ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY
‹‹ ድመቲቱ ጥቁር ሆነች ነጭ ግድ የለም፣ ዓይጥ እስከያዘች ድረስ! ›› 
‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር››
‹‹It doesn’t matter if a cat is black or white, so long as it catches mice.››Deng Xiaoping Quotes
የኢትዬጵያ የውጪ ብድር ክምችት፣ ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011 እኤአ 19.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 27 በመቶ ነበር፡፡ የመንግሥታዊ ልማት ዘርፎች ብድር ከብሄራዊ አማካይ ጠቅላላ አመታዊ ምርት ድርሻ በ2011እኤአ 20.9 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2014 እኤአ 42.0 በመቶ ሆኖል፡፡ በ2016/17 እኤአ የህወሓት መንግስትና ብሄራዊ ባንክ ባለሞሎች የሃገሪቱን ልትወጣ በማትችለው የውጪ ብድር ክምችት ከተው ኢኮኖሚውን አዘቅት እንደሚከቱት አጥኝዎች ተንብየዋል፡፡ ለዚህም ግልፅ ማሽረጃ የ2009 ዓ/ም ዓመት እቅድና አፈጻጸም፣ በተለይ የውጪ ንግድ ገቢ ማሽቆልቆል፣ የውጪ ብድር መክፈል አቅም መሽመመድና የውጪ ምንዛሪ እጥረት በቀጣይነት ተከስቶል፡፡ በ2008ዓ/ም የውጭ ዕዳ ክፍያ አንድ ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡ የወለድ ክፍያው በዓመት ከ350 ሚሊዩን ዶላር ከፍ ብሎል፡፡ በ2009ዓ/ም የውጭ ዕዳና የወለድ ክፍያ 1.5 ቢሊዩን ዶላር ለመክፈል ተገዶል፡፡ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 40 እስከ 50 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር ሲገመት ይህውም ከአመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($69) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 58% እጅ ይይዛል፡፡ ወያኔ ሃገሪቱን በእዳ ወጥመድ ውስጥ ከቶ ገንዘቡን ዘርፎል፣ አሽሽቶል፡፡
‹‹የኢትዮጵያ የዕዳ መጠን እየጨመረ ነው›› ግንቦት 2 ቀን 2010ዓ/ም (ቢቢሲ አማርኛ ዜና ሜይ 10 ቀን 2018ዕኤአ)
አለም አቀፍ የገንዘብ ተቆም አይ ኤም ኤፍ ባወጣው የአፍሪካ ሃገራት ምጣኔ ሀብታዊ ዘገባ፤ የኢትጵያ የእዳ ጫና መጠን ከአጠቃላይ የሃገር ውስጥ ምርት 56.2 በመቶ ድርሻ እንደሚይዝ ገለፀ፡፡ ባሳለፍንው አመት የ10.9 በመቶ እድገት ያስመዘገበችው ሃገር ይህን ያክል ዕዳ መሸከሞ አስጊ የሚባል ደረጃ ላይ እንደሆነች ያሳያል ብሎል መግለጫው፡፡ ከሳህራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ ሃገራት በፍጥነት በማደግ ላይ የሚገኘውን ምጣኔ ሃብታቸውን ለማሥቀጠል ሲሉ ከፍተኛ የሆነ ዕዳ ውስጥ እየገቡ እንደሆነ በየዓመቱ የሚወጣው ዘገባ ያትታል፡፡ 40 በመቶ የሚሆኑት ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የአፍሪካ ሃገራት ከፍተኛ የሚባል የዕዳ መጠን አስመዝግበዋል፤ ወይም ወደዚያ እየተጠጉ ነው የሚለው ዘገባው እነዚህ ሃገራት በቅርብ ጊዜ ውስጥ የማይወጡት ችግር ይገጥማቸዋል ሲል ይተነብያል፡፡ ኢትዮጵያ እና ዛምቢያ ከአጠቃላይ ሃገራዊ ምርታቸው ጋር ያተመጣጠነ ዕዳ እያስመዘገቡ መሆኑን የዓለም አቀፍ ተቆም ጥናት ያሳያል፡፡ በ2016 የኢትዮጵያ ዕዳ መጠን ከሃገራዊ አጠቃላይ ምርቶ 55 በመቶ የነበረ ሲሆን በ2017 ደግሞ ቀላል የማይባል ለውጥ በማሳየት ወደ 56 በመቶ አድጎል፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ አብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሃገራት አሁንም የመሠረተ ልማት ሥራዎቻቸውን ለማስቀጠልና ማህበራዊ ዋስትናን ለማረጋገጥ ወደ ብድር መግባታቸው አይቀርም የሚለው ዘገባው ቀጣይነት ያለው እድገት ማስመዝገብ ካለባቸው ግን የብድር መጠናቸውን መቀነስ ግድ ይላል፡፡ የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ መንግሥት None concessional loan ብቻ እስከ 400 ሚሊዮን ዶላር በታች እንዲበደሩ ማስጠንቀቂያ ሠጥተዋል፡፡ ሃገሪቱ ባለባት ብድርና የእዳ ጫና ምክንያት የኢትዮ ቴሌኮም፣የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫዎ እና የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክድርጅት፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ፣ የኢትዮጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን፣የኢንዱስትሪ ፓርኮች፣ የሆቴል ለቻይና መንግሥትና የወያኔ ኢፈርትና ሌሎች አበዳሪ ድርጅቶች በፕራይቬታይዤሽን ተሸተው እዳችንን እንድንከፍል መንግሥት ተስማምቶል፡፡ የግሪክ መንግስት በብድር ጫና ምክንያት የባህር ወደቦቹን ለቻይና፣ ኤፖርቶቹን ለጀርመን፣ ባቡሩን ለጣሊያን መንግሥት ሸጦል፡፡
የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፣ እልም አለ ባቡሩ፣ ቻይና ይዞት በሙሉ! ጭንቅላቱን መሸከም የማይችል ፖለቲከኛ፣ በእናንተ ጭንቅላት የተመራ አገር! መንግሥት የአንበሳውን ድርሻ ሌላውን በአክሲዮን ወደ ግል ዘርፍ ይዛወራል ይሉናል፡፡ ሃቁ ግን በብድርና በእዳ ጫና ወለድ መክፈል ባለመቻል ተሸጦል፡ የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ ከ400 ሚሊዮን ዶላር በታች ነን ኮንሽናል ሎን ብቻ እንድትበደር ቅጭን ትእዛዝ ሰጥቶል፡፡
‹‹የኢትዮ ቴሌኮም፣የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫዎ እና የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክድርጅት፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ፣ የኢትዮጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን፣የኢንዱስትሪ ፓርኮች፣ የሆቴልና የተለያዮ የማኑፋክቸሪንግ ድርጅቶች ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ትልቁን የአክሲዮን ድርሻ መንግስት ይዞ ቀሪው በአክሲዮን ሽያጭ ወደ ግል ዘርፍ ለሃገር ውስጥ እና ለውጭ ባለሃብቶች እንዲተላለፍ ተወሰነ፡፡›› 23 ግንቦት 2010ዓ/ም የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፡፡ ኃብቱ የጥቁር(የኢትዮጵያ ) ሆነ የቢጫ (የቻይና )ግድ የለም፣ እስከተጠቀማሁበት ድረስ!!!
{1} አየር መንገድ፣ (5.6 ቢሊዮን ዶላር) ለቻይና የወያኔ ኢፈርት/ጎሽ ድርጅቶች ይሸጣል፣
2} ኢትዮጵያ ቴሌኮምኒኬሽን፣ (4.8 ቢሊዮን ዶላር) ለቻይና የወያኔ ኢፈርት ድርጅቶች ይሸጣል፣
{3} የኢትዮጵያ መብራት ኃይል፣(5.4 ቢሊዮን ዶላር) ለቻይና ለ50 አመት ይሸጣል፣
{4} ኢንዱስትሪያል ፓርኮ (10 ቢሊዮን ዶላር) ለቻይና የወያኔ ኢፈርት ድርጅቶች ይሸጣል፣
{5} የኢትዮጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን (5.5 ቢሊዮን ዶላር) የወያኔ ኢፈርት ድርጅቶች ይሸጣል፣
{6} የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን (5.9 ቢሊዮን ዶላር) ለቻይና ለ50 አመት ይሸጣል፣
{7} የኢትዩጵያ ንግድ መርከብ ድርጅት (301.5 ሚሊዩን ዶላር) ለቻይና፣ የወያኔ ኢፈርት/ኤክስፕሬስ ትራንዚት ሰርቪስ ካንፓኒ ይሸጣል፣
{8} የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ (300 ሚሊዩን ዶለር) ተበድረዋል፡፡ የወያኔ ኢፈርት/ወጋገን ባንክ ይሸጣል፣
የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግሥት በሃያ ሰባት ዓመታት ውስጥ ሃገሪቱን በብድርና በእዳ ጫና ከተው ኃብቱን ዘርፈውና አሽሽተው በኢኮኖሚ በሁለት አሃዝ አድገናል ተመንድገናል ይሉናል፡፡ ዘራፊዎቹ የወያኔ ኢፈርትና ሜቴክ ድርጅቶች ንብረቶች መጀመሪያ በአክሲዮን ለህዝብ ይሸጡ!!! ኢፈርት 57 ቢሊዮን ብር ያለው ድርጅት እንደሆነ አስታውቆል ድርጅቶቹን ይገዛል፡፡ ወያኔ በብድርና የእዳ ጫና ምክንያት ፕራይቬታይዝ አደረግሁ አለ እንጂ የተበደረውን የብድር ወለድ እንኮ መክፈል ስለተሳነው ድርጅቶቹን ለአበዳሪዎቹ እንዲሸጥ የተደረገው ሃቁ እንደ ውስጥ አዋቂዎቹ ይሄ ነው፡፡ የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ መንግሥት None concessional loan ብቻ እስከ 400 ሚሊዮን ዶላር በታች እንዲበደሩ ማስጠንቀቂያ ሠጥተዋል፡፡
የቻይና መንግስት ለኢትዬጵያ 11.4 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር አበድሮል የዛሬ ስምንት ካዛ በሆላ ወያኔ የተበደረው የትየለሌ ነው፣ የተዘረፈው እኮ የብድር ገንዘብ ነው፡፡ በአዲስ አበባና ክልል ከተሞች የሚገነቡት ፎቆች ከህዝብ በተዘረፉ ፕሮጀክቶች ኃብት ነው፡፡ የወያኔ መንግሥት ሙሰኛችንና ሌቦችን ኃብትና ንብረት ወርሶ ሲያስከፍል አይታይም፡፡ የሙስና ቀይ መብራት ተጥሶ ሌቦቹ ተለቀዋል፡፡ ከሳውዲ አረቢያ ንጉስ ከ100 ቢሊዮን ዶላር በላይ ከሙሰኞች አስመልሶል፣ አላሙዲን በሳውዲ ስታር የ4 ቢሊዮን ዶላር ሌብነት ዘብጥያ ወርደዋል፡፡ የህዝብ ሃብት ከሆኑ በብድር ከሚሠሩ ፕሮጀክቶች የተዘረፈ ሃብትና ንብረት ሳይመለስ በሃገሪቱ ፍትህ አይሰፍንም፡፡ ወያኔ የሙስናና ሌብነት ሮል ሞዴል በመሆን በትውልድ ይታወቃል፤ ዓየር መንገዳችንን፣ቴሌን፣ ባቡሩን ወዘተ የሃገሪቱ መታወቂያችንን አሳጣን፡፡ የሃገረ ግሪክ ወደቦን ቻይና ገዝቶታል፡፡ በዲሴንበር 6/2011እኤአ ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ዘመነ መንግስት የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ (Chinese Export and Import Bank) በኩል የቻይና መንግስት ለኢትዬጵያ መንግስት 11.4 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር(272.2 ቢሊዩን ብር) እንዳበደሩ በግዜው ገልጸዋል፡፡ ብድሩ ለናሙና ያህል ለመግለፅ፡-የኢትዬጵያ ስካóY ኮርፖሬሽን 500 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር ብድር ከቻይና ልማታ ባንክ (China Development Bank Corp.) ጋር ተፈራረመ፡፡ ባንኩ የቻይና ኮምኒስት ፓርቲ መንግስታዊ ንብረት እንደሆነ ይታወቃል፡፡ የኢትዬጵያ ስካóY ኮርፖሬሽን በብድሩ ሁለት ትልልቅ የስካóY ድፍድፍ ማጣሪያዎች ፋብሪካዎች ይገነባል፡፡ አንዱ ፋብሪካ በደቡብ ኢትዬጵያ ኦሞ ዞን ውስጥ የሚገነባ ሲሆን ሁለተኛው ፋብሪካ በሰሜን ምዕራብ አፋር ክልል ውስጥ በሜታል ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ኢትዬጵያዊ መንግስታዊ ድርጁትና በቻይና ኮምፕላንት ግሩፖ ኢንክ (China Complant Group Inc) የሚገነባ ሲሆን ምርቱን በ2025 እኤአ አስር እጥፍ ለማድረግ ታቅዶል ነበር፡፡የኢትዬጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን የወንጂ ሸዋ ፣የመተሃና የፊንጫ ስኮር ፋብሪካዎችን ጠቅልሎ በመያዝ በበላይነት እያስተዳደረ ይገኛል፡፡ኮርፖሬሽኩ በደቡብ ክልል ሰባት፣ በአማራ ክልል ሦስት፣ እንዲሁም በትግራይ ክልል አንድ (የአፋር ክልልን መሬት ወደ ትግራይ ክልል በመከለል የተወሰደ መሆኑን ልብ ይሎል) ፋብሪካን ጨምሮ በድምሩ 12 አዳዲስ ስኮር ፋብሪካዎችን የክልሎችን መሬት በፌዴራል መንግስት ስም በመንጠቅ በመገንባት ላይ ይገኛል፡፡አስራ ሁለት የሸንካራ አገዳ እርሻና ፋብሪካዎች በመገንባት የስኮር ምርትን አሁን ካለው ምርት 265000 ሽህ ሜትሪክ ቶን ወደ 2.3 ሚሊዩን ሜትሪክ ቶን ከፍ በማድረግ ወደ ውጭ ሃገራት በተለይ ለአፍሪካ ቀንድ አገራት ለመላክ ሲሆን አገሪቶን በ2025 በዓለም ካሉት አስር የስኮር ላኪ አገሮች ጎራ ለማስገባት በሚል የፕሮፖጋንዳ ፍጆታ ተወጥኖል፡፡ የኢትዬጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን አጠቃላይ የግንባታ ስራ ወጭ 100 ቢሊዩን ብር (5.5 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር) እንደሚሆን ሲገመት ማሽነሪዎች ለመግዛት ግማሹ በውጭ ምንዛሪ ገንዘብ ይሻል፡፡ የኢትዬጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን በአፋር ክልል ትንዳሆ 30 በመቶ ምርት በማምረት ላይ ሲገኝ በአሁኑ ግዜ በ394 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር ብድር ከህንድ አስመጭና ላኪ ባንክ(Export-Import Bank of India) በተገኘ ብድር የፋብሪካው ግንባታ ሥራ በህንድ (India’s Overseas Infrastructure Alliance) በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡የኢትዬጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን በጥናት ላይ የተመሰረተ ሥራ እንደማይሰራ በምሁራኖች ዘንድ ይታወቃል፡፡ የምስራቅና ምዕራብ አፍሪካ የንግድና ልማት ባንክ (ፒቲኤ ባንክ) ለኢትዬጵያ ስኮር ኮርፖሬሽን 25 ሚሊን ዩኤስ ዶለር ብድር ለመስጠት ስምምነታ ላይ ተደርሶል፡፡ዲሴንበር 6/2011እኤአ የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ( Chinese Export and Import Bank)ለኢትዬጵያ ዩኤስ 400 ሚሊዩን ዶለር (6.9 ቢሊዬን ብር) ሁለት የብድር ስምምነቶች አድርገዋል፡፡ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጋር የባንኩ ምክትል ፕሬዜዳንት ዘሁ ሆንጃይ( Zhu Hongjie) እንደገለጹት ባንኩ 1.81ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር(31ቢሊዩን ብር) እንዳበደሩ ገልጸዋል፡፡አንዱ ስምምነት ባንኩ 100 ሚሊዩን ዶለር ለአዲስ አበባ የውሃ ሥራዎች አቅርቦት ፕሮጀክቶች ግንባታ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከኢትዬጵያ ንግድ ባንክ ጋር 300 ሚሊዩን ዶለር የባንኩን የብድር አቅርቦት ከፍ ለማድረግ እንደሆነ ተዘግቦል፡፡ ዘሁ ሆንጃይ እንደገለፁት ከሆነ ባንኩ እስካሁን 11.4 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር(272.2 ቢሊዩን ብር) እንዳበደሩ ገልጸዋል፡፡
Meles on the occasion lauded the Chinese government and the banks for their contribution towards success of Ethiopia’s development endeavours. The Premier also said the relation between the two countries is laid on firm foundation and expressed Ethiopian government’s commitment to further work in collaboration with China.
Zhu Hongjie on his part said the bank will further strengthen existing relation with Ethiopia as the country has registered sustainable growth during the last eight years. The bank has provided 11.4 billion USD loan for implementation of various development projects in Ethiopia, he said.
የኢትዬጵያ የስሊጥ ምርት ኢትዬጵያ ቻይና የሠራችላትን የመሠረተ ልማት ዕዳ ለመክፈል አጠቃላይ የስሊጥ ምርቷን ወደ ቻይና ተጭኖ እንደሚላክ ታወቀ፡፡ በ2002 እኤአ ኢትዬጵያ 38000 ሜትሪክ ቶን ሰሊጥ በማምረት ትታወቅ ነበር፡፡ በተባበሩት መንግስተሰት የምግብና የእርሻ ድርጅት ጥናት መሰረት በ2011 እኤአ 320000 ሜትሪክ ቶን ሰሊጥ በማምረት ከአፍሪካ በምርት ትልቁን ድርሻ ስትይዝ ከዓለም ደግሞ አራተኛ ሰሊጥ አምራች አገር ለመሆን በቅታለች፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ቻይና ደግሞ ከሰሊጥ ላኪ አገርነት ኢትዬጵያ ሰሊጥ ወደ ቻይና በማስገባት ትታወቅ ጀመር፡፡ የሰሊጥ ምርት ለዳቦ፣ ለቅመማ ቅመም ማጣፈጫነት፣ ተጨምቆ ወደ ዘይት ምርትነት እንዲሁም ለዶሮ እርባታ ከፍተኛ የፕሮቲን ገንቢ ግብአትነት በማገልገል ይታወቃል፡፡ ለኢትዬጵያ ቻይና የፍብሪካዎች ምርቶች ወደ ሃገር ውስጥ መግባት፣የብድር አገልግሎት መመቻቸትና አዳዲስ የመሠረተ ልማት ግንባታ ስራ አወዳጅቷቸዋል፡፡ የቻይና ልማት ባንክ 25 ሚሊዩን ዶለር ብድር ለእርሻው ዘርፍ ኢንተርፕራይዝ ሰጥተዋል፡፡እንዲሁም የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ 3.3 ቢሊዩን ዶለር ብድር ከኢትዬጵያ ወደ ጅቡቲ ነጋድ ወደብ ለሚዘረጋ የባቡር ሐዲድ መስመር ዝርጋታ ሰጥታለች፡፡ በ2011 እኤአ ኦክስፋም ጥናት መሠረት ከሆነ በኢትዬጵያ 600 000 አነስተኛ መሬት ያላቸው ገበሬዎች ሰሊጥ በማምረት ይተዳደራሉ፣ትንሽ መሬት፣የዘር ችግር፣ጥራት አልባ ምርትና በብድር አቅርቦት እጦት እንደሚቸገሩ ይታወቃል፡፡ ታዲያ በኢትዬጵያ ንግድ ባንክ የሰሊጥ ምርት ተሰብስቦ ወደ ቻይና መላክ የአነስተኛ ገበሬዎችን የገቢ ምንጭ በመቀነስና ገበሬዎች ለማምረት ይበረታታሉ ለማለት አያስደፍርም፡፡ እንደ ደርግ ወታደራዊ አገዛዝ ዘመን ገበሬዎች ለእርሻ ሰብል ገበያ ድርጅት (እሰገድ) ምርታቸውን ማስረከብ ይጠበቅባቸው ነበር፡፡ ድመቲቱ ጥቁር ትሁን ነጭ ግድ የለም፣ ዓይጥ እስከያዘች ድረስ! In return, Ethiopia has effectively been using sesame seeds to repay Chinese loans. Foreign currency earned by selling sesame is passed over to the state-owned Commercial Bank of Ethiopia and used to secure and repay loans provided by China, according to Deborah Bräutigam, senior research fellow at the International Food Policy Research Institute. The relationship is likely to have started in 2005-06 as a shortage of sesame seeds in China and a favourable tariff policy (set by China) kickstarted the rise in Ethiopian exports, which are regulated largely by the state-owned Ethiopian commodities exchange. Bräutigam says China is unlikely to have stipulated that Ethiopia export its sesame, which is now its second most valuable export after coffee. “The ‘guaranteed supply’ of whatever export is already going to China is simply the mechanism for ensuring repayment of the loan,” she says. The Government of Ethiopia is planning Potashe mining as acollatoral for repayment of the Chinese loans.
