግስት የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር IFIs/ Government to Sector Institutions on-lending የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ሹማምንት ጋር ከተለያዩ ዓለም ዓቀፍ የገንዘብ ተቆማቶች መኃል (የዓለም ባንክ ዓለም ዓቀፍ ልማት ትብብር( International Development Association (IDA)፣ የአፍሪካ የልማት ባንክ African Development Bank(AfDB)፣ የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ  European Investment Bank (EIB) etc.) ኮንሴሽናል ብድር (Concessionary loans) ለኤሌትሪክ አገልግሎት ዘርፉ አበድረዋል፡፡ ኮንሴሽናል ብድር ዋንኛ ገፅታዎች አንደኛ ብድሩ የመካከለኛና የረጅም ግዜ ብድሮችን ሲያካትት፣ የብድሩ ግዜ ለሃያ ዓመታት መሆኑ፡፡ ሁለተኛ የብድሩ የእፎይታ ግዜ (grace period)  አምስት ዓመታት መሆኑና፡፡ በእፎይታ ግዜት ተበዳሪው መንግስት ወለዱን ብቻ እንጂ ዋናውን ገንዘብ (principal) መክፈል አይችልም፡፡ ሦስተኛ ተበዳሪዉ መንግስት የተበደረውን ገንዘብ በአነስተኛ ወለድ ከ3 እስከ 6 በመቶ ጨምሮ የመክፈል ግዴታ ይጠበቅበታል፡፡

The Sector’s Current Estimated Loan Portfolio የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል፣ኤሌትሪክ ኃይል ዘርፍ የውጭ ብድር

Borrowing Sourceየብድር ምንጭ Loan AmountUS$ million

የዕዳ መጠን(ዩኤስ ዶለር በሚሊዩን)

Repayment PeriodYears

የክፍያ ዘመን

በአመት

Grace Periodyears

የእፎይታ ግዜ

Interest Rate %የወለድ መጠን በመቶኛ
IFIs/ Government on Lending 1,250 20 5 5.00%
Commercial Banks 1,000 10 3 6.00%
Bonds 3,000 7 0 5.00%
Supplier’s Credits 240 4 1 5.00%
Total Current estimate 5,490 (averages of categories used)

{2} የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 1.0 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ከተለያዩ የንግድ ባንኮች ብድር ተበድሮል፡፡ ከነዚህም ውስጥ የቻይናና የህንድ የንግድ ባንኮች ለትላልቅ ፕሮጀክቶች የሀይድሮ ኤሌትሪክ ፓወር መሠረተ ልማት ዝርጋታና ግንባታ  የሚውል ብድር ተበድረዋል፡፡ የንግድ ባንክ ብድር (Commercial Banks loans) ዋንኛ ገፅታዎች አንደኛ የብድሩ ግዜ ለአስር ዓመታት መሆኑ፡፡ ሁለተኛ የብድሩ የእፎይታ ግዜ ሦስት  ዓመታት ነው፡፡ በእፎይታ ግዜት ተበዳሪው መንግስት ወለዱን ብቻ እንጂ ዋናውን ገንዘብ መክፈል አይችልም፡፡ ሦስተኛ ተበዳሪዉ መንግስት የተበደረውን ገንዘብ በአነስተኛ ወለድ 6 በመቶ ጨምሮ የመክፈል ግዴታ ይጠበቅበታል፡፡

{3} የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 3 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር የቦንድ ብድር Bonds ከሃገር ውስጥና ከባህር ማዶ ዲያስፖራ፣ከመንግስታዊና የግል ዘርፎች ቦንድ በመሸጥ ላይ ይገኛሉ፡፡ የቦንድ ብድር (Bonds loans) ዋንኛ ገፅታዎች አንደኛ የብድሩ ግዜ ለሰባት ዓመታት መሆኑ፡፡ ሁለተኛ ተበዳሪዉ የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል  የተበደረውን ገንዘብ በአነስተኛ ወለድ 5 በመቶ ጨምሮ የመክፈል ግዴታ ይጠበቅበታል፡፡ በኢትዮጵያ ባንኮች ከሚያበድሩት 27 በመቶ ለቦንድ ግዥ እንዲገዙ ግዳጁ እንደተጣለባቸው ልብ ሊሉ ይገባል፡፡

{4}  የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 240 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር በዱቤ አቅራቢ ድርጅቶች Supplier’s  credits በብድር እቃዎች ተበድሮ ገዥቶል፡፡ የዱቤ አቅራቢ ድርጅቶች ብድር (Supplier’s  credits) ዋንኛ ገፅታዎች አንደኛ የብድሩ ግዜ ከ2 እስከ 4 ዓመታት መሆኑ፡፡ ሁለተኛ የብድሩ የእፎይታ ግዜ አንድ  ዓመት ነው፡፡ ሦስተኛ ተበዳሪዉ መንግስት የተበደረውን ገንዘብ በአነስተኛ ወለድ ከ 4 እስከ 6 በመቶ ጨምሮ የመክፈል ግዴታ ይጠበቅበታል፡፡ የብድር አገልግሎት Debt Servicing: የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል  የተበደረውን ገንዘብ ይሄ ሁሉ እዳ በአለፉት ጥቂት አመታት ውስጥ በመሆኑ የእዳ ክፍያው ከላይ በተጠቀሰው የእፎይታ ግዜ ምክንያት ተበዳሪው ድርጅት  ላይ ተፅዕኖ አያደርግም፡፡ ከዚህ በኃላ የብዙዎቹ እዳዎች የእፎይታ ግዜ ያልቅና የእዳው ክፍያ ከ 2012/13 እኤአ በኃላ ጀመሮል፡፡ የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይልና የመንግስት የብድር ጫና  በተለይም የመንግስት የእዳ አገልግሎት ጫና 67 በመቶ በ2010 እኤአ እንደደረሰ ይታወቃል፡፡ በቀጣዬቹም አመታት ከ2013 እስከ 2018 እኤአ መከፈል ያለበት የእዳ አገልግሎት የክፍያ መጠን በአማካኝ 250 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም (5 ቢሊዩን ብር)ና ከዛም በላይ ይሆናል፡፡

China Exim Bank loans Ethiopia 680 million USD for construction of Halele Warabesa dam $922,827,175.54 to Ethiopia in 2009 | ID: 1379 “ Description: On July 15, 2009, China and Ethiopia signed a 1.9 billion EUR deal for the construction of the Gibe IV and Halele Werabesa dams, which are expected to produce 2,150 MW. Preferential buyers’ credit and concessionary loans from China exim bank will finance 85% of the project, and the Ethiopian government will finance the remaining 15%. Including this agreement between Sino Hydro Corporation Limited and the Ethiopian Electric Power Authority, there were, at the time of writing, seven hydropower dams under construction in Ethiopia with an aggregate capacity of over 5,000 MW. The Halele Werabesa project is expected to commence construction in 2013 and to be operational in 2018 at the earliest. The project will cost between 650 and 700 million USD, including the budget for a 79 km transmission line to carry generated electric power, estimated at 2,300 GWH/year. Officials report that Ethiopia plans to export excess electric power to Sudan, Djibouti, and Kenya. According to a report by International Rivers, updated in 2013, China is no longer financing the construction of the Gibe IV dam However, China is still on line to finance Halale Werabesa with a 680 million USD loan, with Sinohydro as a contractor.” ‹‹በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ (2008-2012) ላይ እንደሰፈረው፣ የኤሌትሪክ ኃይል ፕሮጀክት የኤሌትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅምን በ2007 ከነበረበት 2,220.5 ሜጋ ዋት በ2012 ዓ/ም አገራዊ ኃይል አቅሞን ወደ 17347 ሜጋ ዋት የማድረስ፣ የኤሌትሪክ አገልግሎት ሽፋኑም ወደ 90 በመቶ ከፍ ለማድረግ ግብ አስቀምጣለች፡፡ በተጨማሪም አሁን የሚታየው የኤሌትሪክ ኃይል ብክነት ካለበት 22 ነትብ 3 በመቶ በ2012 ወደ 11 በመቶ ዝቅ ለማድረግ ታቅዶል፡፡… በአዲስ አበባ ኒቨርሲቲ ቴክኖሎጅ ኢንስቲቲዮት የኤሌትሪካል ምህንድስና መምህር ዶክተር ጌታቸው በቀለ፣ ኢትጵያ ከ100 ዓመታት በፊት ኤሌትሪክ ማመንጨት መጀመሮንና ይህም ኤሌትሪክ በኣለም ዓቀፍ ደረጃ መነጨ ከሚባልበት ወቅት 30 ዓመታትን የዘገየ ብቻ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ ይሁንኖ አገሪቱ በመቶ ዓመት ጊዜ ውስጥ እኤአ 2005፣ አጠቃላይ የማመንጨት አቅም 814 ሜጋ ዋት የነፍስ ወከፍ ኃይል ድርሻም በሰው 3ነጥብ 8 ዋት ብቻ እንደነበር ያስታውሳሉ፡፡ አሁን ላይ 814 ወደ 4100 በላይ ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ላይ ደርሰናል ብለዋል፡፡1

በሃገሪቱ የኤሌትሪክ ኃይል መቆራረጥና ችግር እስካሁን መፍትሄ አላገኘም፣ በሃገሪቱ ያሉ ፍብሪካዎች ከፍተኛ ምርት ለማምረት ያልቻሉት በኤሌትሪክ ኃይል  አቅርቦት ችግር እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ታላቁ የኢትዩጵያ የህዳሴ ግድብ፣ ከኤሌትሪክ ኃይል ኤክስፖርት 636 ሚሊዩን ዶላር ገቢ እንደሚገኝ መንግስት በምናባዊ አኃዞቹ ገልፆል፡፡ ግድቡ ሲያልቅ የኢትዮጵያ ህዝብ ችግር እንደሚቀረፍ፣ ድህነት እንደሚወገድ፣በቀን ሦስቴ እንደምንበላ፣ ወደ መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች እንደምንዘል ወዘተ የተገባው ቃል ኪዳን በ2012 እንደ ኢትዩጵያ አቆጣጠር፣ 636  ሚሊዩን ዶላር ገቢ ብቻ እንደምናገኝ ስንቶቻችን እናውቃለን፡፡ የግድቡ ውኃ በምንያህል ዓመት ውስጥ ይሞላል፣ ግድቡ በታባለው ግዜ ያልቃል ወይ፣ ግድቡ ከ2003 ተጀምሮ 2007 ይጠናቀቃል ተብሎ አላለቀም፡፡በ2010 ዓ/ም የግድቡ  ስራ 64 በመቶ መድረሱ ተገልፆል፡፡ እንደ ዓለም ባንክ ጥናታዊ ግምት  ግድቡ በ2023 እኤአ (2016እኢአ) በታቀደው መሠረት ፕሮጀክቱ ከተጠናቀቀ፣ ዓመታዊው የግድቡ ውኃ የመያዝ አቅምና መጠን ከጨመረና ሌሎች ችግሮች ካላጋጠሙት ኢትዮጵያ አንድ ቢሊዮን ዶላር ከኤሌትሪክ ኃይል ሽያጭ ገቢ ታገኛለች ይላል ሙለር፡፡ የዓለም ባንክ ጥናት መሠረት ሃገሪቱ  1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ታገኛለች እያለ፣ ወያኔ ደግሞ ከኤሌትሪክ ኃይል ኤክስፖርት 636 ሚሊዩን ዶላር ገቢ እናገኛለን ይላል፡፡ የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግሥት ገቢውን ያሳነሱበት ምክንያት ቀሪውን 364 ሚሊዮን ዶላር ለመዝረፍ የታለመ ነው፡፡ መረጃውን ከድረ-ገፁ ያንቡ፡-

Ethiopia’s Renaissance Dam – A mega dam with potentially mega consequences/By Haydar Yousif, ThinkAfricaPress, December 4, 2012

World Bank Urges Ethiopia to Devalue Birr to Boost Exports, By William Davison, Bloomberg July 24, 2014

