ግንቦት 29, 2018


ፎቶ ፋይል፡ -ዶ/ር መረራ ጉዲና
ፎቶ ፋይል፡ -ዶ/ር መረራ ጉዲና

መንግሥት በፖለቲካ ምክንያት የታሠሩ ዜጎችን መፍታት ያለበት በአንድ ጊዜና በአጠቃላይ ምህረት እንጂ ተራ በተራ አይደለም ሲሉ ዶክተር መረራ ጉዲና ተናገሩ።

መንግሥት በፖለቲካ ምክንያት የታሠሩ ዜጎችን መፍታት ያለበት በአንድ ጊዜና በአጠቃላይ ምህረት እንጂ ተራ በተራ አይደለም ሲሉ ዶክተር መረራ ጉዲና ተናገሩ።

የግንቦት ሰባት ከፍተኛ አመራር አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ መፈታትም፣ በገዢው ፓርቲና በመንግሥት ዘንድ መሠረታዊ የፖለቲካ አካሄድ ለውጥ መኖሩን ስለማሳየቱ እርግጠኛ አይደሉም።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።