ኢህአዲግ መንግስት ከ2005 እኤአ ጀምሮ የሰሊጥ ምርት ወደ ቻይና በመላክ ኢትዬጵያ የተበደረችውን ዕዳ በመክፈል ላይ ትገኛለች፡፡ በ2006 እኤአ የቻይና ዜድቲኢ(ZTE) ካንፓኒና የኢትዬጵያ ቴሌኮምኒኬሽን ኮርፖሬሽን (አሁን ኢትዬቴሌኮም) የ1.5 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ብድር በመፈራረም የእዳው ክፍያም የሠሊጥ ምርት ወደ ቻይና በመላክ የንግዱ ስምምነት በኢትዬጵያ ኮሞዲቲ ኤክስቼንግ ተከናውኖል፡፡ ከሠሊጥ ምርት ሺያጭ የተገኘውን የውጭ ምንዛሪ ገቢ በኢትዬጵያ ንግድ ባንክ በኩል ተሰባስቦ የቻይና መንግስት ዕዳን ለመክፈል ይውላል፡፡ ቻይና የኢትዬጵያን ሠሊጥ ወደ ሃገሮ በማስገባት ከዓለም ትልቆ ሃገር ለመሆን ችላለች፡፡ Ethiopia’s ruling People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) similarly exploits Chinese demand for biofuels to boost exports and buttress its statist agenda. Since 2005, the regime has relied on sesame exports to repay Chinese loans. A portion of the 2006 $1.5 billion credit signed between China’s ZTE and Ethiopia’s Telecommunications Corporation (now Ethio Telecom) provided for repayment in sesame seeds, with the terms of trade set by the Ethiopian Commodity Exchange. Foreign currency earned through the sales is appropriated by Ethiopia’s state-owned Commercial Bank and used to fund Chinese projects in what effectively amounts to a revolving credit facility. China today is the world’s largest net importer of Ethiopian sesame.
ለማጠቃለል የኢትዬጵያ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) አነስተኛ መሆን ምክንያት የሃገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት፣ በተቆለለ የውጭ ብድር ክምችትና የእዳ ክፍያ ምክንያት በረጅም ግዜያት ውስጥ እንደሚናጋ ይጠበቃል፡፡ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር በ1975 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 343.7 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 14% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በ1991 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 9.1 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 214% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በጁን 30 1999 ይሄ አሃዝ 10.2 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ከፍ ብሎል፡፡በ2011እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 7.102 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 23.5% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ 2012እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 12 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) –% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ 2013እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 16.11 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($46) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 35% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ 2016/17እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 40 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር ሲገመት ይህውም ከአመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት($69) ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (GDP) 58% እጅ ይይዛል፡፡ እንደ ዶክተር ሰዒድ ኑሩ ገለፃ ‹‹የውጭ ምንዛሪ የሚገኙባቸው የታወቁ ናቸው፡፡ የመጀመሪያው ከኤክስፖርት፣ከውጭ በዕርዳታና ለብድር፣ በውጭ የሚኖሩ ሰዎች የሚልኩት ነው፡፡ ከእነዚህ ውስጥ በእጃችን ላይ ያለው ኤክስፖርት ነው፡፡ ኤክስፖርት ደግሞ ያለው አፈጻጸም ደካማ ነው፡፡ የውጭ ዕርዳታ እየቀነሰ ነው፡፡ ለምግብ እርዳታ እንኮ እየቀነሰ ነው፡፡ ብድር አስቸጋሪ ነው፡፡ የውጭ ብድር የሚመሠረተው በኤክስፖርት አፈፃፀም ጥንካሬ ነው፡፡ የአበዳሪዎች ዋነኛው ጥያቄ መክፈል ይችላሉ ወይ ነው፡፡ እንዲህ ከሆነ የበጀት ጉድለት ባይኖር እንኮን በጀቱ በአገር ውስጥ ቢሸፈን እንኮ፣ ይሄን 320.8 ቢሊዩን ብር እዚሁ ብንሸፍን በብር አሁን ባለንበት ሁኔታ ትራንስፎርሜሽኑ ያቀደቸውን ከማሳካት አንፃር የውጭ ምንዛሪ የግድ ነው፡፡ ስለዚህ ትርጉም ባለውና ከአጠቃላይ በጀቱ ውስጥ ጎላ ባለ ደረጃ በውጭ ምንዛሪ መገኘት አለበት፡፡››ይላሉ፡፡ ለዚህ ነው ሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ሃገሪቱን በብድር መቀመቅ ውስጥ ከቶት ለሽያጭ ያበቃት፡፡
{1} የቻይና የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ቻይና በቀጥታ ኢንቨስትመንት በማድረግ ከ2012 እስከ 2013እኤአ በኢትዮጵያ ውስጥ 155 ፕሮጀክቶች የነበሩ ሲሆን ካፒታላውም 358,642,000 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር መሆኑን ጥናቱ ያረጋግጣል፡፡ በ2013 እኤአ፤በአፍሪካና በቻይና መካከል 210.2 ቢሊዩን ዶላር ዓመታዊ የንግድ ልውውጥ ተካሂዶል፡፡ከዚህ ውስጥ ቻይና ወደ አፍሪካ አገራት የምትልካቸው ሸቀጦች ዋጋ ከ117 ቢሊዩን ዶላር በላይ ናቸው፡፡ ኢትዩጵያ በአፍሪካ 21ኛዋ የቻይና የንግድ መዳረሻ ስትሆን በአሁኑ ወቅት ሁለቱ አገራት ዓመታዊ የንግድ ልውውጥ 2.2 ቢሊዩን ዶላር መድረሱ ታውቆል፡፡የባህር ማዶ፣ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በኢትዬጵያ ከአፍሪካ አገራቶች ጋር ሲወዳደር በጣም አነስተኛ መሆኑን መሳተዋል ይቻላል፡፡‹‹የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በኢትዩጵያና በአፍሪካ ኢኮኖሚ›› (Foreign Direct Investment (FDI) in the Ethiopian/African Economy) በሚል ርዕስ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ዲፓርትመንት መምህር ከአለማሁ ገዳ ag112526@gmail.com: www.alemayehu.com, በማርች 25ቀን 2016 እኤአ፣በጊዬን ሆቴል ባቀረቡት ጥናታዊ ፁሁፍ መሠረት የቻይና ፋይናንሲንግ በኢትዩጵያ ከቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በተጨማሪ በዋና ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎች በመንገድ ሥራዎችና በባቡር ግንባታ ዝቅተኛ የጨረታ ዋጋ በማቅረብ 10 የቻይና ኩባንያዎች በበላይነት ይቆጣጠራሉ፡፡የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጨት በፋይናንስ ማመቻቸትና በዝቅተኛ የጨረታ ዋጋ ያቀርባሉ፡፡ እንዲሁም በቴሌኮምኒኬሽን ፕሮጀክቶች በፋይናንስ ማመቻቸት በመሳሰሉት ፕሮጀክቶች የቻይና መንግስትና ኩባኝያዎች በስፋት ይሳተፋሉ፡፡ ሲጠቀሱ የኢትዩጵያ መንግስት ኢንቨስትመንት ወጪ እንጂ የቻይና ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት አይደለም፡፡
እንደ ቻይና ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ምንጭ በ2016 እኤአ መሠረት፡- የቻይና ኢንቨስትመንትና የተለያዩ ፕሮጀክቶች ኮንትራት ውል በኢትዩጵያ ከ2005 እስከ 2016 እኤአ 17.6 ቢሊዩን ዶላር ይገመታል፡፡በ2013 እስከ 2015 እኤአ የቻይና ኢንቨስትመንትና የተለያዩ ፕሮጀክቶች ኮንትራት ውል በኢትዩጵያ 7.39 ቢሊዩን ዶላር ሲገመት በአንጻሩ የቻይና የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በኢትዩጵያ 122 ሚሊዩን ዶላር በ2012 እኤአ እንደ ዓለም ባንክ መረጃ መሠረት፣ እናም 600 ሚሊዩን ዶላር ስቶክ በ2012 እኤአ፣ በግብርና ዘርፍ 650 ሚሊዩን ዶላር፣ በኢነርጅ 5.85 ቢሊዩን ዶላር ፣ በሪል እስቴት 1.63 ቢሊዩን ዶላር ፣በቴክኖሎጅ 3.2 ቢሊዩን ዶላር፣በትራንስፖርት ዘርፍ 6.29 ቢሊዩን ዶላር ነበር፡፡
According to the China global investment tracer, (2016), Chinese investments and contracts in Ethiopia from 2005 to 2016 is about $17.62billion. The same source claim from 2013 to 2015, Chinese investments and contracts in Ethiopia to a level of $7.39billion./Compare this to FDI of 122mln in2012 (WB) and 600mln Stock here in 2012/ Agriculture: 650 million, Energy: $5.85billion Real Estate: $1.63billion, Technology $3.2billion, Transport $6.29billion. The official figures of FDI greatly understated the actual investment engagement of the Chinese in Ethiopia as well as in other African countries
Chinese firms are thus dominating big projects in Telecommunication and Power Road and Rail Sector. Telecom and Power One of the biggest Chinese telecom company, ZTE, secured for Ethio telecom a credit (vendor financing) to the tune of 1.5 bln US$ secured from the Chinese Exim bank. This offer is conditional on ZTE doing the job without bidding. This credit is perhaps equivalent to the total current worth of the Ethiopian telecom. This has increased to close $3bln (with addition of about 1.3blin) in the 2nd phase. Power transmission for GRD (=US$ 1 bln) Road and Rail Construction Chinese firms are also dominating both rural and urban road construction in Ethiopia. (over 60% in 2010) This dominance is partly due to low bid prices and partly owing to the diplomatic and political ties the Chinese government made with the Ethiopian government.
Provision of financing by the Chinese government for its firms in Africa, is another reason for this success. The over 2000km national and about 36Km Addis Ababa railway construction is totally dominated by Chinese firms that brought with them financing. The railway deal with China is estimated at US$3 billion. (US$2.1 billion for national and about US$0.5 billion light city rails for Addis Ababa).
የቻይና ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በኢትዮጵያ Foreign Direct Investment (FDI) በኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ 33 ፕሮጀክቶች4,015,596,000 ቢሊዮን ብር ፣በማዕድን ዘርፍ 11 ፕሮጀክቶች 166,288,000,ሚሊዮን ብር ፣,በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ 532 ፕሮጀክቶች30,290,675,000 ቢሊዮን ብር ፣በትምህርት ዘርፍ 5 ፕሮጀክቶች 5,430,000 ሚሊዮን ብር ፣በጤና ዘርፍ 16 ፕሮጀክቶች 40465 ሚሊዮን ብር ፣በሆቴለተና ሞቴል ዘርፍ 72 ፕሮጀክቶች 589745000 ሚሊዮን ብር ፣በትራንስፖርትና አስጎብኝ ዘርፍ 11 ፕሮጀክቶች 19,485,000 ሚሊዮን ብር ፣በሪልስቴት ግንባታ ዘርፍ 143 ፕሮጀክቶች 1,699,064,000 ቢሊዮን ብር ፣የጉድጎድ ውኃ ቁፋሮ ድርጅት 108 ፕሮጀክት 4,138,716,000 ቢሊዪን ብር ፣ ልዮ ልዮ 7 ፕሮጀክቶች 62,130,000 ሚሊዮን ብር ሲሆን በአጠቃላይ የቻይና ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት 938 ፕሮጀክቶ 41,027,594,000 ቢሊዮን ብር መሆኑ ታውቆል፡፡ የቻይና መንግሥት ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት በጣም ዝቅተኛ ሲሆን የቻይና መንግሥት ለኢትዮጵያ መንግሥት ብድር በማበደርና የፕሮጀክቶቹ ስራ ተቆራጭ በመሆን እስከ 17.6 ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ በጥናት ተረጋግጦል፡፡
ዳግማዊ የመንግሥታዊ ዘርፍ፤ ነቀላና ተከላ!!! ‹‹የሀብት ዝውውርን በተመለከተ ለፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ የሚሆን ተሞክሮ ይገኛል፡፡ ፕራይቬታይዜሽን የሚለው ቃሉን ራሱን የፈጠሩት ማርጋሬት ታቸር መሆናቸው ይነገርላቸዋል፡፡ የእንግሊዞ ጠ/ሚ/ር ማርጋሬት ታቸር የሀገራቸውን ሃድሮ ፓወር ማመንጫ ጣቢያ ለአንድ ሚሊዮን ዜጎች ነበር በአክሲዮን የሸጡላቸው ይህንን ልምድ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው የፕራይቬታይዜሽን ትግበራ ለማዋል እንዴት አልተቻለም?፡፡››1 የህወኃት/ኢህአዴግ መንግሥታዊ የኢኮኖሚ ዘርፍ ወደ ግል ዘርፍ ኃብትና ንብረት የማዘዋወር፣ነቀላና ተከላ በኢትዮጵ ምድር አልሰመረም፡፡ በኢትዬጵያ የመንግስታዊ ሃብት ዘርፍ አፈጣጠር ታሪካዊ ሁኔታ ስንዳስስ (nationalized: state-owned/ publicly owned) በ1967 ዓም የኢትዬጵያ ወታደራዊ መንግስት፣ በሃገሪቱ ውስጥ የሚገኙ በግል ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ፣ ባንኮችና ኢንሹራንሰ ኩባንያዋችን፣ ፋብሪካዎች፣ እርሻዎች፣ የገጠር መሬት፣ የከተማ ትርፍ ቤቶች፣ ወዘተ በአዋጅ ቁጥር 20/1974 ወደ መንግስት ሃብትነት አዘዋወረ:: በሶሻሊዝም ርዕዬተ-ዓለም ፍልስፍና ሃገር ለማዝመን ተወጠነ፡፡ የሃገሪቱ የኢኮኖሚ የግብርና፣ የኢንዱስትሪና ስርቪስ ዘርፎች አንጡራ ኃብቶች በብሄራዊ ሃብትና እድገት ሚኒስትር (Ministry of National Resource Development) ስር የተወረሱትን ንብረቶች እንዲያስተዳድር ስልጣንና ሃላፊነት በአዋጅ ተሰጠው፡፡ የኢትዬጵያ ወታደራዊ መንግስት የፖለቲካና ኢኮኖሚ ፖሊሲዎች በሶሻሊስት የዕቅድ ኢኮኖሚ በማስፋፋት በአንድ ማዕከላዊ ዕዝ የሚመራ መንግሥታዊ ዘርፍ በአገሪቱ ውስጥ ለ17 ዓመታት አስፈነ፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ የጦር አበጋዞች መንግሥትም፤ የደርግን መንግሥታዊ ካፒታሊዝምን ውርስ ማለትም ፋብሪካዎች፣ ባንኮችና ኢንሹራንሰ፣ የከተማ ትርፍ ቤቶችን፣ የገጠር መሬትን፣ የመንግሥት እርሻዎችን ወደ ግል ዘርፍ በስመ ፕራይቬታይዜሽን፣ የወያኔ መንግሥት ወደ እራሱ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ኃብትና ንብረትነት በማዘዋወር ምጣኔ ኃብቱን ተቆጣጠረ፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ መንግሥት የመሬት ፖሊሲ ከደርግ የቀጠለ ሲሆን የደርግ መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ኢህአዴግ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በህወኃት፣ ብአዴን፣ ኦህዴድ፣ ደህዴድ ኃብትና ንብረትነት ተዘዋወሩ፡፡ ባንኮችና ኢንሹራንሰ፣ የከተማ ትርፍ ቤቶችን፣ የገጠር መሬትን፣ፋብሪካዎች፣ የመንግሥት እርሻዎች በእነዚህ የፖለቲካ ፓርቲዎችና በቢዝነስ አጋሮች ኢፈርት፣ጥረት፣ዲንሾና ወንዶ እንዲሁም ጥቂት ባለኃብቶች ሚድሮክ ወዘተ በጋራ የህዝብ ኃብትና ንበረት ተቀራምተው የያዙበት አንባገነን ስርዓት መስረቱ፡፡ ከመንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ግላዊ ዘርፍ የተደረገው የኢኮኖሚ ነቀላና ተከላ ያልተሳካው ለዚህ ነው፡፡ የደርግ መንግሥታዊ ዘርፍ ነቀላ በወያኔ መንግሥታዊ ዘርፍ ተከላ ተጠናቀቀ፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ የፖለቲካ ፓርቲዎች በ‹‹ልማታዊ መንግሥት›› ስም የኢትዮጵያን ህዝብ አርባና ሃምሳ ዓመታት ለመግዛት እንዲችሉ ኢኮኖሚውን በሙሉ ተቆጣጥረዋል፡፡ በኢትዮጵያ የመለስ ዜናዊ ውርስና ቅርስ የሆነው የሙስና ፋብሪካ ምርት አምራች የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ዴሬክተር ጀነራል አሰፋ አብርሃና ዴሬክተር ጀነራል በየነ ገብረመስቀል የደርግን መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ህወኃት/ኢህአዲግ የፓርቲዎች መንግስታዊ ዘርፍነት በማዘዋወር ‹‹በልማታዊ መንግሥት ስም›› ህዝብን ያጭበረበሩበት የወያኔ መንግሥታዊ ዘርፍ ነቀላና ተከላ ጥናታዊ ዘገባ ሚስጢር ‹‹አንድ ወናፍ፣ ሁለት አፍ፡፡››
የሙስናና የሌቦች ሃብትና ፎቆች ተወርሰው እዳችን ይከፈል፣ ከሳውዲ አረቢያ የሙስኛዎችን ኃብት ማምከን ተማሩ!!!
ሙስናና ሌብነትን ለመዋጋት፣ የፕሬስ ነፃነት!!!
ዘራፊዎቹ የወያኔ ኢፈርትና ሜቴክ ድርጅቶች ንብረቶች መጀመሪያ በአክሲዮን ለህዝብ ይሸጡ!!!
ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY
‹‹ አንድ እግረኛ ያወራውን፣ ሺህ ፈረሰኛ አይመልሰውም፡፡›› 
‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር››
{1} የቻይና የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት
ፖሊ ጂሲኤል የተባለ የቻይና ኩባንያ፣ የካሉብና ሂላላ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት በአራት ቢሊዩን ዶላር ወጪ የግንባታ ሥራ
በኢትዩጵያ ሶማሌ ብሄራዊ ክልል በኦጋዴን ቤዚን ውስጥ የተፈጥሮ ጋዝ ለማልማትና ነዳጅ ለመፈለግ በእንቅስቃሴ ላይ የሚገኘው ፖሊ ጂሲኤል የተባለ የቻይና ኩባንያ ከማእድን ሚኒስቴር ጋር በ2013 እኤአ የፔትሮሊየም ፍለጋና ልማት ስምምነት መፈራረሙ ይታወቃል፡፡ኩባንያው በካሉብና በሒላላ አካባቢዎች በቆፈረው ጉድጎዶች መልካም ውጤት ማግኘቱ ን አስታውቆል፡፡
- የካሉብ የጋዝ ክምችት ከአዲስ አበባ ደቡብ ምሥራቅ 1200 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን በ1972 እኤአ ቴኔካ የተሰኘ የአሜሪካን ኩባንያ ካሉብ አንድ ጉድጎድ በመቆፈር ፣የተፈጥሮ ጋዝ ክምችቱን ማግኘቱ እንዲሁም ቴኔካ ኩባንያ በሂላላ አነስተኛ መጠን ያለው ድፍድፍ ነዳጅ ማግኘታቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡
- እኤአ በ1980ዎቹ የቀድሞው የሶብት ኅብረት ኩባንያ የሆነው ስፒ የነዳጅ ፍለጋ ጉድጎዶች በመቆፈር የተፈጥሮ ጋዝ ክምችቱን መጠን ያረጋገተ ሲሆን በሂላላ ተጨማሪ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት አግኝቶ ነበር፡፡ በጥናቶቹ መሠረት በካሉብና በሂላላ ያለው የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት መጠን 118 ቢሊዩን ሜትር ኪዩብ እንደሆነ በተለያዩ ኩባንያዎች የተካሄዱ ጥናቶች ይጠቁማሉ፡፡
- በ2013 እኤአ ፖሊ ጂሲኤል የተባለ የቻይና ኩባንያ ከማእድን ሚኒስቴር ጋር የፔትሮሊየም ፍለጋና ልማት በመስማማት በኦጋዴን 117151 ካሬ ኪሎ ሜትር የነዳጅ ፍለጋ ይዞታ ባለቤት ሆኖል፡፡ ኩባንያው የተፈጥሮ ጋዝ ክምችቶን ለማልማት ጂቡቲ ወደብ ድረስ 830 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የጋዝ ኤክስፖርት ተርሚናል ለመገንባት በእንቅስቃሴ ላይ ይገኛል፡፡ የፕሮጀክቱ አጠቃላይ ወጪ አራት ቢሊዩን ዶላር ይገመታል፡፡ የጋዝ ኤክስፖርት ተርሚናል ግንባታ የመሠረት ድንጋይ በመጋቢት ወር 2008 ዓ/ም ተቀምጦል፡፡የጋዝ ማስተላለፍያ ባንባ ዝርጋታ ሥራ በነሐሴ 2008 ተጀምሮል፡፡ ፖሊ ጂሲኤል ኩባንያው በዓመት አራት ቢሊዩን ሜትር ኪብ ጋዝ በማምረት አብዛኛውን ምርት ወደ ቻይና ለመላክ አቅዶል፡፡ በተጨማሪም ኩባንያው የፔትሮ ኬሚካል ምርቶች ማምረቻ ሊያቆቁም በጥናት ላይ ነው፡፡ ኩባንያው የተፈጥሮ ጋዝ ምርቱን በ2019 እኤአ ይጀምራል፡፡ በሪፖርተር ጋዜጣ መረጃ መሠረት የተጠናቀረ ነው፡፡
ሃገራችን ኢትዩጵያ ከዚህ የተፈጥሮ ጋዝ ክምችትና የፔትሮ ኬሚካል ምርቶች ማምረቻ የምታገኘው ጥቅም፣ የፕሮጀክቱ ጥናት በድብቅ እንደ ማፍያ ሥራ መረጃው ይፋ ባለመሆኑና ሊጠይቁ የሚችሉ ህዝብና ጋዜጠኞችን በማፈን በሚስጢር የሚከናወን ሴራ እንዳለ እሙን ነው፡፡ የኦጋዴን መሬት ለቻይና ኩባንያ ካልተሸጠ በቀር የሃገሪቱ ኃብት ድርሻ ከፕሮጀክቱ ምን ያህል እንደሆነና ለህዝብ በመገናኛ ብዙሃን በግልፅ ማሳወቅ የአንድ መንግስት ሥራና ኃላፊነት ነው፡፡ የኢትዩጵያ መንግስት ከቻይና መንግስት 17.5 ቢሊዩን ዶላር ብድር እንዳለበት የዓለም ባንክ በቅርቡ አስታውቆል፡፡ የኢትዩጵያ መንግስት ከውጭ ሃገራት የተበደረውን ብድር ለህዝብና ለምጣኔ ኃብት ጠበብት፣ ለአጥኝዎች፣ ለፓርላማና ለህዝብ ማሳወቅ ይጠበቅበታል፡፡ በመረጃው አሰጣጥ የተዛቡና የመዘበራረቀ የአሀዞች ማቅረብ ለምን ይሆን፡፡ ቀጥሎ አስተውሉት፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ ዶክተር ቴዎድሮስ አዳኖም በኢትጵያ ሄራልድ ጋዜጣ፣ ኢትዩጵያ፣ ጅቡቲና ቻይና በህብረት የአራት ቢሊዩን ዶላር የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት ፕሮጀክት፣የድፍድፍ ማጣሪያ ፕልንትና፣ 700 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የጋዝ ኤክስፖርት ተርሚናል እስከ 12 ሚሊዩን ኪዩቢክ ሜትር የተፈጥሮ ጋዝ ምርት በአመት፡፡ ከዚህ ውስጥ ኢትዩጵያ፣ 10 ሚሊዩን ኪዩቢክ ሜትር የተፈጥሮ ጋዝ ምርት ለቻይና በአመት ኤክስፖርት እንደምታደርግ ተገልፆል፡፡ ፖሊ-ጂሲኤል ተባለ የቻይና ኩባንያ የፕሮጀክቱን ግንባታ ውጪ እንደሚሸፍንና በሦስት አመታት ውስጥ ግንባታው እንደሚያልቅ አናዶሉ ኤጀንሲ አስታውቆል፡፡ የኢትዩጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ተክለወልድ አጥናፉ፤ የኢብባ ምክትል ገዥ አቶ ዮሐንስ አያሌው፣ አቶ በቃሉ ዘለቀ የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዜዳንት፣ የልማት ባንክ ፕሬዜዳንት በህወሃት/ኢፈርት እየታዘዙ ሀገሪቱን በማትወጣው ብድርና የእዳ ጫና ውስጥ ከተቶች ደላሎቹ እነ ዘመዴነህ ንጋቱ፣ ዳዊት ገ/እግዚአብሄር፣ እነ ጀነራል ፃድቃንና አበበ ስለ ሃገራችን እድገት ቱልቱላ ሲነፉ ነበር፡፡
‘‘Ethiopia, Djibouti, China to launch 4 Bln. USD natural gas project’’
Addis Ababa- Ethiopia says physical work on a massive four billion USD joint natural gas project between Ethiopia, Diouti and China will soon be launched. The announcement was made Thursday by Foreign Minister Dr. Tedros Adhanom at the opening of the 4th Ethiopia- Djibouti Joint Ministerial Commttee Meeting in Addis. …The project is made up of a natural gas pipeline, a liquefaction plant, and an export terminal at Damerjog, Djibouti. The project, which includes a 700 kilometere pipeline capable of transporting up to 12 billion cubic meteres of natural gas per year, would enable Ethiopia to export 10 million cubic meters of liquefied natural gas (LNG) to China annually. Chines firm POLY-GCL Petroleum Group Holding Ltd. Will finnce the project, which is scheduled to take three years to complete, according to Anadolu Agency. (Source:- The Ethiopian Herald, Saturday 23 July 2016)
የቻይና መንግስት በኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ ዘርፍ ተሳትፎን በተመለከተ Chinese engagement in the Ethiopian Power Sector
የቻይና መንግስት በኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል በማመንጨት፣ኃይል በማከፋፈልና ዓለም ዓቀፍዊ የኃይል አቅርቦት የማመቻቸት ፕሮግራም ዘርፍ ተሳትፎው ከአለፈው አስር አመታት ጀምሮ እያደገ መጥቶል፡፡ ከሠንጠረዡ ለመረዳት እንደሚቻለው የቻይና ካንፓኒዎች በሁሉም የኤሌትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጣሊያንያዊ ከሆነው ሳሊኒ ካንፓኒ ከሚሰራው የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በስተቀር ማለት ይቻላል፡፡ የቻይና ካንፓኒዎች በሁሉም የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች (Power Generation Total) ያገኙት አጠቃላይ የኮንትራት ዋጋ 1.692.65 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር(21.1 ቢሊዮን ብር ) ይገመታል፡፡ የቻይና ካንፓኒዎች ከኃይል ማመንጫ ማከፋፈያ ፕሮጀክቶች( Power Transmission Total) 354 ሚሊዬን ዩኤስ ዶለር (4.4ቢሊዮን ብር) እና ከመንግስታቶች ዓለም ዓቀፍዊ የኃይል አቅርቦት የማመቻቸት ፕሮግራም (Universal Access Program) 23 ሚሊዬን ዩኤስ ዶለር(288 ሚሊዮን ብር ) አግኝተዋል፡፡ (Source: Ethiopian Electric Power Corporation, September, 2009)
Ethiopia to Get Chinese Funds for $1 Billion Hydropower Line, April 26, 2013 | By William Davison
“April 26 (Bloomberg) — Ethiopia will receive funds from China for a transmission line valued at $1 billion that will bring electricity from a hydropower plant to the capital, Addis Ababa according to a government official. The 619-kilometer (385-mile) link from the 6,000-megawatt Grand Ethiopian Renaissance Dam on the Blue Nile River will be constructed over the next three years by China Electric Power Equipment and Technology, Deputy Prime Minister of Economy and Finance Debretsion Gebremichael told reporters in Addis Ababa today.
“The construction of this big transmission line will help benefit our economy and to ensure our industrial development,” he said. Funding for the two 500-kilovolt cables will come primarily from the Export-Import Bank of China, Debretsion said. Ethiopia, which according to the World Bank has the second-highest hydropower potential in Africa after the Democratic Republic of Congo, hopes to finish the self-funded $5-billion Nile dam in 2018. The project will be the continent’s biggest power plant.”
የኢትዩጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን ይባል የነበረው አሁን ኢትዩ ቴሌኮም በመባል ይታወቃል፡፡ በኢትዩጵያ አጠቃላይ የቴሌኮሙንኬሽን አገልግሎት ማለትም የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎቶችና ከላይ የተጠቀሱትን ተግባራት በመስጠት ይታወቃል፡፡ በኢትዩጵያ መንግስት ሞኖፐሊ ፣በብቸኝነት ተጠቃሎ በንብረትነት ከተያዙ የህዝብ ሃብቶች መኃከል በገቢው ትልቅነት በአንደኛ ደረጃ የኢትዩጵያ አየር መንገድ ሲሆን በመቀጠልም ኢትዩ ቴሌኮም በሁለተኛ ደረጃነት፣ ኢትዩጵያ ንግድ ባንክ፣ኢትዩጵያ መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን ድርጅትና፣ ኢትዩጵያ መርከብ አገልግሎት የመንግስት ንብረቶች በመሆን ይታወቃሉ፡፡ ኢትዩ ቴሌኮም የአመት አጠቃላይ ገቢ 300 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር (6, 000, 000 ,000 ቢሊዩን ብር) ፣ተንቀሳቃሽ ገቢ (Operating income) 3,308,636,000 ቢሊዩን ብር እንዲሁም አጠቃላይ ገቢ (Net income) 1,527,255,000 ቢሊዩን ብር ሲሆን፤ ‹ገንዘብ የምትታለብ ላም› በመባል በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊና ኃይለማርያም ደሳለኝ በማለት ያሞካሾሉ፡፡በእርግጥ ኢትዩ ቴሌኮምን የኢትዩጵያ መንግስት ያልባታል፣ የቻይና መንግስት የታለበውን ይጠጣል፡፡በአጠቃላይ የኢትዩ ቴሌኮም 22, 288 ሠራተኞች ያሉት ትልቅ ድርጅት ነው፡፡ በ2006 እኤአ የኢትዩጵያ ቴሌኮሙንኬሽን ኮርፖሬሽን ከቻይና መንግስት ንብረት ከሆኑ ሦስት ካንፓኒዎች ጋር ማለትም ዜድቲኢ ኮርፖሬሽን፣ ሃዊ ቴክኖሎጂና የቻይና ዓለም ዓቀፍ ቴሌኮሙንኬሽን ግንባታ ኮርፖሬሽን ጋር 1.5 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር (12,585,000,000 ቢሊዩን ብር) ብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
“By 2005, China’s embassy in Addis Ababa hosted more high-level visits than any Western mission and Chinese companies had become a dominant force building highways and bridges, dams and power stations, cell phone networks, schools, and pharmaceutical factories. Ethiopia’s trade minister said that “China has become our most reliable partner.” China became involved in nearly every aspect of Ethiopia’s economy. One agreement in 2006 with three Chinese companies is valued at $1.5 billion in commercial suppliers’ credit at Libor (interbank lending rate) plus 1.5 percent to develop cellular and 3G services across Ethiopia.”Source:-Ethiopia and China: How Two Former Empires Connected in the 20th Century-by David H. Shinn June 11, 2014
በአጠቃላይ ከላይ ከሠንጠረዡ እንደሚስተዋለው፣ከ2006 እኤአ እስከ 2013እኤአ የቻይና መንግስት ከቻይና የቴሌኮም ካንፓኒ፤ዜድቲኢ ZTE Corporationና ሀዊ Huawei Technologies Co. Ltd. የቻይና ኮምኒስት ፓርቲ ንብረት የሆኑት ድርጅቶች ጋር የኢትዬጵያ ቴሌኮምኒኬሽን ኮርፖሬሽን (አሁን ኢትዬቴሌኮም) የ4.8 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (72,142,100,000 ቢሊዬን ብር) ብድር በመፈራረም የእዳው ክፍያም ከኢትዩጵያ የሠሊጥ ምርት ወደ ቻይና በመላክ እንደሚወራረድ ይታወቃል፡፡ በሌላ ዜና የቻይናኢትዬ ቴሌኮም ድርጅት ዜድቲኢ ኮርፖሬሽን ከብሄረ-አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዲን) የንግድ ድርጁት ጥረት ጋር በመሆን በባህርዳር ከተማ፤ በዓመት 3 ሚሊዩን የሚያመርት ጣና የሞባይል ስልክ መገጣጠሚያ ፋብሪካ በመክፈት ህብረተሰቡ የውጭ የኢንተርኔት ድረ-ገፆችን እንዳይጠቀም የሚያደርግ የሞባይል ምርት በ370 ብር ዋጋ በማስራጨት ላይ ይገኛሉ፡፡፡
ከ2008እኤአ እስከ 2014እኤአ የኢትዬጵያ አየር መንገድ ድርጅት 5,608,000,000 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም (104,599,294,400 ቢሊዩን ብር) አይሮፕላኖች ለመግዛት የውጭ ብድር ተበድሮል፡፡ የቻይናው ኤክፖርት ኢንፖርት ባንክ አይሮፕላኖቹን 1,730,000,000 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም (32,267,614,000 ቢሊዩን ብር) በማበደር የኢትዬጵያ አየር መንገድ አይሮፕላኖች በወለድ አግድ collatoral እንደተያዘ አጥኝዋች ይናገራሉ፡፡