“Lars Moller, the World bank’s chief economist in Ethiopia, told reporters today in the capital, Addis Ababa. Ethiopia, the world’s most populous landlocked nation, may grow as much as 8.5 percent this year and next, the International Monetary Fund said last month. The nation earns most foreign-exchange from state-owned Ethiopian Airlines, while coffee exports from Africa’s largest producer of the beans are the highest grossing commodity. The World Bank estimates Ethiopia could earn $1 billion a year from exporting electricity by 2023 if all of its hydroelectric projects are completed as planned, Moller said. ’’ To contact the reporter on this story: William Davison in Addis Ababa at wdavison3@bloomberg.net To contact the editors responsible for this story: Nasreen Seria at nseria@bloomberg.net Paul Richardson, Sarah McGregor, Andres R. Martinez

በዓለም ባንክ ጥናት መሠረት በ2023እኤአ ኢትዮጵያ ከኤሌትሪክ ኃይል ሽያጭ 1 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ታገኛለች፡፡ እያለ፣ የህወኃት የጦር አበጋዞች መንግሥት በእኛ በ2016 ዓ/ም  ደግሞ ከኤሌትሪክ ኃይል ኤክስፖርት 636 ሚሊዩን ዶላር ገቢ እናገኛለን ይላል፡፡ ወያኔ ገቢውን ያሳነሱበት ምክንያት ቀሪውን 364 ሚሊዮን ዶላር ለመዝረፍ የታለመ ነው፡፡ በጥናቱ መሠረት  የታላቁ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ሥራና የግድቡ የውኃ ሙሌት  ከ2003 ተጀምሮ፣በ2016 ዓ/ም እንደሚጠናቀቅ ከጅምሩ ይታወቃል፡፡ የህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት በ15 ዓመታት ውስጥ እንደሚያልቅ ጥናቱ ዋቢ ነው፡፡

ህዝቡ ለህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ገንዘብ እንዲያዋጣ፣ ቦንድ እንዲገዛ፣ እስክስታ እንዲወርድ፣ እንዲያቅራራ፣ እንዲሸልል  በማድረግ ይዘርፉታል፡፡ ወያኔ የፖለቲካ ስልጣኑን ካጣ አገር ይፈርሳል ይለናል፣ ወያኔ የህዳሴ ግድቡ ቦንዱን ለግብፅና ሱዳን በመሸጥ ገንዘቡን ዘርፎ ያሸሻል፣ ሃገሪቱን ለቻይናና ለውጪ አገራት ብድር ዘፍቆት ይኮበልላል፣ ለስልጣናቸው ሱስ ሲሉ ምንም ነገር ይፈፅማሉ፡፡

የኤሌትሪክ ኃይል ለጎረቤት ሃገራት እየሸጠች ሲሆን በ2011እኤአ ለጅቡቲ መንግሥት የኤሌትሪክ ጅረት ቆት  መሥመር በመዘርጋት ኃይል አቅርቦት ለመሸጥ ችላላች፡፡በ2012 እኤአ ለሱዳን መንግስት የኤሌትሪክ መሥመር በመዘርጋት ኃይል አቅርቦት ለመሸጥ ችላላች፡፡ እንዲሁም በ2017/18 እኤአ ለኬንያ መንግስት የኤሌትሪክ መሥመር በመዘርጋት ኃይል አቅርቦት ለመሸጥ እቅድ አላት፡፡ አጠቃላይ  የኤሌትሪክ ኃይል አቅርቦት 7000 ጊጋ ዋት በስዓት ለማቅረብ በዚህ አስር ዓመታት ውስጥ እቅድ አለ፡፡ ዓለም ኣቀፍ የኤሌትሪክ ኃይል አቅርቦት ሽያጭ ተወዳዳሪ ዋጋ ዩኤስ 0.07 ኪሎዋት በሰዓት በመሆኑ ለሃገሪቱ ተቀም ያለ የውጪ ምንዛሪ ገቢ ያስገኛል፡፡ በአጠቃላይ በ2013 እስከ 2016 እኤአ የኤሌትሪክ ኃይል ሽያጭ ገቢ ከ8 አስከ 10 በመቶ የኤስ 200 ሚሊነረ ዶላር በዓመት በአማካኝ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በ2017 እስከ 2020እኤአ የኬንያ የኤሌትሪክ ኃይል ሽያጭ ሲታከልበት እስከ 600 መቶ ሚሊዮን ዶላር ገቢ ያስገኛል ተብሎ ተገምቶል፡፡

  1. As the sector continues to expand its access program and connect more customers from additional parts of the country, the domestic demand for electricity is expected to remain strong. The domestic demand is expected to reach nearly 9,000 GWh by end of this decade using the sector’s moderate growth forecast.
  2. Moreover, a large part of the future growth will also come from energy exports to neighboring countries. The Djibouti interconnector has already started power trading (as of 2011) and the Sudan interconnector began power trading in 2012. The Kenya interconnector is expected to being trading in 2017/2018. The combined electricity export is expected to exceed 7,000 GWh by end of this decade – the bulk of which would come from the Kenya interconnector (see table below). The international sale of power is expected to be at competitive prices (approx. US$ 0.07/kWh) which will bring significant foreign exchange revenue. Overall, it is anticipated that the   sector’s operating revenue will grow around 8-10% to US$ 200 million a year (on average) from FY2013-2016, growing to US$ 600 million FY2017-20 (after exports to Kenya start).

የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት ከኢትዮጵያ መስኖና ኤሌትሪክ ሚኒስቴር መረጃ መሠረት‹‹ኢትዮጵያ ከውሃ 45 ሽህ ሜጋ ዋት፣ ከንፋስ 1.3 ሚሊዩን ሜጋዋት፣ ከእንፋሎት 10 ሽህ ሜጋ ዋት፣ ከካርቦን ኒውትራል እና ከሌሎችም ኃይል ማመንጫዎች ከፍተኛ ኃይል ለማምረት ዕምቅ አቅም አላት›› ከወሬው ባሻገር ያለው እውነት ግን   የኤሌትሪክ ኃይል በማመንጨት ላይ ያሉ መልካዋከና፣ አዋሽ 1 እና 2፣ ተከዜ፣ ጣና በለስ፣ ግልገል ጊቤ 1 እና 2፣ ፊንጫ አመርቲ ነሼን ጨምሮ ሌሎችም የውሃና የንፋስ ኃይል ማመንጫዎች ተደማምረው 2300 ሜጋዋት እና የግልገል ጊቤ ሦስት 1870 ሜጋዋት ጋር 4260 ሜጋ ዋት አቅም ይኖራታል፡፡ የህዳሴው ግድብ  6000 ሜጋዋት የሃይድሮኤሌትሪክ ሃይል ግንባታ ሲጠናቀቅ 10 ሽህ ሜጋ ዋት አቅም ይኖራታል፡፡ ከሃገሪቱ ህዝብ 70 በመቶው በጨለማ ውስጥ ይኖራል ማለትም የመብራት አገልግሎት አያገኝም፣በማለት ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ በሌላ በኩል  የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ አገልግሎት መሥሪያ ቤት  በአሁኑ ወቅት 2 ሚሊዮን 500 ሽህ  ደንበኞች እንዳሉት ገልፆል ስለዚህ ከ100 ሚሊዩን ህዝብ ውስጥ 2.5 ሚሊዮን ህዝብ ብቻ የመብራት አገልግሎት ይደርሰዋል ማለት ነው፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል፣ በውሃ ኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት አቅም በመጭዎቹ አምስት አመታት ውስጥ 17 ሽህ ሜጋዋት  ኃይል የሚያመነጩ ፕሮጀክቶችን ወደ ሥራ  ለማስገባት አቅዳል፡፡

{1} የአባ ሳሙኤል ኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በ1904ዓ/ም አዲስ አበባ ከተማ ወጣ ብሎ አቃቂ ተገነባ፡፡ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኤሌትሪክ ኃይል የሆነው ግድብ 7 ሜጋ ዋት፣ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት አቅም ነበረው፡፡ የአባ ሳሙኤል ኃይል ማመንጫ በብልሽት ምክንያት ላለፉት 40 ዓመታት ያህል አገልግሎት ሳይሰጥ ቆይቶል፡፡ የኃይል ማመንጫው በ2007-2009 ዓ/ም እድሳቱ ግዜ ተደርጎለት የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት አቅሙ 7 ሜጋ ዋት፣ በቻይና መንግስት እርዳታ የተሠራ ሲሆን አጠቃላይ የግንባታው ወጪ 95 ሚሊዩን ዩዋን ነበር፡፡ ኮንትራክተር የቻይናው ፓወርና፣ቻይና ሁዋዶንግ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን በጋራ ነበር፡፡

{2} ጊቤ አንድ የኃይል ማመንጫ፣ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት አቅም 184 ሜጋ ዋት፣ የፕሮጀክቱ ወጪ አጠቃላይ የግንባታው ወጪ ሽፋን ድርሻ፣ ኮንትራክተር

{3} ጊቤ ሁለት የኃይል ማመንጫ፣የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት አቅም 420 ሜጋ ዋት፣ የፕሮጀክቱ ወጪ 277 ሚሊዮን ዶላር ከጣሊያን ዲቨሎፕመንት ኮኦፕሬሽን፣ 50 ሚሊን ፓውንድ ኢሮፕን ኢንቨስትመንት ባንክ አጠቃላይ የግንባታው ወጪ ሽፋን ድርሻ፣ ኮንትራክተር Gilgel Gibe II will generate 420 MW by drawing water from the Gilgel Gibe I reservoir through a 26 km long tunnel to turbines located at the end of the tunnel. The project was supported by a $277 million from the Italian Development Cooperation and a €50 million loan from the EIB. The cost, budgeted at roughly $600 million (including transmission system), is 30% covered by the Ethiopian Government. Gilgel Gibe II will be connected to the grid with a long transmission line to Addis Ababa and a short one to Gilgel Gibe I. Source {www.ethioreport06feb08.pdf}What Cost Ethiopia’s Dam Boom? A look inside the Expansion of Ethiopia’s Energy Sector Terri Hathaway February 2008

{4} ጊቤ ሦስት የኃይል ማመንጫ፣ በደቡብ ክልል (ወላይታና ዳውሮ ዞኖች)፣(የግንባታው በ19999እኤአ ተጀምሮ በ2009እኤአ ተጠናቀቀ፡፡ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት አቅም 1870 ሜጋ ዋት ሲሆን (900 ሜጋ ዋት ኃይል በማመንጨት ላይ ይገኛል)፣ የፕሮጀክቱ ወጪ 1.5 ሚሊዩን ዩሮ አጠቃላይ የግንባታው ወጪ ሽፋን ድርሻ፣ የቻይና መንግሥት 60 በመቶ የኢትዩጵያ መንግስት 40 በመቶ ነበር፡፡ ኮንትራክተሮች ሳሊኒ ኢምፕሬጂሎ ኮንስትራክሽን (ሃገረ- ጣልያን)እና የቻይናው ዶንግ ፉንግ በጋራ የተገነባ ነው፡፡

{5} ጊቤ አራት የኃይል ማመንጫ፣ ደቡብ ክልል (በነገሌ ቦረና-ጉጂ ዞን) ገናሌ ዳዋ ኃይድሮ ኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት(2003-2009) የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት አቅም 2150 ሜጋ ዋት፣ የፕሮጀክቱ ወጪ 2.67 ቢሊዮን ዩኤስ ዶላር አጠቃላይ የግንባታው ወጪ ሽፋን ድርሻ፣ቻይና 85 በመቶ ፕሮጀክቱ ወጭ የምትሸፍነው (through preferential buyer’s credit and concessionary loans) ነው፡፡ የጊቤ አራት ሃይድሮኤሌትሪክ ሃይል ፖሮጀክት/ በጁላይ 2009 እኤአ ኢትዮጵያ ከቻይና  በሲኖ ሃይድሮ ኮርፖሬሽን (Sino Hydro Corporation) ተጨማሪ የስምምነት ፊርማዋን በማኖር 2150 ሜጋ ዋት ሃይድሮኤሌትሪክ ሃይል ፖሮጀክት በጊቤ አራት (በኦሞ ወንዝ)ና ሃሌሌ ወራቤሳ ግድብ ለመስራት 2.67 ቢሊየን  ዩኤስ ዶለር  ተስማማች፡፡

{6} ገናሌ ዳዋ ኃይድሮ ኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት፣ በኦሮሚያ ክልል በነገሌ ቦረና-ጉጂ ዞን የሚገኝ ሲሆን፣ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት አቅም 254 ሜጋ ዋት ሲሆን፣ የፕሮጀክቱ በ2003 ተጀምሮ በ2009 እኤአ ለመፈጸም ታቅዶ ነበር፡፡  የፕሮጀክቱ ወጪ 451 ሚሊዩን ዶላር ሲሆን፣ አጠቃላይ የግንባታው ወጪ ሽፋን ድርሻ አልተገለፀም፡፡ የቻይናው ጌሹባ ግሩፕ(ሲጂጂሲ)የፕሮጀክቱ  ኮንትራክተር በመሆን ይሰራል፡፡

