-
እስክንድር ፍሬው

ኢትዮጵያውያን በየትኛውም የሀገሪቱ አካባቢ ተዘዋውሮ የመሥራት መብት ጥያቄ ውስጥ ሊገባ እንደማይገባው፣ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ አሳሰቡ፡፡
አዲስ አበባ — ኢትዮጵያውያን በየትኛውም የሀገሪቱ አካባቢ ተዘዋውሮ የመሥራት መብት ጥያቄ ውስጥ ሊገባ እንደማይገባው፣ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ አሳሰቡ፡፡ ጠ/ሚኒስትሩ ይሔን ያሳሰቡት በቤንሻንጉል ጉምዝ ርዕሰ ከተማ አሶሳ ከነዋሪዎች ጋር ባደረጉት ውይይት ነው፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።