በ1975 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 343.7 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 14% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በ1991 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 9.1 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 214% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በጁን 30 1999 ይሄ አሃዝ 10.2 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ከፍ ብሎል፡፡ በ2013 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 16.11ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም ከአጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 285.5% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ የውጭ ብድር ከፍተኛ እዳ ከተቆለለባቸው ደሃ አገራቶች መኃል የኢትዬጵያ አጠቃላይ የውጭ ብድር ከ20 እስከ 30 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (373,036,000,000 ቢሊዩን ብር እስከ 559,554,000,000 ቢሊዩን ብር) እንደሚደርስ ይገመታል፡፡ የኢትዬጵያ አየር መንገድ፣ኢትዬ ቴሌኮምና የኢትዬጵያ መብራት ኃይል ባለሥልጣን የመሳሰሉ ድርጅቶች በራሳቸው የሚያደርጉት የውጭ ብድር 10 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ይገመታል፡፡ለዚህም ዋና ማስረጃ የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት ለኢትዬጵያ አየር መንገድ ድርጅትና ለኢትዬቴሌኮም እዳ የኢትዬጵያ መንግስት እዳ እንዳልሆነና በብድሩም መንግስት ተጠያቂም እንዳአይደለ ለዓለምአቀፍ የገንዘብ ተቆም ማረጋገጡን በማስረጃ ቀጥሎ ይቀርባል፡፡
የቻይና መንግስትና የኢትዬጵያ የቴሌኮሚኒኬሽን ዘርፍ
የቻይና ካንፓኒዎች በኢትዬጵያ የቴሌኮሚኒኬሽን ዘርፍ ትልልቅ ፕሮጀክቶችን በማሸነፍ ኃያልነታቸውን አስመስክረዋል፡፡ የቻይና የቴሌኮም ካንፓኒ፤ዜድቲኢ የቻይና መንግስት ንብረት የሆነው ድርጅት ለኢትዬጵያ ቴሌኮም 1.5 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር የብድር አቅርቦት በማመቻቸትና በማበደር የቴሌኮሚኒኬሽን አገልግሎት ዘርፍን መቆጣጠር ችለዋል፡፡ የብድሩ ስምምነት መሠረት ዜድቲኢ ያለአንዳች ጫረታ ሥራውን እንዲሰራ ተሰጥቶታል፡፡ ይሄ የብድር ስምምነት ምናልባት በአሁኑ ግዜ የገበያ ዋጋ ስሌት መንግስታዊው ኢትዬጵያ የቴሌኮሚኒኬሽን የሽያጭ ዋጋ ያክላል፡፡ የኢትዬጵያ የቴሌኮሚኒኬሽን አገልግሎት ዘርፍ ከአውሮፓና አሜሪካ በተተከሉ መሳሪያዎች በጥራትና ብዛት የቴሌኮሚኒኬሽን ዘርፉ እድገቱ ሲገነባ ቆይቶ አሁን በዚህ አስር አመታት ውስጥ በቻይና ቴሌኮም ቴክኖሎጅ መተካት ግድ ብሎታል፡፡ በዚህም ምክንያት አሁን ያለው የቴሌኮሚኒኬሽን መሳሪያዎች በቻይና አዲስ የቴሌኮሚኒኬሽን መሳሪያዎች መተካት ይኖርባቸዋል፡፡ መሳሪያዎች በርካሽ ዋጋና መቀያየሪያዎቹም ለሚቀጥሉት ዘመናት በቻይና ሰራሽ ቴክኖሎጅ ቁጥጥር ስር ለማደር ይገደዳል፡፡ ለዚህም ዋናው ምክንያት የቻይና የቴሌኮም ቴክኖሎጅ ከአውሮፓና አሜሪካ ቴክኖሎጅ ጋር በቀላሉ የማይገጥም በመሆኑ፤ የኃላኃላ የኢትዬጵያ የቴሌኮሚኒኬሽን ዘርፍ ሂሳብ እንደሚያወራርድ ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡ የቻይና መንግስት የቴሌኮሚኒኬሽን ዘርፍ በመቆጣጠር የሃገሪቱን ደህንነትና መረጃ አጠቃላይ ብሄረዊ ሚስጢር ሁሉ በእነሱ ቁጥጥር ስር መሆኑንአደጋ እንዳለው አንድ ቀን ገሃድ ይወጣል፡፡ የቻይና መንግስት ዛሬም በሃገሪቱ ውስጥ የተነሳውን ህዝባዊ እንቢተኝነትና ተጋድሎ ለማጨናገፍ የኢንተርኔት አገልግሎቶችን ማለትም ፋስቡክ፣ ቲውተር፣ዋት ኢዛ አፕ፣ኢሞ፣ቨይበር፣ ቲውብ፣ ኢትዩጵያዊያን ድረ-ገፆችን (ኢትዩሚዲያ፣ ኢትዩፕን ሪቪው፣ ዘ ሃበሻ፣ ወዘተ) ከውጭ የሚተላለፉ የሬዲና የቴሌቪዝን ስርጭቶችንና የሃገር ውስጥ ሚዲያዎችን በማፈን ታላቅ ሥራ አከናውነዋል፡፡ በዚህ አመፅም አንዱም የቻይና ፋብሪካዎች አለመነካታቸው አስፈላጊው መረጃ በእጃቸው እንደሆነ ይመሰክራል፡፡ የቻይና መንግስት የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት መከታና ጋሻ ነው፣ የቻይና ኢንቨስተሮች ከኢትዩጶያ እስካልወጡ ድረስ ህወሓት መንግስት አይወድቅም፡፡ ቻይና መንግስታዊ ኢንቨስትመንት በሃገሪቱ ሰፍኖል የግል ዘርፉ የተሰማራበትን ሥራ በሙሉ ነጥቀው ይዘዋል፡፡
የኢትዬጵያ የቴሌኮሚኒኬሽን አገልግሎት ዘርፍ በ2006 እኤአ ኢትዬጵያ በዘርፉ ካረገችው የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት 34,520,000 ሚሊዬን ዶለር የቻይና 12,113,000 ሚሊዬን ዶለር ከመቶ 35 እጅ በመቶ ቻይና ድርሻ ነበራት፡፡ በ2007 እኤአ ኢትዬጵያ በዘርፉ 1,048,600,000 ቢሊዬን ዶለር ድርሻ ሲኖራት ቻይና 1,027,600,000 ቢሊዬን ዶለር ከመቶ 97.99 እጅ ዘርፉን በመቆጣጠር የአንበሳውን ድርሻ ለመያዝ በቅታለች፡፡
ከ2006 እኤአ እስከ 2013እኤአ ህወሃት/ኢህአዲግ መንግስትና የቻይና መንግስት ከቻይና የቴሌኮም ካንፓኒ፤ዜድቲኢ ZTE Corporationና ሀዊ Huawei Technologies Co. Ltd. ድርጅቶች ጋር የኢትዬቴሌኮም የ4.8 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ወይም (72,142,100,000 ቢሊዬን ብር) ብድር በመፈራረም በእዳው ጫና ወደፊት የኢትዩጵያ ቴሌኮምኒኬሽን ዘርፍ ወደ ግል ዘርፍ በሚዘዋወርበት አስገዳጂ ሁኔታ ለቻይና መንግስት ለቻይና ቴሌኮም ካንፓኒዎች እንደሚሸጥ ምንም ጥርጥር የለውም፡፡
በማዕድንና ሚንራል በኩልም ከጠቅላላው የኢትዬጵያ 10,608,458 ቢሊዬን ዶለር የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት የቻይና ድርሻ 6,957,130 ቢሊዬን ዶለር ሲሆን ይህውም ከመቶ 65.58 እጅ እንደሆነ ያሳያል፡፡ በትራንስፖርት ዘርፍም ከጠቅላላው የኢትዬጵያ 356,220,000 ሚሊዬን ዶለር የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት የቻይና ድርሻ 352,570,000 ሚሊዬን ዶለር ሲሆን ይህውም ከመቶ 99.02 እጅ እንደሆነ ያሳያል፡፡ በአጠቃላይ የኢኮኖሚ ዘርፎች ማለትም በግብርና፤በኢንድስትሪና በአገልግሎት ዘርፎች ከጠቅላላው የኢትዬጵያ 13,535,999,000 ቢሊዬን ዶለር የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት የቻይና ድርሻ 1,852,532,958 ቢሊዬን ዶለር ሲሆን ይህውም ከመቶ 13.68 እጅ እንደሆነ ያሳያል፡፡
የኢትዩጵያ ቴሌኮሙንኬሽን ኮርፖሬሽን ጋር የተደረገው ስምምነት የሞባይል አገልግሎትን ከ 1.5 ሚሊዩን ወደ 7 ሚሊዩን ለማሳደግ፣የመስመር ስልክ አገልግሎት ዘርፍን 1ሚሊዩን ወደ 4 ሚሊዩን ከፍ ለምድረግና የፋይበር ኦፕቲክ መረብ አገልግሎት ከ4000 ወደ 10 000 ኪሎ ሜትር በ2010 እኤአ ለመስራት ተስማሙ፡፡ በኢትዩጵያ መንግስት እቅድ መሠረት፤ የሃገሪቱን ቴሌኮሙንኬሽን መሠረተ ልማት ግንባታ ለማሻሻል በ2.4 ቢሊዩን ዩኤስ ዶለር የኢትዩጵያ መንግስትና የቻይና መንግስት በጋራ ስለላ ተግባር በኢትዩ ቴሌኮም በኩል፣ ኢንተርኔት ጽሁፍና ኅትመት ሳንሱር በማድረግና በመመርመር የኢንተርኔት የማጥለል ሥራ (internet filtering)ና መልእክቶችን በኢትዩ ቴሌኮም የኢንተርኔት ክትትልና ሳንሱር በወንጀል ድርጊት ሆኖ በ2012 እኤአ ህግ በማውጣት እስከ 15 አመት እስራት እንደሚስፈርድ ተደንግጎል፡፡ ኢትዩ ቴሌኮም በተለያዩ ኢትዩጵያዊያኖች ንብረት የሆኑ የባህር ማዶ ድረ-ገፆችን የመንግስት የፖለቲካ ተቃዋሚዎች ሃሳብ፣ በሃገር ውስጥ እንዳይታዩ በማገትና የተለያዩ የውጭ ድረ-ገፆችን በመዝጋት የስራ ልምድ አካብተዋል፡፡ በ2005 እኤአ ህዝባዊ ምርጫ ግዜ የኢትዩጵያ ቴሌኮሙንኬሽን ኮርፖሬሽን የሞባይል አጭር መልእክቶች እንዳይተላለፍ በማድረግ ለሁለት ዓመታት ያህል እግዱ ቀጥሎ ነበር፡፡ በ2008 እኤአ የጋዜጠኞች መብት ተሞጋች ኮሚቴ(Committee to Protect Journalists) ድረ-ገፆ መስኮት ለብዙ ወራቶች ተዘግቶ ነበር፡፡
የኢትዬጵያ አየር መንገድ፣አይሮፕላኖቹን እያስያዙ ከተለያዩ ባንኮች የሚያደርጎቸውን የውጭ ብድሮች ቀጥለን እንመልከት፡፡ በ2008 እኤአ ስምንት ቦንባርዲየር ኪው 400 አይሮፕላኖች 242 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር፣በ2010እኤአ አስር ቦይንግ 737-800 አይሮፕላኖች 767 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ዋጋ ለመግዛት ተስማምተዋል፣ የቻይናው ኤክፖርት ኢንፖርት ባንክ የ1.6 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ለአስር ቦይንግ ድሪም ላይነርስ አበድሮል፡፡ በ2011 እኤአ አራት ቦይንግ 777ኤፍ አይሮፕላኖች በ1.1 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ለመግዛት ስምምነት ተፈፅሞል፡፡ በ2012 እኤአ አምስት ኪው 400 አይሮፕላኖች 160 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለርና ተጨማሪ አንድ ቦይንግ 777-200ኤልአር አይሮፕላን 276 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር ለመግዛት ስምምነት ተደርጎል፡፡ በተለያየ ግዜትም የተገዙት አይሮፕላኖች ወደ አገር ውስጥ ገብተዋል፡፡በ2013 እኤአ ኤር ሊዝ ኮርፖሬሽንና የኢትዬጵያ አየር መንገድ ሁለት ቦይንግ 777-300 ኢአር አይሮፕላኖች ለመከራየት ተስማምተው፣ የቻይናው ኤክፖርት ኢንፖርት ባንክ የ130 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ለኢትዬጵያ አየር መንገድ ብድር አበደረ፡፡ በ2014 እኤአ የኢትዬጵያ አየር መንገድ 20 ቦይንግ 737 ማክስ 8 አይሮፕላኖች የ2.1 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ከዩኤስ አቪየሽን ጋር ስምምነት አደርገዋል፡፡ በተጨማሪም አስራአምስት 737 ማክስ 8 ነዳጅ ቆጣቢ አይሮፕላኖች ለመግዛት ስምምነት ፈፅመዋል፡፡በአጠቃላይ ከ 2008እኤአ እስከ 2014እኤአ የኢህአዲግ መንግስትና የኢትዬጵያ አየር መንገድ ድርጅት 5,608,000, 000 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም (104,599,294,400 ቢሊዩን ብር) አይሮፕላኖች ለመግዛት የውጭ ብድር ተበድሮል፡፡ የቻይናው ኤክፖርት ኢንፖርት ባንክ አይሮፕላኖቹን 1,730,000,000 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም (32,267,614,000 ቢሊዩን ብር) በማበደር የአንበሳውን ድርሻ በመያዝ የኢትዬጵያ አየር መንገድ አይሮፕላኖች በወለድ አግድ collatoral በመያዝ እንደሚያበድር ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡ የኢትዬጵያ አየር መንገድ Total assets (አጠቃላይ ንብረት) 26.368 ቢሊዩን ብር(1,413,697,338 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር)በ 2012እኤአ ነበር፡፡ በእዳ ብዛትም የኢትዬቻይና አየር መንገድ እንዳይባል ያሰጋዋል፡፡የኢህአዲግ መንግስትና የኢትዬጵያ አየር መንገድ ድርጅት የውጭ ብድር በተመለከተ ብቻ የቀረበ ሲሆን፣ የአገር ውስጥ ብድር ከተለያዩ ባንኮች የተበደሩትን እንደማይጨምር አንባቢ ሊገነዘብ ይገባል፡፡ 2012እኤአ የኢትዩጰያ የአገር ውስጥ ብድር 45.5 ፐርሰንት ከዓመታዊ አጠቃላይን ብሔራዊ ምርት የነበረ ሲሆን የውጭ ብድር 10 ፐርሰንት ከዓመታዊ አጠቃላይን ብሔራዊ ምርት የያዘ ነበር፡፡
የኢትዬጵያ ንግድ ባንክ ዲሴንበር 6/2011እኤአ የቻይና አስመጭና ላኪ ባንክ( Chinese Export and Import Bank)ለኢትዬጵያ ዩኤስ 400 ሚሊዩን ዶለር (6.9 ቢሊዬን ብር) ሁለት የብድር ስምምነቶች አድርገዋል፡፡ከጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ጋር የባንኩ ምክትል ፕሬዜዳንት ዘሁ ሆንጃይ( Zhu Hongjie) እንደገለጹት ባንኩ 1.81ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር(31ቢሊዩን ብር) እንዳበደሩ ገልጸዋል፡፡አንዱ ስምምነት ባንኩ 100 ሚሊዩን ዶለር ለአዲስ አበባ የውሃ ሥራዎች አቅርቦት ፕሮጀክቶች ግንባታ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከኢትዬጵያ ንግድ ባንክ ጋር 300 ሚሊዩን ዶለር የባንኩን የብድር አቅርቦት ከፍ ለማድረግ እንደሆነ ተዘግቦል፡፡ ዘሁ ሆንጃይ እንደገለፁት ከሆነ ባንኩ እስካሁን 11.4 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር(272.2 ቢሊዩን ብር)እንዳበደሩ ገልጸዋል፡፡
ኢትዬቴሌኮምበአጠቃላይ፣ከ2006 እኤአ እስከ 2013እኤአ የቻይና መንግስት ከቻይና የቴሌኮም ካንፓኒ፤ዜድቲኢ ZTE Corporationና ሀዊ Huawei Technologies Co. Ltd. የቻይና ኮምኒስት ፓርቲ ንብረት የሆኑት ድርጅቶች ጋር የኢትዬጵያ ቴሌኮምኒኬሽን ኮርፖሬሽን (አሁን ኢትዬቴሌኮም) የ4.8 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (72,142,100,000 ቢሊዬን ብር) ብድር በመፈራረም የእዳው ክፍያም ከኢትዩጵያ የሠሊጥ ምርት ወደ ቻይና በመላክ እንደሚወራረድ ይታወቃል፡፡
በአጠቃላይ በ1975 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 343.7 ሚሊዩን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 14% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በ1991 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 9.1 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም አመታዊ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 214% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ በጁን 30 1999 ይሄ አሃዝ 10.2 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ከፍ ብሎል፡፡ በ2013 እኤአ የኢትዬጵያ የውጭ ብድር 16.11ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር የነበረ ሲሆን ይህውም ከአጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) 285.5% እጅ ይይዝ ነበር፡፡ የውጭ ብድር ከፍተኛ እዳ ከተቆለለባቸው ደሃ አገራቶች መኃል የኢትዬጵያ አጠቃላይ የውጭ ብድር ከ20 እስከ 30 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር (373,036,000,000 ቢሊዩን ብር እስከ 559,554,000,000 ቢሊዩን ብር) እንደሚደርስ ይገመታል፡፡ የኢትዬጵያ አየር መንገድ፣ኢትዬ ቴሌኮምና የኢትዬጵያ መብራት ኃይል ባለሥልጣን የመሳሰሉ ድርጅቶች በራሳቸው የሚያደርጉት የውጭ ብድር 11.5 ቢሊዬን ዩኤስ ዶለር ይገመታል፡፡
የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 5 ቢሊዩን 490 ሚሊዬን ዩኤስ ዶላር ብድር እንዳለበት ጥናቱ በዝርዝር ያሳያል፡፡ (ሀ) የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል1.2 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ከኢትዬጵያ መንግስት የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር IFIs/Government to Sector Institutions on-lending የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል ሹማምንት ጋር ከተለያዩ ዓለም ዓቀፍ የገንዘብ ተቆማቶች መኃል (የዓለም ባንክ ዓለም ዓቀፍ ልማት ትብብር( International Development Association (IDA)፣ የአፍሪካ የልማት ባንክ African Development Bank(AfDB)፣ የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ European Investment Bank (EIB) etc.) ኮንሴሽናል ብድር (Concessionary loans) ለኤሌትሪክ አገልግሎት ዘርፉ አበድረዋል፡፡ኮንሴሽናል ብድር ዋንኛ ገፅታዎች አንደኛ ብድሩ የመካከለኛና የረጅም ግዜ ብድሮችን ሲያካትት፣ የብድሩ ግዜ ለሃያ ዓመታት መሆኑ፡፡ ሁለተኛ የብድሩ የእፎይታ ግዜ (grace period) አምስት ዓመታት መሆኑና፡፡ በእፎይታ ግዜት ተበዳሪው መንግስት ወለዱን ብቻ እንጂ ዋናውን ገንዘብ (principal) መክፈል አይችልም፡፡ ሦስተኛ ተበዳሪዉ መንግስት የተበደረውን ገንዘብ በአነስተኛ ወለድ ከ3 እስከ 6 በመቶ ጨምሮ የመክፈል ግዴታ ይጠበቅበታል፡፡ (The Sector’s Current Estimated Loan Portfolio የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል፣ኤሌትሪክ ኃይል ዘርፍ የውጭ ብድር