{7} ተከዜ ኃይድሮ ኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት፣ ትግራይ ክልል፣ ከ1994-2001 እኤአ  የተሠራ  የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት ግድብ ሲሆን ግድብ በተከዜ ወንዝ ላይ  በ2007 ዓ/ም ለማጠናቀቅ ታቅዶ በመሬት መንሸራተት ችግር ምክንያት ፕሮጀክቱ የተጠናቀቀው በ2009 ሲሆን አጠቃላይ የግንባታ ስራው የፕሮጀክቱ ወጭ በ1.5 ቢሊዩን ብር ወይም 365 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር ሲደርስ 360 ሜጋ ዋት ያመነጫል ቢባልም 75 ሜጋ ዋት የኤሌትሪክ ሃይል እንደሚያመነጭ ይታወቃል፡፡  የፕሮጀክት ተቆራጭ  ኮንትራክተር የቻይናው ዳንግ ፉንግ ግሩፕ(ሲጂጂሲ) ነበር፡፡

ዳንግ ፉንግ፣ የቻይና ኩባንያና የተከዜ የኃይል ማመንጫ፣ ‹‹ጉዳት የደረሰበትን የተከዜ ኃይል ማመንጫ ለመጠገን የቻይና ኩባንያ ማላሽ እየተጠበቀ ነዉ››የተከዜ ኃይል ማመንጫ ግንባታው በ2001ዓ/ም ተጠናቆ ወደ ሥራ የገባው የተከዜ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ ግድብ እያንዳዳቸው 75 ሜጋ ዋት የኤሌትሪክ ኃይልን ማመንጨት የሚችሉ አራት ተርባይኖች ሲኖሩት ፣ በአጠቃላይ 300 ሜጋ ዋት የኤሌትሪክ ኃይል ያመነጫል ተብሎ ቢታቀድም ከ75 ሜጋ ዋት የኤሌትሪክ ኃይል ከማመንጨት ያልዘለለና በውሃ እጥረትም ምንም  ማመንጨት ያልቻለ  ነው፡፡ የተከዜ ኃይል ማመንጫ ተርባይኖችን ለመጠገን ፣ዳንግ ፉንግ የተባለው የቻይና ኩባንያ ምላሽ እየተጠበቀ መሆኑን የኢትዩጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ገለፀ፡፡ ድርቁ ባስከተለው የዝናብ እጥረት ግድቡ በቂ ውሃ ማጠራቀም ባለመቻሉ፣ እንዲሠሩ ከተደረጉት ኃይል ማመንጫ ተርባይኖች ከአራቱ ሶስቱ ጉዳት ደርሶባቸው እንደነበር ተጠቁሞል፡፡ ሁለቱን ተርባይኖች ለመጠገን ቀድሞ ጀኔሬተሮችን አምርቶ የገጠመው የቻይናው ዳንግ ፉንግ ኩባንያ ለጥገና የሚያስፈልጉ መሳሪያዎችን አቅርቦ እንዲተክል የተጠየቀ እንደሆነ ተገልፆል፡፡

ኤስጂዲሲሲ፣ የተባለው የቻይና መንግስት ኩባንያ በ80 ሚሊዩን ዶላር መቐለ፣ ደሴ፣ ባህርዳር፣ ድሬዳዋን ጨምሮ በስምንት የክልል ከተሞች የኮንክሪት ማሠራጫ ግንባታ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ መስመር ከመለወጡ ጎን ለጎንም የትራንስፎርመር እድሳት ያከናውናል፡፡

ዘፉ( ZHEFU)፣ የቻይና ኩባንያ  የተባለው ሌላው የቻይና ኩባንያ በ20 ሚሊዩን ዶላር፣ፓወር ቻይና የሚባለው ኩባንያ ደግሞ በ160 ሚሊዩን ዶላር የአዲስ አበባን የኤሌትሪክ ኃይል ማሠራጫ መስመር የመቀየርና አቅም የማሳደግ ኢኪፕመንት ኤንድ ቴክኖሎጅ ኩባንያ በኢትዩጵያ በጠቅላላው የሚታየውን የኃይል ብክነት መጠን 20 በመቶ ያላነሰ ብክነትን ለመቀነስ በአሜሪካው ማኬንዚ ኩባንያ ጥናት እየተደረገ መሆኑ ታውቆል፡፡

{8} የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት አቅም 6000 ሜጋ ዋት፣ የፕሮጀክቱ ወጪ 4.1 ቢሊዩን ዶለር ወይም (74,538,000,000 ቢሊዩን ብር) አጠቃላይ የግንባታው ወጪ ሽፋን ድርሻ፣ ኮንትራክተር ሳሊኒ ኢምፕሬጂሎ ኮንስትራክሽንቸ(ሃገረ- ጣልያን) እየተገነባ ያለ ነው፡፡ “The planning and implementation of this project has all been decided behind closed doors. Its $4.8 billion contract was awarded without competitive bidding, for example, to Salini Costruttori, an Italian firm favoured by the ruling party; Salini is also building the controversial Gibe III Dam on Ethiopia’s Omo River.” የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት፣ በአፕሪል 27/2013 ቻይና ለኢትዮጵያ ዩኤስ 1 ቢሊዩን ዶለር (18,180,000,000 ቢሊዩን ብር) ብድር ሰጠች፡፡ ብድሩም ከአዲስ አበባ ወደ ህዳሴ ግድብ የኤሊትሪክ መስመር ዝርጋታ ለማገናኘት  እንደሆነ ተገልፆል፡፡ የህዳሴው ግድብ የፕሮጀክት ውጪ ዩኤስ 4.1 ቢሊዩን ዶለር ወይም (74,538,000,000  ቢሊዩን ብር) ተገምቶ ነበር፡፡ በምዕራብ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገነባ ግድብ ሲሆን 6000 ሜጋዋት የሃይድሮኤሌትሪክ ሃይል ያመነጫል ተብሎ ይገመታል፡፡ ታላቁ የህዳሴ ግድብ በ4.8 ቢሊዩን ዶለር ያለ አንዳች ዓለም ዓቀፍ ጨረታ ውድድር ለጣሊያኑ ካንፓኒ ለሳሊኒ ኮንስትሩቶሪ በህወሃት/ኢህአዴግ መንግስት ተሰጠ፡፡ ሳሊኒ የግልገል ጊቤ 3 ግድብ ፣በኦሞ ወንዝ ላይ መገንባቱ ይታወቃል፡፡ ከታላቁ የህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ዘርፍ 6000/6450 ሜጋዋት በማመንጨት፣ ሃገሪቱ ከኢነርጂና ኃይል ሽያጭ በ2023 እኤአ ለኢትዮጵያ በአመት አንድ ቢሊዩን ዶለር ወደ ውጭ ሃገር ኮረንቲ በመሸጥ ገቢ እንደምታገኝ የአለም ባንክ የኢኮኖሚክስ ጠበብት አረጋርጠዋል፡፡ ይህም የታላቁ የህዳሴ ግድብ፣ የሃይድሮ ኤሌትሪክ ፕሮጀክቱ ግንባታ በተባለው ግዜ ያለ አንዳች እንከን ከተጠናቀቀ እንደሆነ አሳስበዋል፡፡ ታላቆቹ የህዳሴ የባህር ማዶ ኢትዮጵያኖቹ ዜጎች ዲያስፖራ በአመት ከ3 እስከ 4 ቢሊዩን ዶለር ወደ ሃገር በመላካቸው ሊመሰገኑና ድምፃቸው ሊሰማ በሃገራቸው ጉዳይ ከግድቡ በላይ ሊጮህላቸው ይገባ ነበር እንላለን፡፡ ዜጎቹን መመገብ ያልቻለ መንግስት ሃገር የማሰተዳደር የሞራል ብቃት የለውም፡፡ ቀጥሎም የሚመሰገኑት የኢትዮጵያ ገበሬዋች የቡና፣ የሠሊጥ የቅባት እህሎች፣ ወዘተ ለውጭ ንግድ በማቅረብ ከ2 እስከ 3 ቢሊዩን ዶለር ገቢ በማስገኘታቸው ነው፡፡ ወያኔ ሃገሪቱን በብድር ተብትቦ፣ ኢኮኖሚያዊ ኃብታችንን በእዳ በማስያዝ ሃገሪቱን ለቻይና ወለድ አግድ አስይዞ መኮብለሉ አይቀሬ ነው፡፡ ወያኔ የፖለቲካ ስልጣኑን ካጣ ሃገሪቱን በተለይ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ለባዕዳን ሃገሮች ለሱዳን፣ ለግብፅ፣ለቻይና፣ ወዘተ ሸጦ ዶላር ዘርፎ መኮብለሉ አይቀሬ ነው፡፡

የቻይና መንግሥት ለኢትዮጵያ ሃይድሮፓወር ፕሮጀክቶች ብድር፣ ቻይና ለኢትዮጵያ ከምትሰጠው ብድር በአመዛኙ በብድር ሰጭው ፈቃድ ላይ የተመሠረተ ሲሆን የፕሮጀክቱ ሥራ ሙሉ በሙሉ የሚሰራው በቻይና መንግስታዊ የግንባታ ድርጅቶችና ወይም መንግስት በሚቆጣጠራቸው ኢንተርፕራይዝስ እንደሆነ ያሳውቃሉ ለምሳሌ ያህል በ2003 የተገነባው የአዲስ አበባ ቀለበት መንገዶች ልብ ይላሉ፡፡

የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ (Chinese Export and Import Bank) ኢትዮጵያ በህወሃት/ ኢህአዲግ መንግስት ከ1991 እኤአ እስከ 2013 እኤአ ባለ 22 ዓመታት ውስጥ 1,550 ሜጋዋት የሃይድሮኤሌትሪክ ሃይል ብቻ ማመንጨ~ ይታወቃል፡፡ በደርግ ዘመን 750 ሜጋዋት ጋር ሲደመር   2,300 ሜጋዋት ደርሶል፡፡ የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ ለኢትዮጵያ  ዩኤስ 500 ሚሊዩን ዶለር (9,090,000,000   ቢሊዩን ብር) የብድር ስምምነት አድርጋለች ገንዘቡም ለ15 የልማት ፖሮጀክቶች  ግንባታ  ላይ ለማዋል ታቅዶል፡፡ ኢትዮጵያ የአምስት አመት  ዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መሰረት ለሃይድሮ ኤሌትሪክ ኃይል ግንባታ፣ ለፈርትላይዘር (ማዳበሪያ) ፋብሪካዎች፣ ዩኒቨርሲቲዎች ግንባታ፣ለ2000ሽህ ኪሎሜትር የባቡር መሥመር ዝርጋታና ለመንገድ ሥራ ግንባታ እንደሚውል ታውቆል፡፡ ይህ ስምምነት የተፈፀመው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ቻይናን በጎበኙበት ግዜ ነበር፡፡ በአጠቃላይ ቻይና ለኢትዮጵያ  ዩኤስ 4 ቢሊዩን ዶለር( 72,720,000,000  ቢሊዩን ብር) ብድር በቴሌኮምኒኬሽንና ለመንገዶች መሰረተ ልማት ፖሮጀክቶች ግንባታ ብድሩ እንደሚውል ተገልፆል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ከ20,000 በላይ የሚሆኑ ቻይናውያንም በተለያዩ የግንባታ ዘርፎች ውስጥ ተሰማርተው እንደሚገኙ  ታዉቆል፡፡ የኢትዮጵያ የውጭ ብድር፡የውጭ ብድርና የኢኮኖሚ እድገት በተግባር የተፈተነና ተሞክሮን መሠረት ያደረገ ሐቅ (External Debt of Ethiopia: An Empirical, Analysis of Debt and Growth) Dr. G. Ramakrishna ዶ/ር ጂ.ራማክሪሽና፣ በጥናታቸው እንዳሳሰቡት ከሆነ፣ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሃገራት የውጭ ብድር መጠን ትልቅ ድርሻ አለው፡፡ በዚህ ክልል ያሉ  በዙ አገሮች የውጭ ብድር ድርሻ ወደ ውጭ ሃገር ከሚላኩ ምርቶች (ኤክስፖርት)ከሚያገኙት ገንዘብና ከዓመታዊ አጠቃላይ የሃገር ውስጥ ምርት ጭምር ሃገራቱ የሚበደሩት ፣የውጭ ብድር ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው ይገመታል፡፡  በአፍሪካ አህጉር የውጭ ብድር ከፍተኛ ጫና ለኢኮኖሚ እድገታቸው እንቅፋት ሆኖል፡፡ በአህጉሪቱ ላለ  ለድህነት ቅነሳና ለመዋቅራዊ ለውጥም ችግር ፈጥሮል፡፡ በአህጉሪቱ የውጭ ብድር ከፍተኛ ጫና የውጭ ንግድ ለማስፋፋት አልቻሉም፣ሃገራዊ የቁጠባ ባህላቸውን አጥፍቶል፣የውጭ ምንዛሪ ችግር አስከትሎል፣ምርታማነታቸው ቀንሶል ይላሉ፡፡ ‹External debt magnitudes of larger proportion have been very common in Sub-Saharan Africa. Many countries in this region have been struggling with debt burdens that outweigh their export earnings, the growth rate and even level of their gross national products. The World Bank (World Debt Tables, 1987-88, p.xix) reveals that “the external indebtedness of African countries is an obstacle to the ‘restoration’ of the conditions needed for growth.” The huge debt burden acts as a threat to the economic performance given the wide spread poverty and structural rigidities in these countries. Sub-Saharan Africa continues to suffer from unacceptable levels of poverty and heavy external debt burdens (IMF, 2001). Foreign debt burden is a symptom of serious problems in the economy. An acute foreign debt implies, inter alia that the country is unable to finance its impost, unable to garner its own savings, has exchange rate problems, and/or its productivity is low. As a result, some nations have attempted to turn the tide by restructuring their economies through structural adjustment programs. Unfortu-nately, the structural adjustment pro-grams they followed have mostly faltered and countries are even more exposed to huge foreign debts than ever before. Theoretical models on debt and growth have indicated a positive link between a reasonable amount of debt inflows and economic growth. The implication of these models is that capital scarce countries benefit in the wake of capital inflows. However, the literature also links larger inflows of debt leading with lower economic growth. ›

የዋልድባ መነኮሳት በአስቸኳይ እንዲፈቱ ለማድረግ፣ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከምዕመናኑ በስለት ብቻ ከአንድ እስከ ሁለት ቢሊዮን ብር ይሠበስባሉ፡፡ ህዝበ ክርስቲያኑና ምዕመናኑ የዋልድባ መነኮሳት እስኪፈቱ ድረስ ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ስለት እንዳያስገባ ህዝባዊ አድማ ተጠርቶል፡፡ ወጣት የነብር ጣት እንዲያስተባብር መነኮሳቶቹን ለማስፈታት የህብረት የትግል ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡

‹‹የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ›› ይነሣ!!! ያለ ኢኮኖሚ ነጻነት፣ የፖለቲካ ነፃነት የለም!!! ከኢኮኖሚ ግንባታ በፊት የዴሞክራሲ ነፃነትይቅደም!!! የአጋዚ ጦር ለፍርድ ይቅረብ!!! ሁለተኛና ሦስተኛ ዜጋ ሆነን መኖር እስከመቼ ድረስ!!!  ነፃነታችን እናስመልስ፣ ክብራችንን እናስመልስ! መሬታችንን እናስመልስ!!!

የጨካኝ ስርዓቱን ሰለባ በመሆን በትግራይ ምድር በጨለማ እስር ቤት ታጉረው በመሰቃየት ላይ የሚገኙትን የዓረና ትግራይ አባላትና ሌሎች የህሊና እስረኞችን ያላንዳች ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንጠይቃለን!!! የኦሮሞ ቄሮ፣ የአማራ ፋኖ፣ የጉራጌ ዘርማ፣ የዓረና ትግራይ ወጣት አናብስቶች ትግል በህብረት ይቀጥላል!!!

 

ኢት-ኢኮኖሚ     ET-ECONOMY

‹‹ጣና ሃይቅን ሳይጠብቁ፣ ህዳሴ ግድብን አይጠልቁ!!!››

‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር ለዋልድባ መነኮሳት መታሰቢያ›› ክፍል ሁለት

ዶክተር ካሱ ኢላላ     አቶ አለማየሁ ተገኑ                                  አቶ ምህረት ደበበ
‹‹አክርማ ለመቅጨት ሲነሱ ሲወድቁ፣
መወጠን ነው እንጂ መስፋትም አያውቁ፡፡››

በ2010 ዓ/ም የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት የግድቡ  ስራ ሰባተኛው ዓመቱ 64 በመቶ መድረሱ ተገልፆል፡፡ የኢትዩጵያ ህዳሴ የግድቡ ውኃ በ2016ዓ/ም ዓመት ውስጥ ይሞላል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ጣና ሃይቅን ሳይታደጉ የህዳሴው ግድብ ውኃ የመያዝ አቅም ዋስትናው የመነመነ ነው፡፡ ‹‹የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ›› ሳይነሣ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት የባንድ ሽያጭ ለመከላከያ ሠራዊቱ በጀት ገንዘብ ማሞያ ለማድረግ የታለመ ነው፡፡ ያለ ኢኮኖሚ ነጻነት፣ የፖለቲካ ነፃነት የለም!!! ከኢኮኖሚ ግንባታ በፊት የዴሞክራሲ ነፃነትይቅደም!!! ጥናቱን እንሆ፡፡

የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ዘርፍ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ የአገልግሎት ገቢ፣ የኢነርጂና ኃይል ሽያጭ፣በአዲስ ኤሌትሪክ ኃይል የተገናኙ የመንደር ከተሞች እና የደንበኞች ብዛት (በሚሊዩን) ከ2006 እስከ 2012እኤአ አፈፃፀም፤

(1) በኢትዬጵያ የኤሌትሪክ አገልግሎት ገቢ በ2006 እኤአ 166 ሚሊዩን ዶለር፣2007 እኤአ 208 ሚሊዩን ዶለር፣2008እኤአ 202 ሚሊዩን ዶለር፣ 2009 እኤአ 164 ሚሊዩን ዶለር፣ 2010 እኤአ 132 ሚሊዩን ዶለር፣ 2011 እኤአ 137 ሚሊዩን ዶለር እና 2012 እኤአ  190 ሚሊዩን ዶለር ኤሌትሪክ አገልግሎት ገቢ ተመዝግቦል፡፡ ከህዝቡ ቁጥር ጋር ሲወዳደር የኤሌትሪክ አገልግሎት ገቢ አናሳ እንደሆነ መረዳት ይቻላል፡፡ እንዲሁም በኢትዬጵያ የኤሌትሪክ አገልግሎት ገቢ አመታዊ እድገት በመቶኛ አነስተኛ እንደሆነ ከሠንጠረዡ መመልከት ይቻላል፡፡

(2) በኢትዬጵያ የኢነርጂና ኃይል ሽያጭ በ2006 እኤአ 2,408 ጊጋዋት በሰዓት፣2007 እኤአ 2.799 ጊጋዋት በሰዓት፣2008እኤአ 2,966 ጊጋዋት በሰዓት፣ 2009 እኤአ 3,132 ጊጋዋት በሰዓት፣ 2010 እኤአ 3,264 ጊጋዋት በሰዓት፣ 2011 እኤአ 4,218 ጊጋዋት በሰዓት እና 2012 እኤአ  4,578 ጊጋዋት በሰዓት የኢነርጂና ኃይል ሽያጭ ተመዝግቦል፡፡ ከህዝቡ ቁጥር ጋር ሲወዳደር የኢነርጂና ኃይል ሽያጭ ገቢ አናሳ እንደሆነ መረዳት ይቻላል፡፡ እንዲሁም በኢትዬጵያ የኢነርጂና ኃይል ሽያጭ ገቢ አመታዊ እድገት በመቶኛ አነስተኛ እንደሆነ ከሠንጠረዡ መመልከት ይቻላል፡፡

(3) በኢትዬጵያ የኤሌትሪክ ደንበኞች ተጠቃሚ ብዛት በ2006 እኤአ 1.1 ሚሊዩን ህዝብ፣2007 እኤአ 1.3ሚሊዩን ህዝብ፣2008እኤአ  1.6ሚሊዩን ህዝብ፣ 2009 እኤአ 1.7 ሚሊዩን ህዝብ፣ 2010 እኤአ 1.8 ሚሊዩን ህዝብ፣ 2011 እኤአ  2.0 ሚሊዩን ህዝብ እና 2012 እኤአ  2.2 ሚሊዩን ህዝብ የኤሌትሪክ ደንበኞች ተጠቃሚ ነበሩ፡፡ ከህዝቡ ቁጥር ጋር ሲወዳደር ምን ያህል ተጠቃሚው አናሳ እንደሆነ መረዳት ይቻላል፡፡ እንዲሁም በኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ደንበኞች ተጠቃሚ ቁጥር አመታዊ እድገት በመቶኛ አነስተኛ እንደሆነ ከሠንጠረዡ መመልከት ይቻላል፡፡

(4) በኢትዬጵያ በኤሌትሪክ የተገናኙ የመንደር ከተሞች 899 በ2006 እኤአ፣ 1,757 በ2007 እኤአ፣ 3,363 በ2008 እኤአ፣ 3,763 በ2009 እኤአ፣ 5,163 በ2010 እኤአ፣ 6,000 በ2011 እኤአ እና 7,000 በ2012 እኤአ  በኤሌትሪክ የተገናኙ የመንደር ከተሞች ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ የመንደር ከተሞች ቁጥር ጋር ሲወዳደር ምን ያህል ተጠቃሚው አናሳ እንደሆነ መረዳት ይቻላል፡፡ እንዲሁም በኤሌትሪክ የተገናኙ የመንደር ከተሞች ተጠቃሚ ቁጥር አመታዊ እድገት በመቶኛ አነስተኛ እንደሆነ ከሠንጠረዡ መመልከት ይቻላል፡፡

(5) በኢትዬጵያ በአሃድ የኤሌትሪክ ገቢ በደንበኛ 2008 እኤአ  125.2 (በዩኤስኤ ዶለር)፣ 2009 እኤአ 94.5(በዩኤስኤ ዶለር)፣ 2010 እኤአ 73.1(በዩኤስኤ ዶለር)፣ 2011 እኤአ  67.5(በዩኤስኤ ዶለር) እና 2012 እኤአ  85.2(በዩኤስኤ ዶለር) የኤሌትሪክ ገቢ በደንበኞች ተጠቃሚ ነበሩ፡፡

Ethiopia exporting 170MW electricity to neighboring countries

By Curated Content on Friday, September 19, 2014 @ 10:32 pm / (Nesru Jemal)  “The Ethiopian Electric Service (EES), a company leading the service delivery, said the nation is currently exporting 170MW power to neighboring countries. Sudan, Djibouti and Kenya are the three countries being provided with 100MW, 60MW and 10MW of electricity respectively, EES Executive Officer, Biteweded Gebrealif, told Walta Information Center. Ethiopia’s current cumulative power generation capacity stands at 2370MW, which according to the officer is enough to meet the national demand. The power disconnection that occurs in the country is not because of power shortage but due to problems in the installation of power carrying grids, he said. The power is being exported at night, a time with no peak power requirements, and on the basis of a program designed not to jeopardize local consumption, he indicated. In addition to generating foreign currency, the power export would further cement Ethiopia’s economic ties with neighboring countries, according to Biteweded. Ethiopia began export of energy to Djibouti in May 2011 and Sudan in November 2012.”* Originally published on EBC on Sept. 18, 2014