(ለ) የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 1.0 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር ከተለያዩ የንግድ ባንኮች ብድር ተበድሮል፡፡ ከነዚህም ውስጥ የቻይናና የህንድ የንግድ ባንኮች ለትላልቅ ፕሮጀክቶች የሀይድሮ ኤሌትሪክ ፓወር መሠረተ ልማት ዝርጋታና ግንባታ የሚውል ብድር ተበድረዋል፡፡ የንግድ ባንክ ብድር (Commercial Banks loans) ዋንኛ ገፅታዎች አንደኛ የብድሩ ግዜ ለአስር ዓመታት መሆኑ፡፡ ሁለተኛ የብድሩ የእፎይታ ግዜ ሦስት ዓመታት ነው፡፡ በእፎይታ ግዜት ተበዳሪው መንግስት ወለዱን ብቻ እንጂ ዋናውን ገንዘብ መክፈል አይችልም፡፡ ሦስተኛ ተበዳሪዉ መንግስት የተበደረውን ገንዘብ በአነስተኛ ወለድ 6 በመቶ ጨምሮ የመክፈል ግዴታ ይጠበቅበታል፡፡
(ሐ) የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 3 ቢሊዩን ዩኤስ ዶላር የቦንድ ብድር Bonds ከሃገር ውስጥና ከባህር ማዶ ዲያስፖራ፣ከመንግስታዊና የግል ዘርፎች ቦንድ በመሸጥ ላይ ይገኛሉ፡፡ የቦንድ ብድር (Bonds loans) ዋንኛ ገፅታዎች አንደኛ የብድሩ ግዜ ለሰባት ዓመታት መሆኑ፡፡ ሁለተኛ ተበዳሪዉ የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል የተበደረውን ገንዘብ በአነስተኛ ወለድ 5 በመቶ ጨምሮ የመክፈል ግዴታ ይጠበቅበታል፡፡ በኢትዬጵያ ባንኮች ከሚያበድሩት 27 በመቶ ለቦንድ ግዥ እንዲገዙ ግዳጁ እንደተጣለባቸው ልብ ሊሉ ይገባል፡፡
(መ) የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል 240 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር በዱቤ አቅራቢ ድርጅቶች Supplier’s credits በብድር እቃዎች ተበድሮ ገዥቶል፡፡ የዱቤ አቅራቢ ድርጅቶች ብድር (Supplier’s credits) ዋንኛ ገፅታዎች አንደኛ የብድሩ ግዜ ከ2 እስከ 4 ዓመታት መሆኑ፡፡ ሁለተኛ የብድሩ የእፎይታ ግዜ አንድ ዓመት ነው፡፡ ሦስተኛ ተበዳሪዉ መንግስት የተበደረውን ገንዘብ በአነስተኛ ወለድ ከ 4 እስከ 6 በመቶ ጨምሮ የመክፈል ግዴታ ይጠበቅበታል፡፡
የብድር አገልግሎት Debt Servicing: የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል የተበደረውን ገንዘብ ይሄ ሁሉ እዳ በአለፉት ጥቂት አመታት ውስጥ በመሆኑ የእዳ ክፍያው ከላይ በተጠቀሰው የእፎይታ ግዜ ምክንያት ተበዳሪው ድርጅት ላይ ተፅዕኖ አያደርግም፡፡ ከዚህ በኃላ የብዙዎቹ እዳዎች የእፎይታ ግዜ ያልቅና የእዳው ክፍያ ከ 2012/13 እኤአ በኃላ ጀመ[ል፡፡ የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይልና የመንግስት የብድር ጫና በተለይም የመንግስት የእዳ አገልግሎት ጫና 67 በመቶ በ2010 እኤአ እንደደረሰ ይታወቃል፡፡ በቀጣዬቹም አመታት ከ2013 እስከ 2018 እኤአ መከፈል ያለበት የእዳ አገልግሎት የክፍያ መጠን በአማካኝ 250 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ወይም (5 ቢሊዩን ብር)ና ከዛም በላይ ይሆናል፡፡ ይሄንንም ከሠንጠረዡ ላይ መመልከት ይቻላል፡፡
ለዚህም ዋና ማስረጃ የህወሃት/ኢህአዲግ መንግስት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ለኢትዬጵያ አየር መንገድ ድርጅት፣ ለኢትዬቴሌኮምና የኢትዬጵያ ኤሌትሪክ ኃይል እዳ የኢትዬጵያ መንግስት እዳ እንዳልሆነና በብድሩም መንግስት ተጠያቂም እንዳአይደለ ለዓለምአቀፍ የገንዘብ ተቆም ማረጋገጡን በማስረጃ ቀርባል፡፡ ዓለም አቀፍ የገንዘብ ተቆም (ኤይኤምኤፍ)ና የኢትዩጵያ መንግስት በጥቅምት 2014እኤአ የአንቀፅ አራት የምክክር አቅጣጫ (IMF Country Report No. 14/303, THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA 2014 ARTICLE IV CONSULTATION) ያወጣውን ሪፖርት ከድረ-ገፁ መመልከት አስፈላጊ ነው፡፡
በቻይና በ3.4 ቢሊዩን ዶላር ብድር የተገነባው የኤሌትሪክ ባቡር
በቻይና የሬል ዌይ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽንና ቻይና ሲቨል ኢንጅነሪንግኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በአራት ቢሊዩን ዶላር ብድር እየተገነባ ያለው 758 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው፣ የሰውና ዕቃ ማጎጎዣ የኤሌትሪክ ባቡር አዲስአበባ ከተማን ከጅቡቲ ጋር ያገናኛል፡፡ በአንድ ግዜ 2760 ሰዎችን ጭኖ በሰዓት 120 ኪሎ ሜትር እንዲሁም 3500 ቶን ሸቀጥ በመጫን በሰዓት 80 ኪሎ ሜትር የመጎዝ አቅም እንዳለው መስከረም 26 ቀን 2009ዓ/ም አዲስ ዘመን ጋዜጣ ዘግቦል፡፡
የኢንዱስትሪ ዞን ለማስፋፋት ተመራጭ የሆነችው የደቡብ ክልል መቀመጫ ሐዋሳ ከፍጥነት መንገድ በተጨማሪ የባቡር መስመር እንዲኖራት ተፈልጓል፡፡ ለዚህ ፕሮጀክት የቻይና መንግሥት ፋይናንስ ለማቅረብ መስማማቱ ተገልጿል፡፡ በአጠቃላይ የቻይና መንግሥት ፍላጎት ያሳየባቸውን ፕሮጀክቶች በቀጣይ ጊዜያት በዝርዝር ጉዳዮች ላይ ድርድር እየተካሄደ ተግባራዊ እንደሚደረግ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
የኢትዩጵያ አየር መንገድ ባለ አራት ኮኮብ ሆቴል ግንባታ በ65 ሚሊዩን ዶላር ወጭ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት በሚገኝ 40,000 ካሬ ሜትር ላይ አራት የተለያዩ ምግብ ቤቶች፣ሁለት መጠጥ ቤቶች፣370 የመኝታ ክፍሎች፣ሁለት መዋኛ ገንዳዎች፣ጂምናዚም፣ስጦታ መሸጫ ሱቆች፣2,000 ሰዎች የሚያስተናግድ የመሰብሰቢያ አዳራሰሾች፣3 አነስተኛ አዳራሾች ያሉት ሆቴል በማስገንባት ላይ ይገኛል፡፡ ግንባታውን የሚያካሂደው አቪክ የተሰኘ የቻይና ኩባንያ ነው፡፡
ምሥራቃዊ ኢንደስትሪያል ዞን/Eastern Industrial Zone (EIZ)) የተለዩ የኢኮኖሚ ዞኖች/ (Special Economic Zones) የተለዩ የኢኮኖሚ ዞኖች( Special Economic Zones) ምሥራቃዊ ኢንደስትሪያል ዞን (Eastern Industrial Zone (EIZ)) ወይም ኢንደስትሪያል ፓርክ በኢትዬጵያ ከአዲስአበባ ስሜን ምስራቅ 37 ኪሎሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው በዱከም ከተማ ተገንብቶ ይገኛል፡፡ በዱከም በ200 ሄክታር ላይ የተገነባው ምሥራቃዊ ኢንደስትሪያል ዞን በአይነቱ የተለየ የቻይና ኢንቨስትመንት ከፍተኛውን የመሬት ቅርምት ከህወሓት የጦር አበጋዞች ጋር በመሆን የሚፈፅሙ የንግድ ካንፓኒዎች ናቸው፡፡
በ2007 እኤአ የንጋንግ ግሩፕና( Yonggang Group) ኪያኦን ግጉፕ( Qiyuan Group) የሆኑት በዛንግጃአጋንግ ከተማ የሚገኑት ሁለቱ የብረት ፋብሪካዎች በቻይና የንግድ ሚኒስትር የወጣውን ጫረታ በማሸነፍ ሥራ ጀመሩ፡፡ በኢትዬጵያ ይህ የተለየ የኢኮኖሚ ዞኖች ምስረታ የመጀመሪያውና ትልቁ ኢንደስትሪያል ፓርክ በሃገሪቱ ለመሆን በቅቶል፡፡ የኢትዬጵያ መንግስት ይህን ፕሮጀክት ከዘለቄታ የኢኮኖሚ እድገትና ከድህነት ቅነሳ ጋር በማዛመድ የኢንደስትሪያል ዘርፍን ለማሳደግ አቅዶል፡፡ ኢትዬጵያ መንግስት ኢንደስትሪ ሚኒስትር የኢኮኖሚ ዞኑ ውስጥ የጨርቃ ጨርቅና የልብስ፣የህንፃ መሣሪያዎች ዕቃ ማምረቻ፣የማኒፋክቸሪንግና የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ አገልግሎት እንዲስፋፉ ይፈልጋሉ፡፡ በአሁኑ ግዜ 11 የቻይና ካንፓኒዎች በኢንደስትሪያል ፓርክ ለመስራት ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡
ሁጃአን( Huajian) የቻይና የጫማ ፋብሪካ የባህር ማዶ ገበያ ኢንቨስተር በኢትዬጵያ ውስጥ 20 ሚሊዩን ጥንድ ጫማዎች በአመት ወይም ሁለት ሽህ ጥንድ ጫማዎች በቀን በማምረት ላይ ይገኛል፡፡ የጫማ ፋብሪካው በስመ ጥሩ ንግድ ምልክት ብራንድ ስም በማምረት በዓለም ዓቀፍ ንግድ በመሰማራት ለአሜሪካና አውሮፓ በማቅረብ ላይ ይገኛል፡፡ በአሁኑ ግዜ 1600 ሠራተኞች ያሉት ሲሆን አብዛኛዎቹ ኢትዬጵያዊ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡ የሁጃአን ማኒፋክቸሪንግ በኢትዬጵያ ውስጥ ርካሽ የሠራተኛ ጉልበት ዋጋ፣ በርካሽ ዋጋ ሰፊ የቆዳ አቅርቦት አግኝቶል፡፡ ፋብሪካው ሰፊ የግንባታ ቦታ፣የተሞላ የኤሌትሪክና ውኃ አቅርቦት፣ የመንገድ መሰረተልማትና የታክስ እፎይታና ከውጭ ለሚገቡ እቃዎች/ማሽነሪዎች ወዘተ ከቀረጥ ነፃ ፖሊሲ በማግኘት ምርቶቹን ወደ አሜሪካና አውሮፓ ገበያ በማቅረብ ከፍተኛ ትርፍ አግኝተዋል፡፡ የሁጃአን የቻይና የጫማ ፋብሪካ ሁሉንም ምርቶች ለባህር ማዶ ገበያ በማቅረብ በ2011 እኤአ 250 ሚሊዬን ብር (12 ሚሊዩን ዶላር በአመት)ገቢ አግኝቶል፡፡
አዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ፣ የቻይና ኤግዚም ባንክ ለአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ አንድ ቢዩን ዶላር ብድር ለማቅረብ ተስማምቶል፡፡ባንኩ በኢትዩጵያና በቻይናዋ ሁናን ግዛት መንግስት አማካይነት ለሚገነባው የኢትዩ-ሁናን ኢንዱስትሪ ፓርክ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች ማምረቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ አው፡፡ ስምምነቱ ከቲቢያን ኤሌትሪክ አፓራተስ ስቶክ(ቲቢኢኤ ትራንስፎርመር ግሩፕ) እንዲሁም ሳኒ ግሩፕ ከተባሉ ሁለት ትልልቅ የቻይና ኩባንያዎች ጋር ዶ/ር አርከበ እቁባይ ተስማምተዋል፡፡ ለአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ ቦታ ከ300 ሄክታር መሬት በላይ መዘጋጀቱን ከዚሁ ውስጥ የተለያዩ የቻይና ኩባንያዎች መሀከል፣ ስንሻይን ግሩፕ ኩባንያ 80 ሄክታር፣ ኪንግደም ኩባንያ 30 ሄክታር፣የደቡብ ኮርያው ግዙፍ የጨርቃ ጨርቅ አምራች ያንግዋን ኮርፖሬሽን 200 ሄክታር መሬት ላይ የሚንጣለል የማምረቻ ግንባታ እንደሚኖራቸው ዶ/ር አርከበ እቁባይና የኢትጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር አቶ ፍፁም አረጋ ለጋዜጠኞች አረጋግጠዋል፡፡ ለፓርኮቹ ግንባታ ከመንግስት ካዝና፣ ከዓለም ባንክ ብድር፣ እንዲሁም ከዩሮ ቦንድ ሽያጭ በተገኘ ከ1.5 ቢሊዩን ዶላር በላይ ገንዘብ የመገንቢያ ወጪ ጠይቆል፡፡ መንግስት በአንድ ኢንደስትሪ ፓርክ ግንባታ በአማካይ ከ100 እስከ 150 ሚሊዩን ዶላር እንደሚያወጣና አንድ ፓርክ 75 ሄክታር እስከ 2000 ሄክታር በድሬዳዋ የሚገነባው የኢንዱስትሪ ፓርክ የመሬት ስፍት ሊኖረው ይችላል፡፡ በመላ ሃገሪቱ የሚገነቡ ከ10 በላይ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የገበሬውን መሬት የተቀራመቱ በመሆናቸውና ገበሬውን የጥቅሙ ተካፋይ ያላደረጉ በመሆናቸው እንዲሁም በጉልበት ህብረተሰቡን ያላማከረ የመሬት ዘረፋና ነጠቃ በመሆኑ በህዝቡ ድጋፍ አላገኘም፡፡
ኃጀዬን ኢንዱስትሪ ፓርክ፣ የቻይናው ግዙፍ ኩባንያ ኃጀዬን ግሮፕ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ጀሞ አካባቢ በ164 ሁክትር መሬት ላይ ዘመናዊ የሌዘር ኢንዱስትሪ ፓርክ በመገንባት ላይ ይገኛል፡፡ በዚህ ፓርክ ውስጥ ከጫማ ፋብሪካዎች በተጨማሪ የቴክኒክና ሙያ ዩኒቨርሲቲ፣የሠራተኞች መኖሪያ፣የንግድ አገልግሎት መስጫ ተቆማት፣ አረነረጎዴ ሥፍራዎች ግንባታ ያካተተ መሆኑን በሚያዝያ 2007 ዓ/ም የመሠረት ድንጋይ በተቀመጠበት ወቅት ተገላፆል፡፡የፓርኩ ግንባታ ሲጠናቀቅ 30 ሽህ ሰዎች የስራ እድል እንደሚፈጥርና ሁለት ቢሊዩን ዶላር የውጭ ምንዛሪ እንደሚያስገኝ በወቅቱ ተገልጾል፡፡ ፓርኩ ይህን ያህል የስራ እድልና የውጭ ምንዛሪ ማስገኘቱን ኢንቨስትመንት ጥናቱ ለምሁራን ይፋ አልተደረገም፡፡ ብዙ ግዜ ያለ በቂ ጥናቶች የመሬት ቅርምት ለማድረግ ተጋነነ ምናባዊ አሃዞች በማስቀመጥ ህብረተሰቡን የሚያፈንቅል የመሬት ነጠቃ በመካሄዱ የተነሳ በህዝቡ ተቀባይነት አላገኘም፡፡ በዚህም የተነሳ ሰው ሰው ያልሸተተው ልማት፣ መሬታቸውን በግፍ የተነጠቁ አርሶ አደሮች ሊሰጣቸው የታቀደው ተለዋጭ ቦታ ለኑሮ ምቹ ባለመሆኑ እንደማረከቡ አስታውቀዋል፡፡
ቦሌ ለሚ ኢንደስትሪያል ዞን በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ለሚ ለደቡብ ኮሪያ ኢንቨስተሮች የሚገነባው ኢንደስትሪያል ዞን 633 ሚሊዩን ብር የግንባታ ወጪ እንዳለው የኢንደስትሪ ሚኒስቴር ለ13 የአገር ውስጥ ኮንትራክተሮች ስራውን ሰጥተዋል፡፡ ፋብሪካዎቹ የሚገነቡት በ156 ሄክታር መሬት ላይ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ የደቡብ ኮሪያ ኢንቨስተሮች ስምንት ካንፓኒዎች በጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ኢንደስትሪያል ዘርፍ እንደሚሳተፉ ተገልፆል፡፡
የቻይና መንግስት፣የቻይና መንግስት የልማት ድርጅቶች በሃገር ውስጥና በባህር ሞዶ አገራቶች የኢንቨስትመንት ፍስት 55 በመቶ መሆኑ ጥናቶች ያረጋግጣሉ፡፡ ከዚህ ውስጥ በአፍሪካ በተለይ በደቡብ ሱዳን በ29 ቢሊዩን ዶላር ኢንቨስትመንት ብድር ቤንዚን በማውጣት ወደ ቻይና የቤንዚን ምርቱን በመጫን ላይ ይገኛሉ፡፡ በደቡብ ሱዳን መንግስት በሁለቱ ተቀናቃኞች በተነሳ ጦርነት የቻይና መንግስት የቤንዚን ኃብት ዝርፍያ እንዳይስተጎጎልበት 10000 የቻይና ወታደሮቾን በደቡብ ሱዳን በማስፈር እስካሁን የነዳጁን ኃብት በመዛቅ ላይ ይገኛሉ፡፡ ከዚህ በመነሳት የቻይና መንግስት በኢትጵያ የሚያከናውነው የኢንቨስትመንት ፍስትና ለኢትጵያ መንግስት እስካሁን 17.5 ቢሊዩን ብድር ማበደርና ጥቅማቸውን ለማስከበር ለህወሓት የጦር አበጋዞች መንግስት ከስልጣን መንበሩ እንዳይወድቅ ለማድረግ የኢንተርኔት ግንኙነቶችን በመፈን፣ መረጃ በመሥጠት በህዝባዊው ትግል ላይ እንቅፋት በመፍጠር ላይ እንደሚገኙ ሁሉም ተቃዋሚ ኃይሎች መገንዘብ ይኖርባቸዋል፡፡ የቻይና ባለኃብቶች በአጭር ግዜ ውስጥ የኢትዩጵያን ኢኮኖሚ ከህወሓት የፓርቲ ንብረት ከሆኑት ኢፈርትና ሜቴክ ጋር በሽርክና በመስራት የሃገሪቱን ሃብት በመቆጣጠርና መሬት በመቀራመት ሥራ ላይ ይገኛሉ፡፡ የህወሓት የሜድሮክና የቻይና ባለሃብቶች በሽርክና የሃገሪቱን ሃብት በመቆጣጠር ላይ ይገኛሉ፡፡ በአገር ቤት ህዝባዊ እንቢተኝነት በነዚህ የቻይና ኢንቨስትመንቶች ላይ አንዳችም ጉዳት አልደረሰም፡፡ በውጭ ሃገራት የሚገኙ ኢትዩጵያዊያን በቻይና ኢንባሲዎች ሁሉ ተቃውሞቸውን በቻይና መንግስት ላይ ማድረግና ለዓለም ህብረተሰብ ማሳወቅ ወቅታዊና አንገብጋቢ ጉዳይ ነው፡፡
(የቻይና የመንገድና ድልድይ ኮንስትራክሽን) አዲስ ኢንጂነሪንግ ኃ/የ/ካንፓኒ፣የቻይና መንግስት የኮንስትራክሽን ካንፓኒ ሲሆን በ1998እኤአ ኢትዩጵያ የአዲስአበባ ቀለበት መንገድ ለመስራት ገብቶ ውሎ ሲያድር በ20005 እኤአ ደረጃ አንድ የመንገድ ኮንስትራክሽን ተቆራጭ ፍቃድ በማውጣትና በመጫርት 160 ሚሊዩን ዶላር የመንገድ ሥራ እስከ 2004 እኤአ ያገኘ የቻይና መንግስታዊ ድርጅት ነው፡፡
CRBC (China Road and Bridge Construction) Addis Engineering PLC is a Chinese Government construction firm which came to Ethiopia in 1998 to construct the Addis Ababa ring road. It was previously engaged in Ethiopia as a Chinese foreign contractor, but re-established as a Grade 1 GC local company in 2005 in order to compete in road tenders, which is possible for local contractors only. CRBC has been very successful in winning and implementing government road contracts on time and has undertaken more than $160 million worth of road projects in Ethiopia since 2004.
- የቻይና የሕንፃ ኮንስትራክሽን ተቆራጮች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሰንጋ ተራ አካባቢ ወጋገን ባንክ ህንፃን በግምት በአንድ ቢሊዩን ብር በመገንባት ላይ ይገኛሉ፡፡
- የቻይና የሕንፃ ኮንስትራክሽን ተቆራጮች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሰንጋ ተራ አካባቢ የሕብረት ባንክ ሠላሳ ሁለት ወለል ያለውን ህንፃ በግምት በአንድ ቢሊዩን ብር በመገንባት ላይ ይገኛሉ፡፡
- የቻይና የሕንፃ ኮንስትራክሽን ተቆራጮች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሰንጋ ተራ አካባቢ ለኢትዩጵያ ንግድ ባንክ ህንፃን በግምት በአንድ ቢሊዩን ብር በላይ በመገንባት ላይ ይገኛሉ፡፡
- የጣሊያኑ ቫርኔሮ የሕንፃ ኮንስትራክሽን ተቆራጮች በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሰንጋ ተራ አካባቢ የአዋሽ ባንክ ህንፃን በግምት በአንድ ቢሊዩን ብር በመገንባት ላይ ይገኛሉ፡፡
የሙስናና የሌቦች ሃብትና ፎቆች ተወርሰው እዳችን ይከፈል፣ ከሳውዲ አረቢያ የሙስኛዎችን ኃብት ማምከን ተማሩ!!!
ሙስናና ሌብነትን ለመዋጋት፣ የፕሬስ ነፃነት!!!
ዘራፊዎቹ የወያኔ ኢፈርትና ሜቴክ ድርጅቶች ንብረቶች መጀመሪያ በአክሲዮን ለህዝብ ይሸጡ!!!
ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY
‹‹ እልም አለ ባቡሩ፣ እልም አለ ባቡሩ፣ ቻይና ገዛው በሙሉ!!!››
‹‹ከኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር››
‹‹አንድ ሰኔ የነቀለውን ሁለት ሰኔ አይመልሰውም፡፡
ዳግማዊ የመንግሥታዊ ዘርፍ፤ ነቀላና ተከላ!!! ‹‹የሀብት ዝውውርን በተመለከተ ለፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ የሚሆን ተሞክሮ ይገኛል፡፡ ፕራይቬታይዜሽን የሚለው ቃሉን ራሱን የፈጠሩት ማርጋሬት ታቸር መሆናቸው ይነገርላቸዋል፡፡ የእንግሊዞ ጠ/ሚ/ር ማርጋሬት ታቸር የሀገራቸውን ሃድሮ ፓወር ማመንጫ ጣቢያ ለአንድ ሚሊዮን ዜጎች ነበር በአክሲዮን የሸጡላቸው ይህንን ልምድ ኢትዮጵያ ውስጥ ላለው የፕራይቬታይዜሽን ትግበራ ለማዋል እንዴት አልተቻለም?፡፡››1 የህወኃት/ኢህአዴግ መንግሥታዊ የኢኮኖሚ ዘርፍ ወደ ግል ዘርፍ ኃብትና ንብረት የማዘዋወር፣ነቀላና ተከላ በኢትዮጵ ምድር አልሰመረም፡፡ በኢትዬጵያ የመንግስታዊ ሃብት ዘርፍ አፈጣጠር ታሪካዊ ሁኔታ ስንዳስስ (nationalized: state-owned/ publicly owned) በ1967 ዓም የኢትዬጵያ ወታደራዊ መንግስት፣ በሃገሪቱ ውስጥ የሚገኙ በግል ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ፣ ባንኮችና ኢንሹራንሰ ኩባንያዋችን፣ ፋብሪካዎች፣ እርሻዎች፣ የገጠር መሬት፣ የከተማ ትርፍ ቤቶች፣ ወዘተ በአዋጅ ቁጥር 20/1974 ወደ መንግስት ሃብትነት አዘዋወረ:: በሶሻሊዝም ርዕዬተ-ዓለም ፍልስፍና ሃገር ለማዝመን ተወጠነ፡፡ የሃገሪቱ የኢኮኖሚ የግብርና፣ የኢንዱስትሪና ስርቪስ ዘርፎች አንጡራ ኃብቶች በብሄራዊ ሃብትና እድገት ሚኒስትር (Ministry of National Resource Development) ስር የተወረሱትን ንብረቶች እንዲያስተዳድር ስልጣንና ሃላፊነት በአዋጅ ተሰጠው፡፡ የኢትዬጵያ ወታደራዊ መንግስት የፖለቲካና ኢኮኖሚ ፖሊሲዎች በሶሻሊስት የዕቅድ ኢኮኖሚ በማስፋፋት በአንድ ማዕከላዊ ዕዝ የሚመራ መንግሥታዊ ዘርፍ በአገሪቱ ውስጥ ለ17 ዓመታት አስፈነ፡፡
የህወኃት/ኢህአዴግ የጦር አበጋዞች መንግሥትም፤ የደርግን መንግሥታዊ ካፒታሊዝምን ውርስ ማለትም ፋብሪካዎች፣ ባንኮችና ኢንሹራንሰ፣ የከተማ ትርፍ ቤቶችን፣ የገጠር መሬትን፣ የመንግሥት እርሻዎችን ወደ ግል ዘርፍ በስመ ፕራይቬታይዜሽን፣ የወያኔ መንግሥት ወደ እራሱ የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ኃብትና ንብረትነት በማዘዋወር ምጣኔ ኃብቱን ተቆጣጠረ፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ መንግሥት የመሬት ፖሊሲ ከደርግ የቀጠለ ሲሆን የደርግ መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ኢህአዴግ ፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በህወኃት፣ ብአዴን፣ ኦህዴድ፣ ደህዴድ ኃብትና ንብረትነት ተዘዋወሩ፡፡ ባንኮችና ኢንሹራንሰ፣ የከተማ ትርፍ ቤቶችን፣ የገጠር መሬትን፣ፋብሪካዎች፣ የመንግሥት እርሻዎች በእነዚህ የፖለቲካ ፓርቲዎችና በቢዝነስ አጋሮች ኢፈርት፣ጥረት፣ዲንሾና ወንዶ እንዲሁም ጥቂት ባለኃብቶች ሚድሮክ ወዘተ በጋራ የህዝብ ኃብትና ንበረት ተቀራምተው የያዙበት አንባገነን ስርዓት መስረቱ፡፡ ከመንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ግላዊ ዘርፍ የተደረገው የኢኮኖሚ ነቀላና ተከላ ያልተሳካው ለዚህ ነው፡፡
የደርግ መንግሥታዊ ዘርፍ ነቀላ በወያኔ መንግሥታዊ ዘርፍ ተከላ ተጠናቀቀ፡፡ የህወኃት/ኢህአዴግ የፖለቲካ ፓርቲዎች በ‹‹ልማታዊ መንግሥት›› ስም የኢትዮጵያን ህዝብ አርባና ሃምሳ ዓመታት ለመግዛት እንዲችሉ ኢኮኖሚውን በሙሉ ተቆጣጥረዋል፡፡ በኢትዮጵያ የመለስ ዜናዊ ውርስና ቅርስ የሆነው የሙስና ፋብሪካ ምርት አምራች የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ዴሬክተር ጀነራል አሰፋ አብርሃና ዴሬክተር ጀነራል በየነ ገብረመስቀል የደርግን መንግሥታዊ ዘርፍ ወደ ህወኃት/ኢህአዲግ የፓርቲዎች መንግስታዊ ዘርፍነት በማዘዋወር ‹‹በልማታዊ መንግሥት ስም›› ህዝብን ያጭበረበሩበት የወያኔ መንግሥታዊ ዘርፍ ነቀላና ተከላ ጥናታዊ ዘገባ ሚስጢር እንደሚከተለው ቀርቦል፡፡ የህወሓት የጦር አበጋዞ መንግሥት ድርጅት ኢፈርት 57 ቢሊዮን ብር ካፒታል እንዳላቸው ተገልፆል፡፡ በዚህም የተነሳ የሚሸጡትን መንግሥታዊ ድርጅቶች የመግዛት አቅሙ የኢፈርት፣ የሜቴክና ሜድሮክ ድርጅቶች መሆናቸውን ልብ ያለው ልብ ይበል፡፡
{1} የወያኔ/ኢፈርት /ሜቴክ የፋብሪካ፣ የማኑፋክአሪንግ ዘርፍ (Manufacturing Sector)
(1.1) ሼባ የቆዳ ኢንደስትሪ (Sheba Leather Industry) በ1993 እኤአ የተቆቆመው፣ ከመቀሌ ከተማ 45 ኪሌ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ውቅሮ ከተማ ውስጥ ያለ ፋብሪካ ነው፡፡ ፋብሪካው የተከፈለ ካፒታል( paid up capital) አስር ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር የተቆቆመ ሲሆን ለ670 ሠራተኞች የስራ እድል ፈጥሮል፡፡ ሼባ የቆዳ ኢንደስትሪ የበግና የፍየል ጥሬ ቆዳዎች በፋብሪካ አልፍቶና አዘጋጅቶ በመሸጥ ሥራም ላይ ተሠማርቶል፡፡ ሼባ የቆዳ ኢንደስትሪ ሁለት የምርት የማምረቻ ፋብሪካ ክፍሎች ሲኖሩት አንደኛው የጫማ ፋብሪካ ሲሆን ሁለተኛው የቆዳ ፋብሪካ ናቸው፡፡ የጫማ ፋብሪካ 1000 ጥንድ ጫማዎች በአንድ ፈረቃ ማምረት ይችላል፡፡የጫማዎች ዓይነቶች የወንድና የሴት ጫማዎች፣ዘመናዊ ጫማዎችና ሰንደል ጫማ ይገኙበታል፡፡ የቆዳ ፋብሪካ ደግሞ 40000 ፊት ያለቀለት ቆዳ በሂደት አዘጋጅቶ ያቀርባል፡፡ የፋብሪካው ምርቶቹን የሚልክባቸው ሃገራቶች፣ በደቡብ ምሥራቅ ኤሽያ፣ምዕራብ አውሮፓና ሰሜን አውሮፓ ናቸው፡፡ ፋብሪካው ከውጭ ንግድ አጠቃላይ ትርፉ ከ10 እስከ 50 ሚሊዩን ዶለር ገቢ እንደአገኘ ከድረ-ገፁ መረዳት ይቻላል፡፡የፋብሪካው ጀነራል ማኔጀር ገብረሚካኤል አረጋዊ ይባላሉ፡፡
በኢትጵያ ሃያ ሁለት የቆዳና የቆዳ ውጤቶች ፋብሪካዎችና በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያና አማራ ክልሎች ይገኛሉ፡፡ የግሉ ዘርፍ በሚደርስበት አድሎና ጫና የተነሳ ከነፃው የገበያ ውድድር አለመኖር የተነሳ ብዙዎቹ ለኪሳራ ተዳርገዋል፡፡ በአጠቃላይም በኢትጵያ 8000 ሠራተኞች በቆዳ ኢንደስትሪዎቹ ውስጥ ተቀጥረው ይሠራሉ፡፡ (Sutton and Kellow, 2010: 97). EFFORT’s Sheba Leathers, the only tannery in Tigray, started production in 2004, with a reported investment of ETB94million, and by 2006 had a skins processing capacity of around 4-5% of the national total, although this has apparently risen significantly since. An ETB300million expansion programme is ongoing, and the company aims to produce branded footwear and gloves with 70% going to the international market by 2020. Finished leather products currently account for only 15% of Ethiopia’s export earnings from the sector, and the government has put a series of taxes to discourage the export of unfinished hides and skins (Sutton and Kellow, 2010: 99). The company based in Wukro, north of Mekelle, employs 410 people.
(1.2) መስፍን ኢንደስትሪያል ኢንጅነሪንግ (Mesfin Industrial Engineering)
በኢፈርት የተቆቆመው፣መስፍን ኢንደስትሪያል ኢንጅነሪንግ በመቐሌ ከተማ በ1992 ዓ.ም በሰባት ሚሊዩን ብር ካፒታልና በ30 ሠራተኞች እንደተመሠረተ ይታወቃል፡፡ካንፓኒው በመቐሌ በ120000 ሽህ ሜትር ስኮየር ቦታ ላይ በ35000 ሜትር ስኮየር ቦታ ላይ የተገነባው ማኒፋክቸሪንግ ፋብሪካ ሲሆን በአዲስ አበባም 25 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በገላን ተመሳሳይ ቅርንጫፍ ፋብሪካ አለው ፡፡ በአሁኑ ግዜ ካንፓኒው 300 ሚሊዩን ብር ወይም 17.9 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ካፒታል እንዳለው ተገልፆል፡፡ ካንፓኒው 800 ሚሊዩን ብር ወይም 47.6 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር የሚገመት ንብረት ሲኖረው 650 ቆሚ ሠራተኞች እንዲሁም 350 ግዚያዊ ሠራተኞች አሉት፡፡
መስፍን ኢንደስትሪያል ኢንጅነሪንግ ፣ለ3000 የጭነት መኪኖችና ተÕታች/ ተሳቢ አካሎችን በአገር ውስጥ በመስራት በሃገሪቱ ውስጥ ከ85-90 በመቶ የሚሆነውን ቢዝነስ ይቆጣጠራል፡፡ እንዲሁም ከ5 እስከ 10 ሚሊዩን ሊትር የሚይዙ የነዳጅ ታንከሮችና 1000 የጭነት መኪኖች የነዳጅና የውሃ ታንከሮች አካል ሰርተው በመግጠም ገበያውን ያለተቀናቃኝ ይዘዋል፡፡ ካንፓኒው በተጨማሪም Design, manufacture, supply and service of low bed and high bed semi-trailers and dry and liquid cargo drawbar trailers, erection of petroleum liquid reservoirs (including Electrical/ Instrumentation System), Supply & Erection of HVAC system, Steel Fabricated products for Industrial Application; and Vehicle Equipment Maintenance and Renting
መስፍን ኢንደስትሪያል ኢንጅነሪንግ የኤሌክትሮ ሜካኒካል ፋክተሪ ሥራ፣ የግንባታ፣ የመገጣጠምና የማደራጀት ስራዎችን ለመሰቦ የህንፃ መሣሪያዎች ማምረቻ ፋብሪካ፣አልሜዳ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካና ሼባ የቆዳ ኢንደስትሪ ፋብሪካ እንዲሁም በአማራ ክልል ጥረት የዳሽን ቢራ ግንባታና የቢራ ማቆሪያ ታንከሮች ያለጨረታ ስራ ተሰጥቶታል፡፡ ካንፓኒው በኢትዩ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት በሰሜኑ ግንባር የወታደራዊ ጨረታዎችን ያለአንዳች ተቀናቃኝ ተሰጣቸው፡፡ ካንፓኒው በትላልቅ ወታደራዊ መኪኖች የቢዝነስ ንግድ፣ በለስ የቀናው የኢፈርት የቦርድ ሊቀመንበር፣ የመከላከያ ሚኒስትርና የብሔራዊ ወታደራዊ ማዕከላዊ ዕዝ ኮማንድ ፖስት አመራር ከሰባቱ አንዱ በነበሩት ስዬ አብርሃ የመኪኖችና ወታደራዊ ተሸከርካሪዎች አጠቃላይ ጥገና ከተበረከተላቸው በኃላ ነበር፡፡ በኢትዩጰያ በግሉ ዘርፍ ተመሳሳይ ስራ ይሰሩ የነበሩ ስመ ጥሩ ካንፓኒዎች መኃል ማሩ ጋራዥ የመሳሰሉት በአድሎ እንዳይሰሩ ተጨናገፉ፡፡ በግሉ ዘርፍ የጭነት ትራንስፖርትና የነዳጅ ቦቴዎች ባለቤቶች ላይ ከኢትዩጵያ ንግድ ባንክ ብድር ለማግኘት የጭነቱን መኪኖች ቦዲ መቐለ መስፍን ኢንደስትሪያል ኢንጅነሪንግ ማሰራት ብድር የማግኘት መጀመሪያ ግዴታ ተጣለባቸው፡፡ አባቱ ዳኛ፣ ልጁ ቀማኛ ማለት አያንስም አንዱ የእናት ልጅ፣ አንዱ የእንጀራ ልጅ ሆኑ፡፡መስፍን ኢንደስትሪያል ኢንጅነሪንግ፣አንካር ስራዎች መኃል፤-
(ሀ)ለጢስ ዓባይ ሃይድሮፓወር ኤነርጂ ፕላንትና ለሌሎቹም ተቆማት፣ ውሃ ወደ ውስጥ የሚያስገባ መጋቢ ባD”ባD uSe^ƒ ብዙ ¢”ƒ^ƒ ያለጨረታ W`„M:: (K) u1990 ›?› ¾›Ç=e›vv ›?`þ`ƒ W`„M፣(ሐ) ካንፓኒው ስምንት የስካDር ፋብሪካዎች የኮንትራት ሥራዎች ሥራ አሰኪያጁና የህወሃት ፖሊት ቢሮ አባይ ፀሃዬ ያለጨረታ ተሰጥቶታል፡፡ (መ) በ2008እኤአ የኢትዩ-ጅቡቲ የባቡር መስመር ላይ የሚገኙ ድልድዩችን ለመጠገን የከፊል ኮንትራት ሥራ ከጣሊያኑ ኮስታ ካንፓኒ ጋር የ50 ሚሊዩን ፓውንድ የአውሮፓ ህብረት ፈንድ መርሃግብር ለመስራት ተዋውሎል በቀጣይም የኢትዩ-ጅቡቲ የባቡር መስመር የ5000 ኪሎ ሜትር ስራ ይጠብቃል፡፡(ሠ)ካንፓኒው በ2000እኤአ የራሽያ ሠራሽ ካማዝ መኪኖች መገጣጠም ጀምሮል (ረ) እንዲሁም በ2006 እኤአ የእርሻ ትራክተሮች መገጣጠሚያ ከህንድ ሚታል ካንፓኒ ንብረት የሆነውን ሶናሊካ ዓለም አቀፍ ስራ ተዋውሎል፡፡እንደ አዜብ መስፍን ገለፃ፣መስፍን ኢንጅነሪንግ 500 እጅ ሽያጩን መጨመሩና በሦስት እጥፍ ካፒታሉ እንዳደገ ገልፃለች፡፡‘‘Similarly, Mesfin Industrial Engineering, the leading automotive firm in the nation, increased its sales by 500% and tripled its capital 3 times, according to Azeb Mesfin.’’
(1.3) መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ (የህንፃ መሣሪያዎች ማምረቻ(Messebo Building Material Production)
መሰቦ የሲሚንቶ ፋብሪካ በ1995እኤአ ከመቐለ 15 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የተመሠረተ ሲሆን ፋብሪካው የተቆቆመበት የተከፈለ ካፒታል 240 ሚሊዩን ብር ነው፡፡ የፋብሪካው ኢንቨስትመንት ካፒታል መጀመሪው መስመር 1.2 ቢሊዩን ብር እንዲሁም አዲሱ መስመር 2 ቢሊዩን ብር ወጪ ወጥቶበታል፡፡ ፋብሪካው በ2000 እኤአ ምርት ሲጀምር፣ ኦፒሲና ፕሮቲያን (OPC, protean cement) ሲሚንቶ ዓይነቶች አመረተ፡፡ It was established with paid up capital of ETB 240 million. The first cement line of the factory was constructed by a Turkish based company ENKA with machines supplied by world renowned cement technology supplier FL Smidth of Denmark. The investment capital of the first line is around ETB 1.2 billion and the new line is about ETB 2 billion. The company started production of Ordinary Portland Cement (OPC) in April 2000. ፋብሪካውን የገነቡት የቱርኩ ኢንካ (ENKA) በማሽን ምርት አቅርቦትና ተከላ፣ እንዲሁም የዴንማርኩ ኤፈ ኤል ስሚትዝ( FL Smidth)እውቅ ሲሚንቶ ቴክኖሎጅ በሥራው ተካፍለዋል፡፡መሶቦ ፋብሪካ የሲሚንቶ ምርት 3,000ቶን በቀን፣900,000ቶን በአመት ማምረት ችሎታና ብቃት አለው፡፡ ካንፓኒው 1195 ቆሚ ሠራተኞች ሲኖሩት 240 ኮንትራት ሠራተኞችና 51 ጊዜያዊ ሠራተኞች አሉት፡፡ ፋብሪካው በኢትዩ-ኤርትራ ጦርነት ግዜ መጠነኛ ጉዳት ደርሶበት ነበር፡፡ ፋብሪካውን የቻይና ማኔጅመንት በኮንትራት ሲያስተዳድሩት ቆይተው በ2000እኤአ ውሉ ተቆረጠ፡፡ ፋብሪካውን እስከ 2003 እኤአ ድረስ በኪሳራ ለመዘጋት ተቃርቦ ነበር ከዛም የፓኪስታን ማኔጀሮች ማስተዳደር ጀመሩ፡፡ በ2009 እኤአ መሶቦ ፋብሪካ የማስፋፍያ መርሃግብር ለቻይና ኮንትራክተር ሃንፊ (Hanfie)በ3 ቢሊዩን ብር ወይም 180 ሚሊዩን ዶላር እንዲሁም 141.6 ሚሊዩን ወይም 8.4 ሚሊዩን ዶላር ከDBE በመበደር ሲሚንቶውን ምርት 6000 ቶን በቀን ለማምረት ታቀደ፡፡ መሰቦ የሲሚንቶ ፋብሪካ ሲቆቆም በደንበኛ ጥናት ላይ የተመሠረተ ባለመሆኑ ምክንያት ለብዙ አመታት በኪሳራ ለመስራት ተገዶል ፡፡ የፋብሪካው ርቀት በመላ ሀገሪቱ ምርቶቹን ለማከፈፈልና መሸጥ አልቻለም ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት የህወሃት መንግስት ለመንግስት ፕሮጀክቶች መስሪያ ከመሶቦ ሲሚንቶ እንዲገዙ በማድረግ ኪሳራውን በህዝብ ኃብት አሸጋሽጎል፡፡ መሶቦ ፋብሪካ ምርቶቹን ለኢፈርት ንብረት ለሆኑት ትራንስ ኢትዩጵያና ጉና ማጎጎዥ ድርጅቶች በኩንታል 80 ብር እስከ አዲስአበባ ድረስ ያስከፍሉ ነበር፡፡ በግዜው የግሉ ዘርፍ የትራንስፖርት የጭነት ገበያው ዋጋ ከ50 እስከ 60 ብር በኩንታል ነበር፡፡ በህወሃት መንግስት የመሰቦ የሲሚንቶ ፋብሪካ ምርቶች ከትግራይ ወደ አዲስ አበባ፣ ቢኒ ሻንጉል ጉሙዝ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ሥራ ሲሚንቶ በማመላለስ መሶቦ፣ ትራንስ ኢትዩጵያና ጉና ማጎጎዥ ድርጅቶች የጥቅሙ ተጋሪዎች ሆነዋል፡፡ ህወሓት የሚያሳዝነው በሃገር ሃብት እንዲህ መጠቃቀምና በኪሳራ ኢንቨስትመንት ስራዎች ሲሰሩ ምን ያህል የማህይሞች ሥራ ከመሶቦ ግድቡ ድረስ ሲሚንቶ በእጥፍ ዋጋ እየቀረበ እንደሆነ ልብ ይበሉ፡፡
(1.4) አልሜዳ ጨርቃጨርቅ(Almeda Textile) በ1996 እኤአ በአድዋ ከተማ በኢፈርት የተመሠረተ ድርጁት ነው፡፡ ፋብሪካው ዘመናዊ የጨርቃጨርቅ፣የተለያዩ አልባሳቶች ያመርታል፡፡ ፋብሪካው የጥጥ ማዳወሪያ፣የመፍተያ፣የማቅለሚያና ሁሉን አቀፍ የአልባሳት ማምረቻ ያካተተ ሲሆን የሲዊስ፣ሆላንድ፣የጀርመንና የጣሊያን ስሪት ማሽኖች ተገጥመውለታል፡፡Almeda Textile Factory has a yearly production capacity of 7,020 tonnes of yarn, 16,751,100mt.of grey fabric, 15,387,000mt.of processed fabric, and about one million pieces of basic shirt equivalent garments. የፋብሪካ የግንባታ ወጭ 94 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ነበር፡፡ አልሜዳ ፋብሪካ 3600 ሠራተኞች በመቅጠር በዘርፍ በሦስት ፈረቃ ሠራተኞች ያሰማራ ካንፓኒ ለመሆን በቅቶል፡፡ ፋብሪካው በ2007/08 እኤአ 14.6 ሚሊዩን ዶላር ያለቁ ምርቶች ወደውጭ በመላክ ገቢ አግኝቶል፡፡ የጥጥ ጥሬ እቃ በሃገር ውስጥ ማነስ ምክንያት በሃገር ውስጥ የሚመረጥ ጥጥ ወደ ውጭ ገበያ እንዳይላክ በመንግስት አሳግዶል፡፡ ፋብሪካው ምርቱን ወደ ውጭ በመላክ ከፍተኛ ገቢ ለማግኘት ቢጥርም በዘርፍ በተሰማሩ የቻይናና የቱርክ የጨርቃጨርቅ ፍብሪካዎች የምርት የመሸጫ ዋጋ ጋር በዓለም አቀፍ የገበያ ውድድር መወዳደር አልቻለም፡፡ፋብሪካው ባለበት የማኔጅመንት ችግር ፋብሪካውን የሚያስተዳድሩት አንዴ የቻይና(Chinese management company) እንዲሁም የፓኪስታን (Moonlight)እና ቀጥሎም (Tradesman) ሲያስተዳድሩት ቢቆዩም ካንፓኒው እስከ 2010እኤአ ትርፋማ ሊሆን አልቻለም፡፡ በዚህም ምክንያት በባንክ ባለበት ከፍተኛ ብድር ለመዘጋት ተቃርቦ የነበረ ቢሆንም በህወሃት መንግስት ድጋፍ እየተንገዳገደና እየተገራገጨ በሦስት እግሩ የቆመ ፋብሪካ ሆኖል፡፡ ‘‘Reflecting the high government priority placed on boosting this sector,credit is reported to have been relatively easily available, to state, private, and foreign investors alike. Almeda’s plant cost more than US$94million.’’