አፍሪካ አረጋቶች በ2012 እኤአ ዓመታዊ  የነፍስ ወከፍ የኤለትሪክ ፍጆታ ኪሎዋት በሰዓት  ድርሻ፤ በኢትዮጵያ 57 ፣ ኬንያ  153 ኪሎዋት በሰዓት፣  ሱዳንና ደቡብ ሱዳን 165 ፣  ኪሎዋት በሰዓት ነው፡፡ ስለዚህ የኢትጵያ ከ 100 ሚሊን ህዝብ ውስጥ 3 ሚሊዮን ህዝብ ብቻ የቤት ውስጥ መብራት ተጠቃሚ በሆነበት አገር ወደ  ጎረቤት አረጋት በርካሽ ዋጋ የኤሌትሪክ ኃይል መሸጥ ፍትሃዊ አሰራር አይደለም፡፡ የውጪ ምንዛሪ ለማግኘት ሲባል ዜጎችን በጨለማ ውስጥ እንዲኖሩ ማድረግ የኢኮኖሚ ነፃነት፣  በሌለበት ሃገር የፖለቲካ ነፃነት የለም፡፡ ለእራስህ ማድረግ የማትፈልገውን ለሌሎች እንዲደረግባቸው ማድረግ ኃጢዓት ነው፡፡ የእንጀራ እናት ጡጦ ማለት  ዜጋህን በጭለማ እያኖርክ፣ የእምዬን ጡቶች እየጠቡት  ጎረቤቶች በመብራት ሲቦርቁ፣ ሲማሩ ሲያነቡና ሲፅፉ ማለት ነው፡፡ የአንድ መንግሥት ፍህታዊ አሰራር የሚለካው የብሄራዊ ዶቦ ጥያቄን፣ የኢኮኖሚ ጥያቄን፣ የሥራ ዕድል፣ ፍህታዊ የሃብት ክፍፍል፣ የክልሎች ፍህታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ያለ አንዳች አድሎ ሲተገበርና ክልሎች የክልላቸውን ኃብት ተጠቃሚ ሲሆኑ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት ህገመንግሥታዊ መብታቸው መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል፡፡

Ethiopia earns over $49mln from electric power sales to Djibouti, Sudan

Ethiopia earned more than 3.8 billion birr from electric power sold during the past 10 months. The plan was to generate 4.7 billion birr, said Bizeneh Tolcha, public relations head at the Ministry of Water, Irrigations and Electricity (MoWIE).More than 49.4 million US dollars of the total revenue was made from power exported to Sudan and Djibout, he said. In addition to meeting local demands, Ethiopia has a plan to sell electric power to neighboring countries once the power projects being built are completed. Ethiopia and Tanzania had already signed power purchase deal which allows the latter to buy 400MW from the east African nation. Kenya also showed interest to buy 200MW and works on the construction of power transmission line project has been launched by the Chinese firm China Electric Power Equipment and Technology (CET). Expected to cost over 1.2 billion US dollars, the transmission line is financed by the African Development Bank (AfDB). It runs about 1,045km, of which 445km is within Ethiopia’s territory and the rest in Kenya. Sudan and Djibouti have also showed interest to buy addition power from Ethiopia. Ethiopia is investing billions of dollars to construct a number of power plants including what would be Africa’s largest dam, the Grand Ethiopia Renaissance Dam (GERD). GERD is currently over 58 percent complete and will have power generation capacity of 6,450 MW once it is completed. The construction of the dam will transform the country’s vision to become a leading power exporter in the East African region hub for the renewable energy in Africa.Ethiopia’s hydropower, geothermal, wind and solar energy potentials are estimated up to 60,000 MM.” Addis Ababa, May 18, 2017 (FBC)

የሃይድሮ ኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫዎች ተግዳሮቶች የባለሙያዎች አስተያየት፡-

‘’460 ሜጋ ዋት የኃይል ብክነት” ‹‹የዓለም አቀፍ ኢነርጂ ኤጀንሲ ጥናት እንደሚያመለክተው፤ኢትዮጵያን ቸምሮ በአፍሪካ ከሚመረተው የኤሌትሪክ ኃይል ውስጥ ከ20 እስከ 25 በመቶ የሚሆነው ይባክናል፡፡ በኢትዮጵያ ከሚመረተው ኃይል ደግሞ 20 በመቶ እንደሚባክን ከዓመት በፊት ይፋ የተደረገው ይሄው ጥናት ይጠቁማል፡፡ የብክነቱ መጠን በሜጋ ዋት ሲሰላምከ400 ሜጋ ዋት በላይ ነው፡፡ ይህ ማለት የበለስ ወይም የግልገል ጊቤ 2 የኃይል ማመንጫ ከሚያመርቱት 460 ሜጋ ዋት ጋር የሚቀርብ ነው፡፡ …ለብክነት ዋነኛው መነሻው ከደረጃ በታች የሆኑ የኤሌትሪክ ቁሳቁስ ወደ ሃገር ውስጥ መግባት ነው፡፡…በኢትዮጵ እሰከ 37 በመቶ የሚሆነውን ኃይል የሚወስደው የቤት ውስጥ አገልግሎት ነው፡፡ በዚህ ረገድ ኤሌትሪክ ምጣድ የሚወስደው የኃይል ፍጆታ እጅግ ከፍተኛና አሳሳቢ ሲሆን፣ ምጣዶቹ ከመስመር ከሚወስዱት ኃይል ውስጥ ለሚፈለገው ግልጋሎት የሚውሉትም ከ50 እስከ 70 በመቶውን ብቻ ነው፡፡ ቀሪው ጥቅም ሳይሰጥ ባክኖ ይቀራል፡፡ላለፉት 40 ዓመታት ማሻሻያ ይደረግበት ቢባልም አልተቻለም፡፡ …ኤሌትሪክ ሞተሮቹ ከሚወስዱት ኃይል ጥቅም ላይ የሚውሉት 60 በመቶውን ብቻ ነው፡፡ ቀሪው 40 በመቶ ከመስመር ቢወጣም ለሚፈለገው አገልግሎት የማይደርስና ባክኖ የሚቀር ነው፡፡ኢንዱስትሪዎቹ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች/ሞተሮች/ችግር ያለባቸውና ደረጃቸውን ያልጠበቁ አባካኝ ናቸው፡፡… የዕቃዎቹ ማርጀትና በዘመናዊ እቃዎች አለመተካትእንዲሁም ቁጥጥር የማነስ ችግር ናቸው፡፡….ሌላው አሁን ያሉትን የማስተላለፍያ መስመሮች ያለውን የኃይል አቅም የሚሸከሙ እንዳልሆኑ ይጠቁማሉ፡፡ የመነጨውን ኃይል በአግባቡና ውጤታማ በሆነ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ የተለያዩ ማሻሻያዎች ማድረግ፣ የአሠራር አቅምን ማጎልበትና ዘመናዊ መሆን የግድ ይላል፡፡ …የተለያዩ የኃይል ቆጣቢ ቴክኖሎጂዎችንና የኃይል አስተዳደርና ሌሎች መፍትሄዎችን መተግበር ቢቻል ከሚባክነው ከ75 በመቶ ሚሆነውን ኃይል ማዳን ይቻላል፡፡ ለመስመሮች እድሳትም የማድረግና ያረጁትንም የመቀየርና በዘመናዊ መተካት እንዲሁም ለኤሌትሪክ ቁሳቄስ የኃይል ፍጆታ ደረጃ ማውጣት ብክነትን በመቀነስና በመከላከል ረገድ የራሱ ፋይዳ አለው፡፡መስመሮችን ለመቀየር ከሚደረግ ጥረት ይልቅ በተጠናና ነባራዊ ሁኔታዎችን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ማከፋፈያዎችን መትከል፣ረጅም ርቀት ኃይል ተሸክመው የሚሄዱ ማስተላለፍያ መስመሮችን ማቀራረብና በመሃል ኃይል መመገብ ችግሩን ያቃልላል፡፡….በአጠቃላይ እንደ ኤሌትሪክ ማመንጨቱ ሁሉ ለስርችቱ ትኩረት ባይሰጥም የማስፋፍ ሥራዎች መጀመራቸውን፣ የማከፋፈያ ጣቢያዎችና የመስመሮቹን አቅም የማሳደግ፣ እድሳት ማድረግና ያረጁትንም የመቀየር ሥራዎች ሊሠሩ ይገባል፡፡2

ኢትዮጵያ ከውሃ 45 ሽህ ሜጋ ዋት፣ ከንፋስ 1.3 ሚሊዩን ሜጋዋት፣ ከእንፋሎት 10 ሽህ ሜጋ ዋት፣ ከካርቦን ኒውትራል እና ከሌሎችም ኃይል ማመንጫዎች ከፍተኛ ኃይል ለማምረት ዕምቅ አቅም አላት፡፡ ለአንድ አገር የኤሌትሪክ ኃይል ጥቅም ለኢንዱስትሪ ዘርፍ ለፋብሪካዎች፣ ለኢንዱስትሪ ፓርኮች ወዘተ፣ ለግብርና ዘርፍ ለግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፋብሪካዎች፣ ለማዳበሪያ ፍብሪካ፣ ለጨው ፋብሪካ፣ ለእህል ወፍጮ ፍብሪካ፣ ለዱቄት ፋብሪካ፣ ለዘይት ፋብሪካ፣ ለመኮረኒ፣ፓስታ፣ ዳቦ ፋብሪካዎች፣ ለአገልግሎት ትራንስፖርት ዘርፍ ለኤሌትሪክ ባቡር፣ ለኤሌትሪክ መኪናዎች፣ ወዘተ የኤሌትሪክ ኃይል በጣም አስፈላጊ ነው፡፡

ዓመታዊ  የነፍስ ወከፍ የኤሌትሪክ ፍጆታ ኪሎ ዋት በሰዓት ድርሻ ፤ የሚያሳየው  የአንድ ግለሰብ አማካኝ የኤሌትሪክ ፍጆታ ማለትም  ለቤት ውስጥ አገልግሎቶች የሚጠቀምባቸው  የኤሌትሪክ አንፑሎች፣ የምግብ ማብሰያ  (ስቶቨ)፣ የእንጀራ መጋገሪያ ምጣድ፣ የቡና መፍጫ፣ የሽንኩርት መፍጫና የጁስ መጭመቂያ ፣ የዕቃ ማጠቢያ ማሽን ፣ የአከላት መታጠቢያ ሻወርና ቦይለር፣ የልብስ ማጠብያ(ዋሸንግ ማሽን)፣  የልብስ መስፍያ ማሽን (ሴንጀር)፣ ካውያ፣ የጸጉር መተኮሻ ማሽን፣ የጸጉርና ጢም ማስተካካያ፣  ሪፍሬጄሬተር፣ ቴሌቪዝን፣  ራዲዮ፣ ኮንፒውተር፣ የቤት ማሞቂያ /ሂተር፣ የምንጣፍ መጥረጊያ፣  የተንቀሳቃሽ ስልክ ቻርጅ ማድረጊያ፣  የልጆች ጌም መጫውቻ፣ ወዘተ በአጠቃላይ ለአንድ ግለሰብ የኤሌትሪክ ፍጆታ ኪሎ ዋት በሰዓት ድርሻን መለኪያ ነው፡፡ እናት አገራችን የት ደረጃ ናት፡፡ የአንድ አገር መንግስት ለህዝቡ እነዚህን የቤት መገልገያ ቁሶች ከቀረጥና ግብር ሳይከፍሉ እንዲስገቡ ማድረግ፣ ባህር ማዶ የሚገኙ ዲስፖራ ዜጎች በተለይ የቴሌቪዝን፣ ሬዲዮ፣ ተንቀሳቃሽ ሞባይሎች፣ ኮንፒውተሮች፣ ወዘተ ለትምህርት ቤቶችና ለህብረተሰቡ እንዲያዳርሱ ማድረግ የጤና፣ ትምህርት፣ የከባቢ ዓየር ወዘተ ትምህርቶችን ለማስተማርና ማሰራጨት ይጠቅማል፡፡ የወያኔ ሹማምንቶች በትንሹ ሦስት መኪኖች፣ ቪላ ቤት፣ መሬት ወዘተ ጥቅማ ጥቅሞች ያገኛሉ፣ ስለዚህ ለህብረተሰቡ እነዚህን ቤት እቃዎች ያለ ቀረጥ እንዲገዙ ቢመቻች ጠቀሜታው ዘርፈ ብዙ ነው፡፡ የክልሎች የኤሌትሪክ ኃይል ድርሻ ፍትሃዊነት ምን ያህል ነው፡፡ ኢትዩጵያ የትኞቹ ክልሎች ከውሃ 45 ሽህ ሜጋ ዋት፣ ከንፋስ 1.3 ሚሊዩን ሜጋ ዋት፣ ከእንፋሎት 10 ሽህ ሜጋ ዋት፣ ከካርቦን ኒውትራል እና ከሌሎችም ኃይል ማመንጫዎች ከፍተኛ ኃይል ለማምረት ዕምቅ አቅም አላቸው፡፡ የክልሎቹ በኤሌትሪክ ኃይል ሃብታቸው ምን ያህል ተጠቃሚ ናቸው፡፡  የክልሎች ከኢኮኖሚ ተጠቀሜነትና የብሄራዊ የዳቦ ድርሻና የሥራ እድል  ፈጠራ ፍትሃዊ አለመሆን ይታያል፡፡

በ2012 እኤአ ዓመታዊ  የነፍስ ወከፍ የኤሌትሪክ ፍጆታ ኪሎዋት በሰዓት  ድርሻ፤ በኢትዮጵያ 57 ፣ ቡርኪ ናፋሶ 60 ፣ ሊቢያ 66፣  ኡጋንዳ 78፣  ቤኒን 91 ፣ ዴ/ሪ ኮንጎ 111 ፣ ጋምቢያ  122፣  ማላዊ 127 ፣ ናይጀሪያ 147 ፣ ቶጎ 147፣ ኬንያ  153 ፣  ሱዳንና ደቡብ ሱዳን 165 ፣  ኮንጎ 171 ፣ አንጎላ 233 .፣ ኮትዲቮር 238 ፣ ሞሪታንያ 254፣ ካሜሩን 255 ፣ ጋና 336፣  ሌሴቶ 345 ፣  ዚምባዌ  498 ፣   ሞዛንቢክ 448 ፣ ኬፕቨርዴ 577 ፣ ዛምቢያ 592 ፣ ስዋዚላንድ 1052 ፣ ጋቦን 1029፣ ቦትስዋና 1603 ፣  ናሚቢያ 1681 ፣ ሞሪሽየስ 1915 ፣  ደቡበ አፍሪካ 4047 ኪሎዋት በሰዓት ነው፡፡ የሃብታምና የደሃ አገራቶች ዜጎች ልዩነታቸው በሚጠቀሙበት የኤሌትሪክ ዕቃዎች መገልገያ ዕቃዎችና ዓመታዊ  የነፍስ ወከፍ የኤለትሪክ ፍጆታ ኪሎዋት በሰዓት  ድርሻ የአንድ አገር የእድገት ምልክት ነው፡፡(Source: @africaprogress 16.09.2016 / Africa Progress Report 2015) የስፔን አጠቃላይ የኤሌትሪክ ፍጆታ 243 ቢሊዮን ኪሎ ዋት በሰዓት ሲሆን 47 ሚሊዮን ህዝብ አላት ፡፡ በአንጻሩ የሰሃራ በታች ሃገራቶች አጠቃላይ የኤለትሪክ ፍጆታ 139 ቢሊዮን ኪሎ ዋት በሰዓት ሲሆን 860 ሚሊዮን ህዝብ አሎቸው፡፡ አንድ ኢትዮጵያዊ 150 ኪሎ ዋት በሰዓት የኤሌትሪክ ፍጆታን ለመጨረስ 961 ቀናቶች ይፈጅበታል፡፡ አንድ እንግሊዛዊ በ11 ቀናት ውስጥ ተጠቅሞ ይጨርሰዋል፡፡(Source: @africaprogress 16.09.2016 / Africa Progress Report 2015)

በታላቁ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ የፕሮጀክት የሙስናና ዘረፋ ሁኔታ

ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን(ሜቴክ) የመሳሰሉት በመንግስታዊ ሞኖፖሊነት የህዳሴው ግድብ፣ የማዳበሪያ ፋብሪካ፣ የኢትዩጵያ ባቡር ኮርፖሬሽንና፣ የኢትዩጵያ ስካር ኮርፖሬሽን፣ ፕሮጀክቶች ሥራን ጠቅሎ እንዲሰራ መደረጉ ይታወቃል፡፡ የህወሃት መንግስት ለመከላከያ ሚኒስቴር ፣ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ከሠጣቸው ፕሮጀክቶች መካከል በጥቂቱ ቀጥለን በዝርዝር እናቀርባለን፡-

{1} ሜቴክ የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ኢንጅነሪንግ ኢንደስትሪ(Ethiopia Power Engineering Industry (EPEI) በታላቁ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ የፕሮጀክት ሥራ ላይ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ሥራ የአምስት ቢሊዩን ዩኤስ  ዶላር የኮንትራት ሥራ መቀመጫውን ፓሪስ ካደረገው የአልሰም(Alstom SA)ካንፓኒ ስምንት ተርባይንስና ጀነሬተሮች በ250ሚሊዩን ዩሮ(333 ሚሊዩን ዩኤስ  ዶላር) በማቅረብ ተስማምቶል፡፡የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ኢንጅነሪንግ ኢንደስትሪ የድለላ ሥራ በማከናወን ከአልሰም ኮሚሽን ያገኛል፡፡ እንዲሁም መሠረቱን አሜሪካ ካደረገው ሶላር ፓኔል ማኑፋክቸር ስፓየር ኮርፖሬሽን(Spire Corp.)እና ከቻይና ፖሊ ግሩፕ ኮርፖሬሽን (China Poly Group Corp.)ጋር የኢንጅነሪንግና የማኑፋክቸሪንግ ፕሮጀክቶች ሥራን በማከናወንና ከነዚህ ድርጅቶች ሜቴክ በድለላ ሥራ ኮሚሽን ቦጭቆ፣ የኢትዩጵያ ህዝብ ይቦጭቃል፡፡

The Ethiopian Electric Power Corp. contracted METEC to build the electro-mechanical works for the $5 billion Grand Ethiopian Renaissance Dam on the Blue Nile River in partnership with Alstom. The Paris-based company will provide eight turbines and generators for 250 million euros ($333 million) to METEC and commission the plant.‹METEC awarded Alstom a €250m ($326m) worth contract in January 2013, to supply eight 375MW Francis turbines and generators for phase 1 of the Grand Renaissance hydro power project. Alstom will also provide engineering and power plant commissioning services as part of the contract. Tratos has been awarded a contract by Salini to provide low-and high-voltage cables for the project….Two underground power houses will be situated on the river’s right and left banks downstream of the main dam. The power houses will be equipped with ten and five 375MW Francis turbine units respectively. A 500kV double bus-bar switchyard will be built 1.4km downstream of the main dam to transmit the output of the hydroelectric plant.It is the main electromechanical and hydraulics steel structure contractor of the Renaissance Dam.The Corporation has provided steel products used for the work of diverting the course of the river,which was officially commissionedonMay28.››
በሜይ 17ቀን 2015 እኤአ በኢትዩጵያ ሄራልድ ጋዜጣ ላይ በወጣው መረጃ መሠረት የመከላከያ ሚንስቴር፣የብረታ ብረት ኮርፖሬሽን አንዱ አካል የሆነው የኢትዩጵያ ፓወር ኢንጅነሪንግ ኢንደስትሪ በስሩ ሰባት ፋብሪካዎች በማቀፍ በኦሮሚያ ክልል በቡራዩ ከተማ የተገነባው ታጠቅ ትራንስፎርመር ማምረቻ ፋብሪካ በ350 ሚሊዩን ብር ወጪ መገንባቱ ተገልፆል፡፡ የኮርፖሬሽኑ የኢትዩጵያ ፓወር ኢንጅነሪንግ ኢንደስትሪ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ አሰፋ ዩሐንስ ለኃል ማማንጫ፣ ማስተላለፍያ፣ ማሰራጫና ለኃይል ቁጠባ የሚያገለግሉ ፓወር ፕላንቶችን፤ የኤሌትሪክ እቃዎችና መለዋወጫዎች፣ የዲዛይን፣ የምርትና ተከላ ስራ በመስራት ከፍተኛ ሰኬት እንዳስመዘገቡ ይገልፃሉ፡፡ ፋብሪካው 12 ሽህ የተለያዩ አቅምና መጠን ያላቸው ትራንስፎርመሮችን እንዲሁም 100 ሽህ ኪሎ ሜትር የሚሆን የተለያዩ ኬብሎችን በማምረት ለገበያ እንደሚያቀርብ ገልፀዋል፡፡ ፋብሪካውን ወደፊት ወደ ኢንድስትሪ ዞን በመቀየር ሰፋፊ የኢንደስትሪ ልማት ለማካሄድ እቅድ እንዳለ ገልፀዋል፡፡ እንዴ ውኃ ማቆር፣ ፋብሪካ ማቆር በኢንድስትሪ ዞን ስም የገበሬውን መሬት መንጠቅ እየተስፋፋ የመጣ የዘመኑ በሽታ ነው፡፡ በኢትዮጵያ የግል ዘርፉን የኢኮኖሚ ተሳትፎ የነጠቀው መንግስታዊው ዘርፍ የሆነው የመከላከያ ሚንስቴር፣ የብረታ ብረት ኮርፖሬሽን እራሱን ለገበያ ውድድርና ጥናት ያላዘጋጀ በአድሎ ያለጨረታና ጥናት ስራዎች በመንግስት ሰለሚሠጠው እራሱን ለመፈተሸና ለውድድር ዕድል የተነፈገ ኮርፖሬሽን ነው፡፡ ኮርፖሬሽኑ ከቻይና ከቱርክ አሮጌ ፋብሪካ ገዝቶ አገር ውስጥ በመግጠም፤ ከአፍሪካ አንደኛ ከአለም አስረኛ ወጣን እያለ በመለፈፍ ውጪ መርፌና ምላጭ እንካን ስርቶ አያውቅም፣  ትራንስፎርመር ገጣጠምን ነው ፈበረክን ነው የምትሉን ቆንቆችሁ አልገባ አለን፡፡

{2} ሜቴክ ከስፓየር ኮርፖሬሽን ፎቶቮልቲክ መሣሪያ 20 ሜጋዋት የሚያመነጭ ሶላር አሴንብሊ ላይን በእርዳታ አግኝቶል፡፡ የኢትዩጵያ መንግስት በሚቀጥሉት አምስት አመታት ከፀሐይ ኃይል 20 ሜጋዋት ለማመንጨት ዕቅድ አውጥቶል፡፡ የኢትዩጵያ ሕዝብ 80 በመቶው የመብራት አገልግሎት እንደማያገኝ ተረጋግጦል፡፡ Ethiopia’s Metals and Engineering Corporation to Receive Solar Assembly Line,Published by Sodere on April 12, 2012 BEDFORD, Mass., Apr 12, 2012 (BUSINESS WIRE) — Spire Corporation SPIR -0.95% , a global company providing solar photovoltaic equipment and systems announced today that it will provide a 20 megawatt (“MW”) Photovoltaic (“PV”) module turnkey assembly line to the collaboration of SKY Energy International, Inc. (“SKY”) located in Florida and Metals and Engineering Corporation (“METEC”) located in Ethiopia. The module assembly line will be established in Addis Ababa, Ethiopia. The facility will be the first state-of-the-art module manufacturing line in Ethiopia. The Ethiopian Government has announced its goal to have 20% of its power capacity coming from solar energy within the next five (5) years.“We are pleased to support SKY and METEC to bring solar to Ethiopia. Ethiopia is a nation where 80% of the population presently does not have access to electricity,” said Roger G. Little, Chairman and CEO of Spire Corporation.  SOURCE www.spirecorp.com .