{1.5} ሳባ ማርብል ፋብሪካ (Saba Stone)Saba Dimensional Stones በ1992 እኤአ በመሃከለኛው ትግራይ በአድዋ በ75 ሚሊዩን ብር ወይም 4.5 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ተመሰረተ፡፡ ሳባ ማርብል ፋብሪካ ምርቶች እብነ-በረድ፣ ላይም ስቶን፣ግራናይትና ቴሬዞ ታይልስ ለሃገር ውስጥ ያቀርባል፡፡ ለዓለም አቀፍ ገበያ ንግድ ጥሬ ያላለቀ ማርብል በብዛት ለሳውዲ አረቢያ፣አሜሪካ፣ጣሊያን ያቀርባል፡፡ ካንፓኒው በአዲስአበባ፣ ባህር ዳር፣ ጎንደር፣ መቐለና አድዋ ቢሮዎቹ ለሃገር ውስጥ ገበያ ምርቶቹን ያቀርባል፡፡ 200 ሠራተኞች አሉት፡፡
Established in Adua in central Tigray in 1992 with a capital of ETB 75million (US$4.5million), Saba extracts and processes marble, limestone and granite for domestic and international markets, from deposits identified in Tigray. Although the company has undertaken some small exports to Saudia Arabia and Italy in the past, its primary lines of supply are of marble to the domestic construction market, with agents in Addis Ababa, Bahr Dar and Gondar.
{1.6} ማጨው የችፑርድና ካንፔልሳቶ ፋብሪካ(Maichew Particleboard Factory)፣ ከትግራይ በስተደቡብ በማጨው ከተማ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን በአካባቢው ባለ ፣የባህርዛፍ ተክል የእንጨት የችፑርድና ኮንፔልሳቶ ምርትና የቤት ዕቃዎች ያመርታል፡፡ፋብሪካው ከነ ባህርዛፍ ተክሉ በ80,000 m2 ሜትር ስካDር ቦታ ላይ የተገነባ ነው፡፡ ፋብሪካው 400 ሠራተኞች እንዳሉት ይታወቃል፡፡
{1.7} ብሄራዊ የጨርቃ ጨርቅ ቴክኖሎጅ (National Geotextile Technologies (Wukro Gabion Factory) በ2004 እኤአ በውቅሮ ተመሠርቶ ከአንድ ኣመት በኃላ ምርት መስጠት ጀመረ፡፡ ድርጁቱ የተቆቆመበት መነሻ ካቲታል አስር ሚሊዩን ብር ሲሆን በአሁኑ ግዜ ወደ 17 ሚሊዩን ብር ከፍ ብሎል፡፡ካንፓኒው ለደንበኞቹ ለክልል መንግስት ቢሮች፣ለግል ግንባታ ድርጅቶች፣ለመንግስትና መንግስታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች ምርቱን በማቅረብ አገልግሎት ይሠጣል፡፡ ካንፓኒው 120 ቆሚና 240 ጊዜያዊ ሠራተኞች አሉት፡፡
{1.8} የወርቅ ማዕድን ኃብት፣ ኢዛና ማዕድን ልማት ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሕበር(Ezana Mineral Development Private Limited Company (EFFORT) በህወሃት/ ኢፈርት ባለቤትነት የተቆቆመ ካንፓኒ ሲሆን ዋና የበላይ ተቆጣጣሪዋ ወ/ሮ አዜብ መስፍን ስትሆን አታክልቲ አርዓያ ጀነራል ማናጀር ናቸው፡፡ የኢትዬጵያ ፌዴራል ዲሞክራቲክ ሪፕብሊክ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር ስንቅነሽ እጅጉ እና ኢዛና ማዕድን ልማት ካንፓኒ ጀነራል ማናጀር አታክልቲ አርዓያ የወርቅ ማዕድን የማውጣት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ በሃገሪቱ ኢዛና ካንፓኒ የወርቅ ማእድን ፍቃድ በማግኘት ከሜድሮክ ቀጥሎ ሁለተኛው ሆኖል፡፡ ኢዛና ካንፓኒ በትግራይ ክልል በ393.7 ሚሊዩን ብር ወይም (17.8 ሚሊን ዶላር) የፕሮጀክት ወጭ 2017 ኪሎግራም ወርቅ በሁለት ዓመታት ውስጥ ለመማምረት አቅዶል፣ኢዛና በመዐድን ዘርፍ ለ106 ሠራተኞች የስራ እድል ፈጥሮል፡፡ በትግራይ ክልል ውስጥ የተገኘውን 13 ቶን ወይም ፣13,000 ሸህ ኪሎ ግራም የወርቅ ማዕድን ለዓለም ዓቀፍ ጨረታ በማውጣት የካናዳዊያን የወርቅ ማዕድን ካንፖኒ ጋር ህወሃት/ኢፈርት በትግራይ ህዝብ ስም የሚዘረፈው የወርቅ ሃብት ሲሆን ሲሆን ስለ ካንፓኒው ብዙ መረጃ አይገኝም፡፡ ለሙሰኛው ህወሃት/ ኢፈርት የኢዛና የወርቅ ማዕድን ሃብትን የትግራይ ህዝብ በህዝባዊ እንቢተኝነት ከህወኃት ገዥዎች በማስመለስ የሃገራችን ኢትዩጵያ ሃብት የማድረግ ታሪካዊ ሃላፊነት አለበት፡፡ የኦሮሚያው ለገደንቢና የአማራው የመተከል የወርቅ ማዕድን ኃብት በህዝብ አመፅ የህዝብ ሃብት ይሆናል፡፡ የወያኔ አልጠግብ ባይነት ውሎ አድሮ እንኮን በኢትዬጵያ በትግራይ ህዝብና በህወሃት አባላቶች ጭምር አንቅረው ይተፉታል፡፡ ኢዛና ወርቅ ከሜድሮክ ወርቅ ካንፖኒ የጠበቀ ሸርክና እንዳላቸው ይታወቃል፡፡ ለሙሰኛው ህወሃት/ ኢፈርት ‹‹የአዶላና የለገደንቢ ወርቅን የህወሃት መንግስት ለአላሙዲን ለጨረታ ሸጦል በ6/19/2017 እኤአ በኢትዩጵያ አቆጣጠር ሐምሌ 12 ቀን 2009 ዓ/ም የለገደንቢ ወርቅ ማዕድን የኮንትራት ውሉ ስምምነቱ አክትሞል፡፡ ህወሃት ያዘረፈንን የወርቅ ኃብት ከወዲሁ ስምምነቱን በድብቅ እንዳያድሱት የኢትዩጵያ ህዝብ፣ኢሣት፣የተለያዩ ድረ ጎፆች ከአሁኑ ህዝቡን ማሳወቅ ይጠበቅብናል፡፡ በአዶላና በለገደንቢ ወርቅ ማዕድን አካባቢ የሚኖሩ የኦሮሚያና የአማራ ህዝብም የልጅ፣የልጅ ልጆቻችሁ ኃብት በግፍ እየተዘረፈ እያያችሁ ከመኖር፣ ለኃብታችሁና ለነፃነታችሁ ፈጣሪ የሠጣችሁን አዱኛ አስነጥቃችሁ በድህነት እየማቀቁ መኖር እጣ ፈንታችሁ አይደለም፡፡ ከወርቃችሁ ኃብት የመጀመሪያው ተጠቃሚ የመሆን መብት አላችሁ፡፡
ኢዛና ወርቅ ከሜድሮክ ወርቅ ካንፖኒ የጠበቀ ሸርክና እንዳላቸው ይታወቃል፡፡ የህወሃት መንግስት በትግራይ ህዝብ ጭምር አንቅሮ ተፍቶታል፡፡ ኢዛና የማዕድን ኃብት በ1993እኤአ ሲመሠረት በ1.4 ቢሊዩን ብር መነሻ ካፒታል ነበር፡፡ ካንፓኒው በ 17.8 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር የወርቅ መዕድን ማውጫ ፋብሪካ በቱርክ ማንሃተን ኮርፖሬሽን ተገነባ፡፡ ኢዛና የወርቅ መዕድን ማውጫ ፋብሪካ ሲገነባ ለአራት ዓለም ዓቀፍ ኮንትራክተሮች ጨረታ ወጥቶ የተሠጠ ሲሆን የአዶላና የለገደንቢ በዓለም ዓቀፍ ጨረታ ሳይወጣ ያለጨረታ ለሼክ አላሙዲ መሸጡ ምን ያባላል!!! ህወሃት በኢትዩጵያ ህዝብ ላይ የሚሠራው ግፍና ደባ ለምን ይሆን!!! ህዝቡን ከድህነት አረንቆ አወጣለሁ እያለ ሲምል ሲገዘት 26 አመታት ተቆጠረ፡፡የህወሃት የፖለቲካ ካድሬዎች፣ የመለስና የስዬ የጦር አበጋዞች ለሼክ አላሙዲን የተሸጠውን የወርቅ መዕድንን በተመለከተ፤ ይሄን ሞልቶ የፈሠስ የግፍ ፅዋ ምነው በአንደበታቸውና በብዕራቸው አልተናገሩትም አሊያም አልፃፉትም፡፡ ስለ ሼክ አላሙዲን የሞኖፖሊ ቢዝነስ ኢንፓየር ቄሱም ዝም መፅሃፍም ዝም!!! የኢትዬጵያ ፌዴራል ዲሞክራቲክ ሪፕብሊክ የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስትር ሚስጢር ምን ይሆን; ለምን፣የአሜሪካን ድምፅ ሬዲዩ (ቪኦኤ)፣ የጀርመን ድምፅ ሬዲዩ (ዶቼቬሌ)፣ የኢትዬፕያ ሳተላይትና ቴሌቪዝን (ኢሳት)ና ሌሎችም በሬዲዩና ቴሌቪዝን ስርጭታችሁ ይህን ድብቅ ሚስጥር እንድትመረምሩ አደራ እንላለን!!! የብዙ ኢትዩጵያዊያን ጥያቄ መሆኑን ስገልፅላችሁ የህሊና ፍርድ ለእናንተው በመተው ነው; ¾I¨Hƒ S”Óeƒ“ ሼክ አላሙዲን ሢሦ መንግስት፣ ግብዓተ መሬታቸው አንድ ቀን ነው; ይሄን የሚጠራጠር ካለ የኢትዩጵያ ኢኮኖሚ፣ የፌዴራልና ክልሎች መንግስታዊ ኢንተርፕራይዞች፣ ማለትም የትግራዩ ኢፈርት፣ የአማራው ጥረት፣ የኦሮሞው ዲንሾ፣ የደቡቡ ወንዶ እንዲሁም የህወኃት ሜቴክ፣ የህወኃትና የሼክ መሃመድ የሽርካ ሜድሮክ የቢዝነስ ሞኖፖሊ 90 በመቶ በላይ ኃብት መያዛቸውን ልብ ሊሉ ይገባል!!! እነዚህ ድርጅቶች የመንግስት ግብር ባለመክፈል የኢትዩጵያን ኢኮኖሚና ህዝብ መቀመቅ የከተቱ የማፍያ ቡድኖች ናቸው፡፡
የመዕድን ዘርፍ (Mining) {} ኢዛና መዕድን ኃብት ኃ/የ/ግ/ማ (Ezana Mining)
ኢዛና ማዕድን ልማት ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሕበር (Ezana Mineral Development Private Limited Company (EFFORT) በህወሃት/ ኢፈርት ባለቤትነት የተቆቆመ ካንፓኒ ሲሆን ዋና የበላይ ተቆጣጣሪዋ ወ/ሮ አዜብ መስፍን ስትሆን አታክልቲ አርዓያ ጀነራል ማናጀር ሆኖ፣ በትግራይ ክልል ውስጥ የተገኘውን 13 ቶን ወይም ፣13,000 ሸህ ኪሎ ግራም የወርቅ ማዕድን ለዓለም ዓቀፍ ጨረታ በማውጣት የካናዳዊያን የወርቅ ማዕድን ካንፖኒ ጋር ህወሃት/ኢፈርት በትግራይ ህዝብ ስም የሚዘረፈው የወርቅ ሃብት ነው፡፡ኢዛና ካንፓኒ 393.7 ሚሊዩን ብር የፕሮጀክት ወጭ 2017 ኪሎግራም ወርቅ በሁለት ዓመታት ውስጥ ለመማምረት አቅዶል፣ኢዛና በመዐድን ዘርፍ ለ106 ሠራተኞች የስራ እድል አንበሽብሾል፡፡ ለሙሰኛው ህወሃት/ ኢፈርት ‹‹የአዶላና የለገደንቢ ወርቅን የህወሃት መንግስት ለአላሙዲን ለጨረታ ሸጦል ከአራት አመት በኃላ በ 2017 እኤአ ስምምነቱ ያከትማል፡፡ህወሃት ያዘረፈንን የወርቅ ኃብት ከወዲሁ ስምምነቱን በድብቅ እንዳያድሱት የኢትዩጵያ ህዝብ፣ኢሣት፣የተለያዩ ድረ ጎፆች ከአሁኑ ህዝቡን ማሳወቅ ይጠበቅብናል፡፡ በአዶላና በለገደንቢ ወርቅ ማዕድን አካባቢ የሚኖሩ የኦሮሚያና የአማራ ህዝብም የልጅ፣የልጅ ልጆቻችሁ ኃብት በግፍ እየተዘረፈ እያያችሁ ከመኖር፣ ለኃብታችሁና ለነፃነታችሁ ፈጣሪ የሠጣችሁን አዱኛ አስነጥቃችሁ በድህነት እየማቀቁ መኖር እጣ ፈንታችሁ አይደለም፡፡ ከወርቃችሁ ኃብት የመጀመሪያው ተጠቃሚ የመሆን መብት አላችሁ፡፡In related news MIDROC Gold, one of the subsidiary companies of the MIDROC Technology Group, is at loggerheads with the Ministry of Mines over mining royalty payment. When MIDROC Gold bought the Legedembi gold mine in western Oromia for 172 million dollars in 1998 it entered into an agreement with the Ministry of Mines to pay five percent royalty fee to the ministry under the previous law. The agreement signed between the two parties is valid for twenty years.
በ1998እኤአ የለገደንቢ ወርቅ መዕድን በ172 ሚሊዩን ዶላር ለአላሙዲን በርካሽ በሙስና ሲሸጥ 98 እጅ ለሼኩና ለሚስታቸው ድርሻ ሲሆን 2 በመቶ የኢትዩጵያ ህዝብ ድርሻ ሆኖ መለስ ዜናዊ ቸበቸበው፡፡ የትግራዩን ወርቅ ለእራሱ ፓርቲ፣ ለኢፈርት ድርጅት ኢዛና አደረገ፡፡ የሚገርመው በሌሎች ሃገራቶች የወርቅ ማዕድን የኃብት ክፍፍል ለምሳሌ፣ በኢንዶኔዢያ 49 በመቶ እጅ የህዝብ ኃብት ነው፣በዚንባዌ 51 በመቶ እጅ የህዝብ ኃብት ነው፣በሞንጎሊያ 49 በመቶ እጅ የህዝብ ኃብት ሆኖ ቀሪው የኢንቨስተሩ ነው፡፡ በቻይናና በህንድ የወርቅና የተወሰኑ ማዕድናት በውጭ ሃገር ሰዎች ንብረት መሆን ሕጉ ይከለክላል፡፡
‹‹While it is not at all a new phenomenon, some authorities are trying to retain possession of their minerals. This was the third trend identified. The country also plans to introduce mandatory participation of a state-owned mining company. Other countries are doing the same. Indonesia has revealed a strategy aimed at capping external ownership of mines to 49 percent after 10 years. Zimbabwe has already started its 51 percent ‘indigenisation laws’. Mongolia has put a 49 percent limit on foreign ownership of strategic mines. China and India have constraints on foreign ownership of certain minerals. Changes to ownership laws can have a major bearing on the prize miners anticipate receiving for their risk.›› Source:-Resource Nationalism – Risky For Africa’s Economic Growth-November 2, 2013 ventures-africa Economic development, Economics.