{3} ሜቴክ ከኢትዩጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ድርጅት ጋር የአናሎግ ኤሌትሪክ ሜትርን በአዲስ ፈጣን አውቶማቲክ ዲጂታል የኤሌትሪክ ሜትር (የኤሌትሪክ ቆጣሪው የኃይል ፍጆታውንና ዋጋ ተምኖ ለድርጅቱ የሚያሳውቅ ) ለመስራት የ9 ቢሊዩን ብር ኮንትራት ሥራ ለመስራት ተስማምቶ መስራት ስላቃተው ጨረታው ተሰርዞል፡፡ ከኢትዩጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ድርጅት ከህንድ ካንፓኒ ጋር በ27 ሚሊዩን ዶላር ሥራውን በኮንትራት ሠጥቶል፡፡‹‹As part of its expansion, the Corporation has also agreed to replace the electric meters operated by the Ethiopian Electric Power Corporation. The project is valued at nine billion birr and is expected to replace electric meters with new ‘smart’ meters. The new ‘smart’ digital meters are expected to automatically register electric consumption and report back to EEPCo without requiring manual reading like the analog meters currently being used. However, MetEC has failed to deliver the commitment it owes to EEPCo. As a result, the latter had to make an urgent and alternative deal with an Indian company. This also cost EEPCo more than USD 27 million foreign exchange. Hence, critics claim that these transformers could have been done by other local companies if MetEC hadn’t muscled them down.It is to be remembered that the Ethiopian Electric Power Corporation is requiring all factories in Ethiopia to install devices that guarantee efficient use of power. The Metal and Engineering Corporation has snatched the responsibility to produce the devices known as power factor correctors. The efficiency devices will be made available to all factories eventually on a one-year interest-free credit arrangement, according to EEPCo Officials.The efficiency devices are expected to adjust the difference between real power and apparent power in the use of electricity to a ratio of one. However, still, private companies face sort of a setback from the device being manufactured by MetEC, which forces them to pay the electric bill, including the power leakage due to inefficient power meter.››
{4} MetEc to produce 100MW electric power from waste ..June 9, 2014 Addis Ababa, 9 June 2014 -Metal and Engineering Corporation (MetEc) has signed a memorandum of understanding with the Addis Ababa city administration and the Ethiopian Electric Power Service to produce 100 MW of electric power from Addis Ababa’s waste. MetEc has also signed an agreement last week with the Canadian company that provides the technology for generating electric power from waste. MetEc is expected to begin operation next month once it finalized the agreement with the Canadian company. The waste power generators will be located at the Akaki-Kaliti and Bole-Arabsa solid waste sites.The project’s 75% power will be generated from Addis Ababa’s solid waste and the remaining 25% is known to be from the city’s liquid waste. MetEc is preparing to receive fourteen hectares of land for the project. The finance source for the project will be provided by the Canadian company. The amount of electric power generated depends on the amount of waste available. Once the project is finalized and when power generation is started, Ethiopian Electric Power Service will issue the payment for the project through MetEc. It is remembered that a British company named Harvard had began operation to generate electric power from the waste located at the Repi area of Addis. source: Reporter

{5} የኦርኪድ ቢዝነስ ግሩፕ ወይዘሮ አኢኮ ሥዩም ባለቤት/ የሙስና ኮማሪት! አዜቡ መስፍን እህት/ በደቡብ ሱዳን ውስጥ በጄነራል ፃድቃን ገብረትንሣይ በተመቻቸላት የሽርክና ንግድ በደቡብ ሱዳን በኮንስትራክሽን በትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ እንዲሁም የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች በማቅረብ የደለበ የዶላር ኃብት ከምድረ-ደቡብ ሱዳን እንደዘረፉ ውስጥ ሃገር ወዳድ የትግራይ ልጆች አሳውቀዋል፡፡በተጨማሪም ኦርኪድ በሃገር ውስጥ በከባድ ጭነት ማመላለሻ ኩባንያው  የመሶቦ ሲሚንቶን ምርት ለህዳሴው ግድብ በማቅረብና በማጎጎዝ ዘርፍ የትግራይን ህዝብ የመዘበረ የንግድ ተቆም ነው፡፡ ኦርኪድ በመንገድ ኮንስትራክሽን ኩባንያው በብዙ ቢሊዩን ብር ፕሮጀክቶችን በመገንባት ላይ ይገኛል፡፡ኦርኪድ በመሠረት ቁፋሮ ግንባታ ሥራ ኩባንያም አለው፡፡ በፎርብስ በተባለው መፅሄት ዓመታዊ ገቢያቸው ከ50 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንዳላቸው ይፋ ሆኖል፡፡

የታላቁ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ የፕሮጀክት የፖለቲካ ተግዳሮቶች

{0} የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግሥት ‹‹የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ››በማወጅና የኮማንድ ፖስት በማቆቆም በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ግድያ ጀምረዋል፣ወታደራዊው አገዛዝ ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈን ከታላቁ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ የፕሮጀክት ህዝቡ ቦንድ እንዲገዛ በማድረግ ወጪአቸውን ለመሸፍን ተገደዋል፡፡ ‹‹የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ›› በህዝብ ላይ አመኔታ በሌለው መንግሥት በጉልበት ለመግዛት የተጫነብን አዋጅ ሳይነሳ የኢኮኖሚ ግንባታ የህልምእጃት ይሆናል፡፡ ከታላቁ  ህዳሴ ግድብ የፕሮጀክት ከህዝብ 10 ቢሊዮን ብር አካባቢ ተሰባስቦል አሁን ደግሞ 100 ሚሊዮን ብር ለማሰባሰብ ወያኔ ላይታች በማለት ላይ ይገኛል፡፡ ወያኔ ሁሌ አጀንዳ ለማስቀየር በታላቁ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ የፕሮጀክት ስም የፖለቲካ ተራ ፕሮፓጋንዳ ፍጆታ በማድረግ የህዝብ ልጆች በመግደል፣ በማሰር፣ ህዝብ እንዲሰደድ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡

{1} በታላቁ የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ የፕሮጀክት የኦዲት ሪፖርት ለፓርላማ፣ ህዝብ እንዲሁም ለጋዜጠኞች መግለጫ ይፋ ሆኖ አያውቅም፡፡

{2} 27 በመቶ የብሔራዊ ባንክ ሠነድ (ቦንድ) ግዥ፣ ባንኮች ከእያንዳንዱ ከሚሠጡት ብድር 27 በመቶ የብሔራዊ ባንክ ሠነድ (ቦንድ) ግዥ በማዋል  አነስተኛ 3 በመቶ ወለድ ያገኛሉ፡፡ የብሔራዊ ባንክ ደግሞ ለልማት ባንክ በመስጠት ባንኩ ለማኑ-ፋክቸሪንግና ለመሳሰሉት እንዲያበድር ያደርጋል፡፡ በዚህም የአገሪቱ ኦኮኖሚ ለማሳደግ ዋናው ኢንቨስትመንት እንደመሆኑ መጠን ለዚህ የሚሆን የረዥም ጊዜ ብድር የሚሆን ለማግኘት አስችሎል፡፡ የኢትዩጵያ ብሄራዊ ባንክ ለህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት ያለገደብ ያበድራል ፡፡ የኢትዩጵያ ንግድ ባንክና የኢትዩጵያ ልማት ባንክ በመንግሥት ቀጭን ትዕዛዝ ያበድራሉ፡፡ የኢፈርት ብድር በቀጭን የስልክ ትዕዛዝ ይሠርዛል፡፡ የኢትዩጵያ ብሄራዊ ባንክ፣ባንኮች ከሚሰጡት  ብድር 27 በመቶ ለሰነድ ግዥ እንዲያውሉ፣ኢትዩጵያ ብሄራዊ ባንክ ደግሞ ለልማት ባንክ በመሰጠት ባንኩ ለማኑፋክቸሪንግና ለመሳሰሉት እንዲያበድር ለማድረግ ታቀደ፡፡ የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ ይሄን ገንዘብ  ለደንበኞቹ ቢያበድር፣ የበለጠ ትርፍ ማግኘት ይችል ነበር፡፡ እንዲሁም የግሉ ዘርፍ የብድር አቅርቦት ይጨምር ነበር፡፡ ‹‹27 በመቶ የብሔራዊ ባንክ ሠነድ (ቦንድ) ግዥ መመሪያ ለለውጥ ምክንያት ሆኖል፡፡ የባንኮች የትርፍ መጠን ይቀንሳል የተባለውም  እኮ አልሆነም፡፡ እንዲያውም የአገራችን ባንኮች የትርፍ  ድርሻ ምጣኔ ከዓለም አንደኛ ነው፡፡ 100 ብር አክሲዩን ያለው ሰው 40 ብር ትርፍ ያገኛል፡፡ 1000 ብር አክሲዩን ያለው ሰው 400 ብር ትርፍ ያገኛል፡፡10,000 ብር አክሲዩን ያለው ሰው 4000 ብር ትርፍ ያገኛል፡፡100,000 ብር አክሲዩን ያለው ሰው 40,000 ብር ትርፍ ያገኛል፡፡1000,000,000 ብር አክሲዩን ያለው ሰው 400,000 ብር የባንክ አክሲዩን ባለቤት የትርፍ ክፍፍል ድርሻ ያገኛል፡፡ይህ በዓለም የሌለ ነው፡፡ ከፍተኛ ተብሎ የሚጠቀስ የትርፍ ድርሻ ነው፡፡ ገና በሚያድጉ አገሮች እንኮ ትልቅ የትርፍ ክፍፍል ድርሻ 20 በመቶ ነው፡፡ ወደ ትልልቆቹ አገሮች ብትሄድ የትርፍ ድርሻው አምስትና ስድስት በመቶ ነው፡፡›› ከኢትጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ የፋይናንስ እውቀት በጣም አጠያያቂ ያደርገዋል፡፡ ከውጭ ባንኮች ጋር መወዳደር ያልቻሉ ባህላዊ ያልሠለጠኑ ባንኮች ትርፍ የተመሰረተው በደንበኞች ባስቀመጡት ገንዘብ ርካሽ ወለድ በመስጠትና ለተበዳሪዎች በከፍተኛ ወለድ በማበደር የተገኘ እንጂ በባንኮች ትጋትና አገልግሎት መሥጠት አይደለም፡፡ የኢትዩጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ እንዳሉት ‹‹ባንኮች ከሚያበድሩት ገንዘብ 27 በመቶ እየቀነሱ ቦንድ እንዲገዙ የተገደዱት ለዓባይ ግድብ መዋጮ ሳይሆን፣ ለኢንዱስትሪ ልማት ነው ማለታቸው በየትኛው የመንግስት ፖሊሲ ላይ ተመሥርተው እንደሆነ ሊገባኝ አልቻለም፡፡ ሁሉም ሰው እንደሚያውቀው፣ 27 በመቶ የግዴታ የቦንድ ግዥ ለዓባይ ግድብ መሆኑ ይፋዊ በሆነ መንገድ የተገለፀ መረጃ ነው፡፡ ይህ የግዴታ ቦንድ ግዥ በባንኮች ላይ ምንም ጉዳት አላደረሰም ማለታቸው አስገራሚ ነው፡፡ አክለውም ይህ አዲስ ነገር አይደለም‹ እንዲያውም በህንድ 40 በመቶ ነው ብለዋል፡፡ ይህን መረጃ ለማረጋገጥ ሞክሬ አልቻልኩም፡፡››ተክለብርሃን ገብረሚካኤል ሞግቶቸዋል፡፡ የባንኩ ገዥ መረጃውን ያገኙበትን ምንጭ/ድረ-ገፅ እንዲያሳውቁ ይጠየቃሉ; ካለዛ ቀጭን የፓለቲካ ካድሬ ውሽት ትሆናለች!!!

የባንክ ባለአክሲዩኖች እስከ አርባ በመቶ የትርፍ ክፍፍል ድርሻ እንደሚያገኙ ገልፀዋል፡፡ ይህ እውነት ነው፡፡ ግን ለምን እንዲህ ሆነ; ከተባለ የባንኩን ዘርፍ ጥቂት ባንኮች በከፊል ሞኖፖል ስለተቆጣጠሩት ነው፡፡ አቶ ተክለወልድ ይህም ሆኖ፣ የባንኮች ቁጥር በውህደት መቀነስ አለበት ባይ ናቸው፡፡ ይህ ግን ትርፉን ከ40 በመቶ ወደ 60 እና 70 በመቶ ለማሳደግ ካልሆነ በቀር ለውህደት ጊዜው ገና ነው፡፡›› ተክለብርሃን ገብረሚካኤል

{3} የኢትዩጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ወጭ  ጨምሮል በብር ምንዛሪው ተመን ቅነሳ ምክንት የሜጋ ፕሮጀክቱ የካፒታል ዕቃዎች ግዢ ዋጋ አሻቅቦል፡፡የብር ምንዛሪ ተመን ቅነሳ እውነተኛ ገቢን ይቀንሳል ብሎም አጠቃላይ የምርት ፍላጎትን ይቀንሳል፡፡ በዚህም ምክንያት የሃገሪቱ አመታዊ አጠቃላይ ብሄራዊ ምርት (GDP)ና መንግስት የሚሰበስበው የገቢ ታክስ ይቀንሳል፡፡ በዚህም ምክንያት መንግስት የሚያከናውናቸው ሜጋ ፕሮጀክቶች የህዳሴው ግድብ፣ የመንገድ፣የባቡር፣የኤርፖርት  መሰረተ ልማት ዝርጋታ ግብባታቸው ይቆረጣል፡፡ መንግስት የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ለማስቀጠል ፣ብዙ ገንዘብ እንዲያትም ይገደዳል እናም የዋጋ ግሽበት በሃገሪቱ ይከሰታል፡፡ መንግስት ከውጭ ሃገራት የተበደረውን እዳ ለመክፈል አቅም ያጥረዋል፣ እንዲሁም ሌላ አበዳሪ ማግኘት ይሳነዋል፡፡ በአጠቃላይ የብር ምንዛሪ ተመን ቅነሳ መዘዙ ቁልቁለት የመውረድና የቂሎች ጨዋታ ነው የሚሉት፡፡ በተመሳሳይ በሌላ ጥናት ደግሞ፤የኢትዩጵያን ብሄራዊ ባንክ የኢትዩጵያን ብር የገንዘብ ምንዛሪ ተመን (devaluation) በማድረጉ ምክንያት የዋጋ ግሸበቱ እንዳባባሰው  ከአንድ ወደ ሁለት አሃዝ ማሻቀብ ጥናቱ ያመላክታል፡፡ ይህውም በኦግስት 2010 እኤአ የዋጋ ግሸበቱ  5.3% የነበረው በአንድ ወር ውስጥ ኦክቶበር 2010 እኤአ 10.6%  ማለትም ቀጥሎም በአመቱ ሴፕቴንበር 2011እኤአ  የዋጋ ግሸበቱ  40.1% መመንደጉን ጥናቱ የውጭ ምንዛሪ ተመን ለውጥ የዋጋ ግሸበትና ሌሎች የማክሮ ኢኮኖሚ ተለዋዋጭ ሁኔታዎች በመፍጠር፤ የሃገሪቱን  ችግር እንዳልፈታ እንዲያውም እንዳባባሰው በጥናቱ አረጋግጦል፡፡ ምንጭ ‹የውጭ ምንዛሪ ተመን ሽግግር በኢትዩጵያ ውስጥ› በመሃመድኑር ባህሩ፤ አዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ በጁን 2012 እኤአ የተደረገ ጥናት የተገኘ፡፡

“The recent sharp devaluation by the central bank aggravates the inflation rate from single inflation rate  of 5.3% in August 2010 to 10.6% in October 2010 following only a month after the devaluation occurred and 40.1% in September 2011 after a year. Initiated from this fact, this paper investigates the exchange rate pass-through to inflation and other macroeconomic variables in Ethiopia for monthly data ranging from July 2002(the beginning of Ethiopian fiscal year 2002/03) to June 2011(the end of Ethiopian fiscal year 2010/11).” Source:- Exchange Rate Pass-Through in Ethiopia: Mohammednur Behru: Addis Ababa University, June, 2012

እንዲሁም በሌላ ጥናት ዶክተር ዳንኤል ተፈራ አሜሪካና አፍሪካ የእዝ ኢኮኖሚ ወይስ ነፃ ገበያ በሚል መጣጥፋቸው እንዲህ ብለዋል፡፡ ምንጭ America’s Africa: Command- or Market-based? August 2, 2014: By Daniel Teferra (PhD)
Ethiopia, on the other hand, is still languishing under command growth system. The government controls major sectors of the economy. Land is a government monopoly. The private sector is weak and stifled by an anti-market, selfish government, forcing people to rely on government rather than economy. Few years ago, the government began to spend on infrastructure, financed through external and domestic borrowing. This has its own limitations. As the debt burden mounts, external sources dry up and the quantity of money balloons, Ethiopia’s command growth will inevitably come to a halt, leaving behind uncontrollable inflation and falling standard of living. The International Monetary Fund (IMF) has already urged the Ethiopian government to devalue the birr by another 10 percent. In 2010, the currency was already devalued by 17 percent. The devaluation measure, however, did not increase domestic production. There was no significant improvement in exports. Consequently, the trade deficit worsened. As imports became more expensive, prices of essential goods skyrocketed. Such outcomes are expected in a subsistence system, unlike a market economy.  A subsistence system does not respond well to devaluation measures because its production capacity is undeveloped and rigid. ”

The GTP period has gone halfway, in these periods apart from the clear bigger role of public sector banks in supporting the plan private banks have also contributed a lot. One of the ways that private banks support the successful implementation of the GTP is through the purchase of NBE bills. Table 2 shows NBE bills purchased by private banks in the country. The 14 private banks considered in this study have spent a total of Birr 18.6 billion as of June of 30, 2013 for the purchase of NBE bills to support the government’s ongoing development plans. Although, the government often issues strict directives favoring public sector banks and to the contrary impacting private banks, still private banks are striving to expand their business and reach the unbanked society. The Ethiopian private banks 16 in number are forced to buy 27 % bond for grand renecence Dam construction. From every 100 birr the bank is forced to buy a bond by 27 birr.The banks purchase 1.5 Billion birr bond up to now. The bank face shortage of money to give loan for their coustmers as aresult the bank profit minimized from year to year.It was the National bank of Ethiopia regulation. The World Bank and the International Monetary Fund (IMF) adviced the NBE to remove the bond purchases regulation.

{4} የቻይና መንግስት በኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ ዘርፍ ተሳትፎን በተመለከተ

የቻይና መንግስት በኢትጵያ ኤሌትሪክ ኃይል በማመንጨት፣ኃይል በማከፋፈልና  ዓለም ዓቀፍዊ የኃይል አቅርቦት የማመቻቸት ፕሮግራም ዘርፍ ተሳትፎው ከአለፈው ሁለት አስርት አመታት ጀምሮ እያደገ መጥቶል፡፡ ከሠንጠረዡ ለመረዳት እንደሚቻለው የቻይና ካንፓኒዎች በሁሉም የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጣሊያንያዊ  ከሆነው ሳሊኒ ካንፓኒ ከሚሰራው የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት  በስተቀር ማለት ይቻላል፡፡ የቻይና ካንፓኒዎች በሁሉም የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ያገኙት አጠቃላይ የኮንትራት ዋጋ 1.7 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ይገመታል፡፡ የቻይና ካንፓኒዎች ከኃይል ማመንጫ ማከፋፈያ ፕሮጀክቶች 350 ሚሊዬን ዩኤስ ዶለርና ከተባበሩት መንግስታት የኃይል አቅርቦት የማመቻቸት ፕሮግራም 23 ሚሊዮን ዩኤስ ዶለር አግኝተዋል፡፡

‹‹የወያኔ  የወሬ ጡሩምባ፣ መሬት ቀዶ ገባ!!!››

Table 4b: Chinese engagement in the Ethiopian Power Sector

Project Company Type of Work In Millions of Birr In million$ at 2009 rate of 12.45/$
Power Generation
Tekeze Hydroelectric Project CWGS JV (China) Construction of Arch Dam Head race Tunnel 2,746.05 220.57
Tekeze Hydroelectric Project CWBEC (China) Design, Supply and Erection Mechanical & Electrical Equipment 293.79 23.60
Tekeze Hydroelectric Project JV Jppc and CCC (China) Design, Supply and Erection of 230kv S/S 53.08 4.26
Tekeze Hydroelectric Project JPPC (China) Design, Supply and Erection of 230kv Transmission Line 78.67 6.32
Finchaa -Amerti- Neshe Melti Purpose Project CGGC (China) Design, Procure and Construction of the Plant 1,219.12 97.92
Beles Hydroelectric Power Project CMEC (China) Design, Manufacture CIF Supply, Transport, Loading/Unloading erection test and commissioning 613.32 49.26
Genale Dawa (GD3)Hydroelectric Power Project CGGC (China) Design, Manufacture CIF Supply, Transport, Loading/Unloading erection test and commissioning 5,770.66 463.51
Chemoga-Yeda Hydroelectric Power Project Sinohydro (China) Design, Manufacture CIF Supply, Transport, Loading/Unloading erection test and commissioning 7,100.45 570.32
Harena Messobo & Adama Nazreht Hydro China Design, Manufacture CIF Supply, Transport, 3,198.40 256.90
Wind Power Project Corporation Loading/Unloading erection test and commissioning
Power Generation Total 21,073.53 1,692.65
Power Transmission
Tekeze-IndaSilassie-Humera (China) 150.00 12.05
Tekeze-IndaSilassie-Humera (China) 211.51 16.99
Bedele-Metu Power Transmission Project (China) 115.00 9.24
Bedele-Metu Power Transmission Project (China) 94.57 7.60
Bahir Dar-Debre Markos-Addis Ababa Power Transmission Project China CAMC Engineering Co. Ltd 410.54 32.98
Bahir Dar-Debre Markos-Addis Ababa Power Transmission Project Shingai Electric Group Co. Ltd 388.81 31.23
Bahir Dar-Debre Markos-Addis Ababa Power Transmission Project Shingai Electric Group Co. Ltd 609.70 48.97
Gibe III-Addis Ababa Transmission Line Contract TBEA (China) 933.78 75.00
Finchaa -Gedho- Gefersa Power Transmission Project CWBEC (China) 135.00 10.84
Finchaa -Gedho- Gefersa Power Transmission Project CGGC (China) 246.76 19.82
Koka -Dire dawa Power Transmission Project CWBEC & JPPC (China) 1,111.54 89.28
Transmission Total 4,407.21 353.99

 

 

Universal Access Program
Sawla Key Afer Project China Wanbao Engineering Co. Supply of S/S and Power Transformer 56.90         4.57
ADB II Financed Project CAMCO International, China supply of OHL Accessaries 9.88 0.79
ADB II Financed Project China National Ele, Imp& Exp. Cop, China Supply of MV & LV insulators 28.53 2.29
ADB II Financed Project Zheijang Hlley Int. Co. Ltd.China Supply of MV & LV Switchgears 37.51 3.01
ADB II Financed Project China Wanbao Engineering Corp, China Equipment 81.02 6.51
EAREP I Bonle, China Supply of MV and LV Insulations 26.23 2.11
EAREP I CE Lighting , China Supply of energy saving compact florescent 42.36 3.40
EAREP I Bonle, China Procurement of Street light 6.05 0.49
Total Universal Access program 288.47 23.17

Source: Ethiopian Electric Power Corporation, September, 2009

የዋልድባ መነኮሳት፣የመንፈሳዊ ብርሃን ፈንጣቂዎች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ህዝበ ክርስቲያኑ መጠየቅ ግድ ይለዋል፡፡ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ከምዕመናኑ በስለት ብቻ ከአንድ እስከ ሁለት ቢሊዮን ብር ይሠበስባሉ፣ ቤተስኪያን ደጃፍ ፎቅ ስርተው ከማከራይት ሌላ ደሃ ህፃናትን ሲያሳድጉና አረጋውያንን ሲጦሩ አልታየም፣ የሃይማኖት አባቶች የወያኔ ፖለቲካ ሰለባ ሆድአደሮች ከሆኑ ዓመታት ተቆጥሮል፡፡ ስለዚህ ህዝበ ክርስቲያኑና ምዕመናኑ የዋልድባ መነኮሳት እስኪፈቱ ድረስ ለኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ስለት እንዳያስገባ ህዝባዊ አድማ ተጠርቶል፡፡ ወጣት የነብር ጣት እንዲያስተባብር መነኮሳቶቹን ለማስፈታት የህብረት የትግል ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡

‹‹የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ›› ይነሣ!!! ያለ ኢኮኖሚ ነጻነት፣ የፖለቲካ ነፃነት የለም!!! ከኢኮኖሚ ግንባታ በፊት የዴሞክራሲ ነፃነትይቅደም!!! የአጋዚ ጦር ለፍርድ ይቅረብ!!! ሁለተኛና ሦስተኛ ዜጋ ሆነን መኖር እስከመቼ ድረስ!!!  ነፃነታችን እናስመልስ፣ ክብራችንን እናስመልስ! መሬታችንን እናስመልስ!!!

የጨካኝ ስርዓቱን ሰለባ በመሆን በትግራይ ምድር በጨለማ እስር ቤት ታጉረው በመሰቃየት ላይ የሚገኙትን የዓረና ትግራይ አባላትና ሌሎች የህሊና እስረኞችን ያላንዳች ቅድመ ሁኔታ በአስቸኳይ እንዲፈቱ እንጠይቃለን!!! የኦሮሞ ቄሮ፣ የአማራ ፋኖ፣ የጉራጌ ዘርማ፣ የዓረና ትግራይ ወጣት አናብስቶች ትግል በህብረት ይቀጥላል!!!