ኢዛና ማዕድን ልማት ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሕበር፣ በህወሃት/ ኢፈርት ባለቤትነት የተቆቆመ ካንፓኒ ሲሆን የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግሥት በትግራይ ክልል ውስጥ የተገኘውን 13 ቶን ወይም ፣13,000 ሸህ ኪሎ ግራም የወርቅ ማዕድን ለዓለም ዓቀፍ ጨረታ በማውጣት የካናዳዊያን የወርቅ ማዕድን ካንፖኒ ጋር ህወሃት/ኢፈርት በትግራይ ህዝብ ስም የሚዘረፈው የወርቅ ሃብት ነው፡፡ኢዛና ካንፓኒ 393.7 ሚሊዩን ብር የፕሮጀክት ወጪ 2017 ኪሎግራም ወርቅ በሁለት ዓመታት ውስጥ ለመማምረት አቅዶል፡፡በዚህ መሠረት 2017 ኪሎ ግራም ወርቅ 2,017,000 ግራም ወርቅ ይሆናል ይሄን ለ29 ግራም (1 ወቄት ማለት ነው) ስናካክለው 69,552 ወቄት ወርቅ ይሆናል ይሄን በ1 ወቄት ዋጋ 1218.80 ዶላር ስናባዛ 84,769,977.6 ሚሊዩን ዶላር ይሆናል በብር ስንቀይረው ደሞ በ20.34 ሲባዛ 1,724,221,344.384 ቢሊዩን ብር የህወሃት ጦር አበጋዞች በውጪ ሃገር ባንኮች ያከማቻሉ ማለት ነው፡፡
የማዕድን ኃብት(Mineral resource)የህወሓት የጦር አበጋዞች መንግሥት፣ በትግራይ ክልላዊ መንግስት የገንዘብና ፕላን ቢሮ በነደፈው የእድገትና ትራንስፎርሜድን ፕላን (2010/11-2014/15) በገፅ 17 መሠረት፤ ከ1999 እኤአ ጀምሮ፤በትግራይ ክልል አጠቃላይ፤የስነ-ምድር ካርታ ጥናት መሠረት፤በዓይነት፣ በሚሸፍነውና በመጠኑ የክልሉን የማዕድን ኃብቶች መለየት ተችሎል፡፡ እስካሁን የስነ-ምድር ካርታ ጥናት እንቅስቃሴ መረጃ መሠረት 24,780 ሜትር ስኮይር የስነ-ምድር ጥናት ተጠንቶና ተጠናቅሮ ሪፖረቱ ለማቅረብ በዝግጅት ላይ ነው፡፡ በትግራይ ክልል የስነ-ምድር ካርታ ጥናት ስብስብ መረጃ 46.2% ደርሶል፤እናም ክልሉ 850 ኪሎ ግራም ወርቅ በኢትዩጵያ ብሄራዊ ባንክ ተቀማጭ አድርጎል፡፡ በዚህም ረገድ፤ የተወሰኑ ድክመቶች ስላሉ አስፈላጊው ትኩረት ሊደረግላቸው ከሚገቡት መኃል፤ የሰለጠነ የሰው ኃይል ልማት፣ የመመርመሪያ መሣሪያዎችና የላብራቶሪ አገልግሎቶች ማሞላትና ሌሎቹም ነጥቦች ይጠቀሳሉ፡፡ በዚህ መሠረት 850 ኪሎ ግራም ወርቅ 850,000 ግራም ወርቅ ይሆናል ይሄን ለ29 ግራም (1 ወቄት ማለት ነው) ስናካክለው 29,310 ወቄት ወርቅ ይሆናል ይሄን በ1 ወቄት ዋጋ 1,218.80 ዶላር ስናባዛ 35,773,448 ሚሊዩን ዶላር ይሆናል በብር ስንቀይረው ደሞ በ20.34 ሲባዛ 726,768,548.7 የህወሃት ጦር አበጋዞች በብሄራዊ ባንክ አከማችተዋል ማለት ነው፡፡ ዝርዝሩን ከድረ-ገፁ ያንብቡ፡፡ የትግራይ ክልላዊ መንግስት እድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ
(2010/11- 2014/15) ‹‹Since 1999, geological map survey has been conducted so as to identify the type, coverage and amount of mineral resources in our region. Up to now, the activities of collecting geological information from 24,780 meter square and consolidating reports have been finalized. The geological map coverage of our region has reached 46.2% and around 850 kg gold is already deposited in the national bank of Ethiopia. In this regard, there were some limitations which need due attention such as fulfilling enough skilled manpower and inspecting equipments and laboratory services among others.›› (Tigray Regional State, Five Years 2010/11-2014/15, Growth & Transformation Plan, Bureau of Plan and Finance, September 2003 E.C, Mekelle, page 17)
{2} የወያኔ/ኢፈርት /ሜቴክ የግብርና ኃብት፣ የግብርና ዘርፍ
{2.1} ሕይወት የግብርና ሜካናይዤሽን ኃ/የ/ማ (Hiwot Mechanised Agriculture) በ1992 እኤአ የተቆቆመ በግብርና ንግድ (ኮሜርሻል ፋርሚንግ)ና የግብርና ማሽነሪዎች መሣሪያዎች (ትራክተር፣ ኮምባይነር፣ ወዘተ) በማከራየትና ለገበሬዎች አገልግሎት ለመሰጠት በትግራይ ውስጥ የተመሠረተ ድርጅት ነው፡፡ ካንፓኒው ሁለት እርሻና አንድ የጥጥ መፈልቀቂያ መኪና/ፋብሪካ በሁመራና በጸገዴ(በአማራ ክልል) ወረዳ አሁን በህወሃት ዘመን በምዕራብ ትግራይ ክልላዊ መንግስት ስር ተከልሎ ይገኛል፡፡ ካንፓኒው በተጨማሪ በራውያአን የከብት ኃብት ልማትና የእርባታ የእርሻ መሬት አለው፡፡ ካንፓኒው ከተመሠረተ ጀምሮ በአጠቃላይ ያለማው የእርሻ መሬት ከባቦ እርሻ 2,400ሄክታር፣ባናት እርሻ 3,096 ሄክታር፣ኒጉአራ እርሻ 2,382 ሄክታር ማልማቱ ታውቆል፡፡
ሕይወት የግብርና ሜካናይዤሽን በሃያ አምስት ሚሊዩን ብር ካፒታል እንደተመሰረተና 14,000 ሄክታር የእርሻ መሬት በዝናብ በማልማት የተለያዩ ሰብሎችን፣ሠሊጥ፣ጥጥ፣ማሽላ በሁመራና በጸገዴ ወረዳ አልምቶል፡፡ ካንፓኒው መቶ ትራክተሮችና አስር ኮንባይነሮች እንዳሉት ይታወቃል፡፡ ካንፓኒው አንድ የጥጥ መፈልቀቂያ መኪና/ፋብሪካ 2,100 ቶን ጥጥ ምርት በአመት ከእራሱና ከገበሬዎች እርሻ እያመረተ ለአልሜዳ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ የጥጥ ያቀርባል፡፡ ካንፓኒው 20 ሄክታር የመስኖ እርሻ ከካሳ ወንዝ በመጥለፍ በማልማት ላይ ይገኛል፡፡ እንዲሁም 6000 ሄክታር የእርሻ መሬት በሚቀጥለው ሦስት አመታት ውስጥ ለማልማት እቅድ እንዳላቸው ይገልፃሉ፡፡ ሕይወት የህወሓት መንግስት ተቀናሽ ወታደሮችን በሁመራ አካባቢ መሬት ተሰጥቶቸው መልሰው እንዲቆቆሙ አድርገዋል፡፡ ሕይወት የግብርና ሜካናይዤሽን 300 ቆሚ ሠራተኞችና በምርት ወቅት፣10,000 ግዜዊ ሠራተኞች ቀጥሮ ያሰራል፡፡
{2.2} አበርገሌ ዓለምአቀፍ የከብት ኃብት(Abergelle International Livestock Development) በመነሻ ካፒታል አስር ሚሊዩን የኢትዩጵያ ብር በ2004 እኤአ ተመሠረተ፡፡በአሁኑ ግዜ 27 ሚሊዩን ብር ካፒታል ያለው ድርጅት ነው፡፡ ካንፓኒው በመቀሌ ከተማ የቆራ አገልግሎት፣ በመሆኒ እና በአላማጣ(ወሎ የአማራ ክልል የነበረው) አሁን (ደቡብ ምስራቅ ትግራይ ተብሎ የተካለለ) የከብት መኖ ማዘጋጃና ማቀነባበሪያ እንዲሁም ሦስት የከብት ማድለቢያ ጣቢያዎች በአላማጣ፣አግቢ፣ሽሬ ይገኛሉ፡፡ ድርጅቱ 80 ቆሚ ሠራተኞች ሲኖሩት ወደፊት በመካከለኛው ምስራቅና ደቡብ አፍሪካ የከብት ሥጋ ምርት ለገበያ ለማቅረብ እቅድ እንዳላቸው ይገልፃሉ፡፡
{2.3} ብሩህ ተስፋ የመስኖና ውሃ ቴክኖሎጅ(Bruh Tesfa (Bright Hope) Irrigation & Water Technology)በ2004 እኤአ በመቐሌ ውስጥ ተመሰረተ በአዲስአበባም ቅርንጫፍ ቢሮውን ከፍተ፡፡የካንፓኒው ዋንኛ ዓላማ በምስራቅ አፍሪካ አገሮች በመስኖና ውሃ ቴክኖሎጅ መሣሪያዎች አቅርቦት መሪ መሆን ነው፡፡ ካንፓኒው ይህንንም ለመተግበር የሚያመርታቸውን የውሃ ቴክኖሎጅ መሣሪያዎች ጥራትና ንድፍ ለዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ በማድረግና የመገጣጠም አገልግሎት በመስጠት ጭምር ነው፡፡ ካንፓኒው ከሚያመርታቸው ምርቶች ውስጥ፣ ዘመናዊ የመስኖ የእርሻ አገልግሎት፤የመስኖ ተንጠባጣቢ የውሃ ፕላስቲክ ቱቦ፣ኤችዲ ፒኢ ቱቦዎችና መገጣጠሚያዎች፣ የውሃ ቁጠባና የኃይል ፍጆታን ቀናሽ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ለደንበኞቹ ለገበሬዎች፣ ለኮሜርሻል ፋርም፣ ለመንግስትና መንግስታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች ምርቱን በማቅረብ አገልግሎት ይሠጣል፡፡
The businessman Mulugeta Guade established Addis Pharmaceuticals Share Company with a partner in 1992, as discussed above. Reported disagreements over the price at which EFFORT would purchase his 49% stake in the company coincided with a number of legal disputes between EFFORT and Mulugeta and his business interests (including Addis International Trading and Addis Transport), before the shares were finally sold to EFFORT in February 2005. Mulugeta was also a founder shareholder of Wegagen Bank in 1997, and it was reported that the removal of the Bank’s second Chairman in 2006 was connected with the issue of a letter of credit in his favour.
{2.4} መቐለ የእፅዋት ዘረመል ላብራቶሪ (Mekelle Plant Tissue Culture Propagation Laboratory) በ2006እኤአ ሲመሠረት የግብርና ምርት ስርዓቱን ለመለወጥና በተትረፈረፈ የግብርና ምርቶች፣በምግብ እራስን ለመቻል ዓላማ ነበር፡፡ የካንፓኒው ዓላማ የችግኝ ምርቶችን በዓመት ከ3 ሚሊዩን ወደ 5 ሚሊዩን ከፍ ለማድረግ ነበር፡፡ ከችግኞቹ መኃከል ሙዝ፣ድንች ስኮር፣ vines አፕል፣ citrus ባህር ዛፍ፣የሸንኮራ አገዳ፣ አናናስ፣ጉደሬና የአበባ ምርቶች ይገኙበታል፡፡ ይህ ካንፓኒ ቅርብ ግዜ፣ በኢፈርት ለመቐሌ ቴክኖሎጅ ኢንስቲቲዩት በስጦታ ተበርክቶል፡፡
{2.5} አላጌ የደን ልማት አገልግሎት (Alage Forest Development & Utilisation) በ2005 እኤአ በመቐሌ ከተማ በደጀና ኢንዶንመንት ስር ተቆቆመ፡፡ የካንፓኒው ዓላማ የደን ልማት ኢንደስትሪ ለማስፋፋት including lumber, and essential oil and briquette production from eucalyptus. የካንፓኒው በቤተሙከራ ጃትሮፓን፣ aloe, and sisal ጃትሮፓን፣እና የባህር ዛፍ ምርት ለማጨው ችፑርድና ኮንፔልሳቶ ፋብሪካ ያቀርባል፡፡
{3} የወያኔ/ኢፈርት /አገልግሎት ዘርፍ ሃብት፣የአገልግሎት ዘርፍ (Services Sector)
{3.1} የወያኔ/ህወሓት የፖለቲካ ፓርቲዎች የባንክና ኢንሹራንስ ንግድ ኢንተርፕራይዝ
ወጋጋን ባንክ፣(Wegagen Bank)ወጋጋን ባንክ በ1997እኤአ ሲቋቋም ኢፈርት 15 በመቶ ሼር ነበረው፡፡ የኢትጵያ ህግ አንድ ኢንቬስተር 5 በመቶ ሼር ብቻ መሸፈን እንዳለበት ህግ በመደንገጉ ኢፈርትና የሌሎቹም ሼር 4 በመቶ ሆነ፡፡ በ2010 እኤአ ወጋጋን ባንክ 223 ሚሊዩን ብር ከታክስ በኃላ ትርፍና 23 በመቶ እድገት ማግኘቱን አስታውቆል፡፡ ወጋጋን ባንክ የተቋቋመበት የተከፈለ ካፒታል 633 ሚሊዩን ብር በመሆን በሃገሪቱ ካሉት ባንኮች ትልቁ መሆን ችሎል፡፡ ወጋጋን ባንክ 3.8 ቢሊዩን ብር ተቀማጭ ገንዘብ ያለው ሲሆን ብድር የማበደር አቅሙ ስፊ መሆኑ ይስተዋላል፡፡
አፍሪካ ኢንሹራንስ(Africa Insurance in the financial sector) አፍሪካ ኢንሹራንስ ሁለተኛው የፋይናንሻል ዘርፍ ካንፓኒው ሲሆን በ2009/10እኤአ 19 ሚሊዩን ብር የተጣራ ትርፍ አግኝቶል፡፡ አፍሪካ ኢንሹራንስ 291 ሚሊዩን ብር አጠቃላይ ንብረት እንዳለው ተገልፆል፡፡ በመላ ሃገሪቱ ውስጥ 15 ቅርንጫፍች አሉት፡፡ አፍሪካ ኢንሹራንስ 40 ሚሊዩን ብር ሼር በወጋጋን ባንክ አለው፡፡በኢትዩጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ የኢትዩጵያ የግል ባንኮች የፋይናንስ ዘርፍ በመቋጣጠር ከህወሓት/ኢህአዴግ ፓርቲዎች የሃገሪቱን ባንኮች ኃብትን ከሚቋጣጠሩት ውስጥ የትግራዩ ኢፈርት ወጋገን ባንክ፣ ፀሃይ ኢንሹራንስ፣አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ንብ ኢንሹራንስ፣ እናት ባንክ፣ ናሽናል ኢንሹራንስ ይገኙበታል፡፡ ከሠንጠረጁ ላይ 2014/15 ገቢያቸውን ማስተዋል ይቻላል፡፡
ተ/ቁ | የባንኩ ስም | የባንኮች ትርፍ በኢትዩጵያ ብር (2014/15) | የኢንሹራንሰ ስም | ኢንሹራንስ ትርፍ በኢትዩጵያ ብር
(2014/15) |
1 | አባይ ባንክ | 125.0 | አባይ | 26.8 |
2 | አዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ | 44.6 | አዋሽ | 64.3 |
3 | አዋሽ ባንክ | 639.0 | ብርሃን | 3.4 |
4 | አቢሲኒያ ባንክ | 270.7 | አፍሪካ | 37.0 |
5 | ብርሃን ኢንተርኛሽናል ባንክ | 104.5 | ቡና | 7.8 |
6 | ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ | 134.5 | ኢትዩጵያን | 60.3 |
7 | የኢትዩጵያ ንግድ ባንክ | 907.0 | ኢትዩላይፍ | 8.6 |
8 | የኦሮሚያ ህብረት ባንክ | |||
9 | ዳሽን ባንክ | 729.3 | ላየን | 13.1 |
10 | ደቡብ ግሎባል ባንክ | 18.5 | ሉሲ | 8.5 |
11 | የኢትዩጵያ ልማት ባንክ | |||
12 | እናት ባንክ | 53.0 | ናሽናል | 28.0 |
13 | አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ | 200.0 | ንብ | 62.3 |
14 | ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ | 337.1 | ኒያላ | 64.9 |
15 | ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ | |||
16 | ህብረት ባንክ | 281.0 | ኦሮሚያ | 100.0 |
17 | ወጋገን ባንክ | 352.4 | ፀሃይ | 45.8 |
18 | ዘመን ባንክ | 128.0 | ዩናይትድ | 62.3 |
ጠቅላላ | 14,425,000,000 |
የባንክና ፋይናንሻል ዘርፍ ሓብት ወጋጋን ባንክ () አንበሳ ኢንሹራንስ () አንበሣ ባንክ() እናት ንክ () ዳሎል ባንክ
ደደቢት ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን (Dedebit Credit and Savings Institution (DECSI)
በህወሃት የፖለቲካ ድርጅት በ1987 የተመሠረተው (ትእምት) ኢፈርት የንግድ ድርጅት ሁለት ክንፎች፤ አንደኛው ክንፉ የኢንቨስትመንት መዓከል ሲሆን ሁለተኛው ክንፉ ደግሞ በጎአድራጎት ማዕከል ነበር፡፡ ህወሓት የኢኮኖሚ ምሶሶ የሆነው ኢፈርት የቢዝነስ ኢምፓየር በኢትዩጵያ የግሉን ዘርፍ ባለኃብት ሥራዎችን በመንጠቅ የሃገሪቱን የፋይናንስ፣ የመሬት፣የማዕድን ኃብት በሞኖፖል የሚቋጣጠር የማፍያ ድርጁት ነው፡፡ በ1994 እኤአ በመንግሥታዊ ባልሆነ የበጎአድራጎት ድርጅት(“NGO”) ስም የተመሠረተው Rural Credit Scheme of Tigray (RCST) ብሎም ማህበረ ረድኤት ትግራይ (Relief Society of Tigray (REST) 1997 እኤአ ወደ ‹ደደቢት ብድርና ቁጠባ ኢንስቲቲውሽን. ወይም ‹‹ደደቢት ትካል ልቓሕን ዕቀEርን አ/ማ›› በሚል ስያሜ ተመሰረተ፡፡ ደደቢት ያገለገሉ ጀነራል ማናጀር በአቶ ዩሃንስ ገብረመስቀል/ አቶ አታክልቲ ኪሮስ፣ ከህወኃት ኢህአዴግ ሬስት በቸረው የተፈቀደ ፍሬካፒታል እንደተመሰረተ ገልጸዋል፡፡ የብድርና ቁጠባ ተቀõሙ በመቐለ ከተማ ዋና መሥሪያ ቤቱን ፎቅ ገንብቶል እንዲሁም በተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ 142 ቅርንጫፍ ቢሮዎች ከፍቶል፡፡ በ2011 እኤአ ካፒታሉን በማሳደግ 1 ቢሊዩን 800 ሚሊዩን ብር መድረሱ ተገልፆል፡፡ እንዲሁም ደደቢት ብድርና ቁጠባ397,000 ብድር የወሰዱ አባላት እንዳሉት ተገልፆል፡፡ የደደቢት በትግራይ ክልል ውስጥ የ84 በመቶ ሽፋን ሲኖረው ከመላ ሃገሪቱ ከፍተኛውን የሽፋንድርሻ እንዳለው ተረጋግጦል፡፡ ለደደቢት፣ ከዓለም ዓቀፍ ለጋሾች ዘንድ ከተበረከተለት ንዋይ መኃል የኒዘርላንዱ ኖቪብ፣ የኖርዌጂያን ህዝባዊ እርዳታ፣ሴስኦኤስ ፋይም ቤልጅየም ሉዘምበርግ በጎ አድራጊዎች ይገኙበታል፡፡Thus, following the legal framework provided by the national proclamation in 1996 (proclamation 40/96), RCST was transformed into a quasi-private ‘business oriented’ microfinance institution in 1997 and subsequently renamed Dedebit Credit and Saving Institution (DECSI). Like many MFIs, DECSI has benefited from international donor funding, particularly at early stages. Among its notable donors are NOVIB (the Netherlands), Norwegian People’s Aid (Norway), and SOS Faim (Belgium and Luxembourg).
(3.5) አዲስ መድኃኒት/ፋርማሲዩቲካል ፋብሪካ(Addis pharmaceutical factory) በ1992 እኤአ በሁለት ሰዋች በጋራ ንብረትነት የተመሠረተ የንግድ ድርጅት ነበር፡፡ፋብሪካው ደቡብ ምዕራብ ትግራይ በአዲግራት ከተማ የተቆቆመ ፋብሪካ ነው፡፡ በ1995 እኤአ አንደኛው ሰው የንግድ ድርሻውን ለኢፈርት አስተለላለፈ፡፡ በ1997 እኤአ ፋብሪካው ምርት ማምረት በመጀመር 30 በመቶ ብቻ የማምረት አቅሙን እንደተጠቀመ ከዛም በህወሓት መንግስት ድጋፍ ከውጭ የሚገቡ መድኃኒቶች ወደሃገር ውስጥ እንዳይገቡ በማገድና ከአዲስ መድኃኒት ፋብሪካ እንዲገዙ ትእዛዝ በማስተላለፍ የመድኃኒት ገበያ ድርሻውን ከፍ ማድረግ ችለዋል፡፡ በአሁኑ ግዜ የፋብሪካው የምርት አቅርቦት 77 በመቶ መድረሱ ይገለፃል፡፡ ፋብሪካው ምርቱን 130 ዓይነቶች አድርጎ በመጨመርና በ10 የምርት ማምረቻ የመስመር ስርጭት (The company has more than nine production lines and fully equipped laboratories as well as the capacity to produce tabulates, capsules, syrups/suspensions, dry powders for reconstitution, injectable vials, liquid injectable ampules, creams and ointments.)በማድረግ በኢትዩጵያ ትልቁ የመድኃኒት ፋብሪካ ለመሆን በቅቶል፡፡ Addis Pharmaceutical Factory manufactures more than 91 high quality products of different therapeutic categories including antibiotics, gastro-intestinal drugs, central nervous system drugs, cardiovascular drugs, anti-diabetic agents, antihistamines, antehelmitics, analgesics, antiprotozoals, respiratory drugs, dermatological preparations, minerals and vitamins as well as large volumes of Parentals. በ2009 እኤአ ሁለተኛውን ፋብሪካውን በአቃቂ ከተማ manufacturing of large volumes Parenterlas.
ኢፋርም EPHARM ኢፋርም በ1972 እኤአ የተቋቋመ የመድሃኒት ፋብሪካ ሲሆን ከ50 በላየረ መድሃኒቶችን በማምረት ሲታወቅ ለ570 ሠራተኞች የስራ እድል ፈጥሮል፡፡ በኢትዩጵያ የሚገኙ የመድሃኒት ፋብሪካዎች 98 በመቶ የመድሃኒት ጥሬ እቃዎች ግብአት ከቻይና ኢንፖርት እንደሚያደርጉ ጥናቶች አረጋግጠዎል፡፡ የመድሃኒት ምርቱም አቅርቦት 70 በመቶ ለመንግስታዊ ፋርማሲዩቲካል ዘርፍ በግልፅ ጨረታ ይቀርባል፡፡
ሙሉጌታ ጎዴ መንግስቴ፣አብዛኛዎቹ በአዲስ አበባ የሚገኙ ውጤታማ ነጋዴዎች ከህወሃት የጦር አበጋዞች መንግስት ጋር የጠበቀ የንግድ ግንኙነት አላቸው፡፡ የህወሃት/ ኢፈርት ድርጅት 51 በመቶ የኃብት ድርሻ ከአዲስ ፋርማሲዩቲካል ፋብሪካ፣ ስታር ፋርማሲዩቲካልና ሜዲካል ሰፕላይ የጋራ ሼር፡፡ ከዚህ ውስጥ ከፍተኛው ሼር ደግሞ ሙሉጌታ ጎዴ መንግስቴ በሁለት አስርት አመታት በኃብት ምጥቀት መሠላል በሮኬት የተተኮሰ በሎንደን ከተማም የሰናይ ታወር ባለቤት በመሆን ከወያኔ ጋር በጋራ የዘረፉ መሠረተ ደሃዎች ናቸው፡፡ ሙሉጌታ ጎዴ መንግስቴአዲስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ባለቤትና ከፍተኛ ሼር ድርሻ በአቢሲኒያ ባንክና ናይል ኢንሹራንስ እንዳላቸው ይታወቃል፡፡
{3.6} ኤክስፕሬስ ትራንዚት ሰርቪስ (Express Transit Service)
ኤክስፕሬስ ትራንዚት ሰርቪስ ካንፓኒ በኢፈርት በ1995እኤአ ሲቆቆም በ30 ሚሊዩን ብር ካፒታል የተመሠረተ ድርጅት ነው፡፡ ካንፓኒው ከሚሰጣቸው የኪራይ አገልግሎቶች ውስጥ አጠቃላይ የመጋዘን ቦታዎች ለካርጎና ለኮንቴይነሮች ማስቀመጫ ስፍራ ማደራጀት፣ እንዲሁም ካንፓኒው የራሱ የጭነት መኪኖች በማዘጋጀት የትራንስፖርት አገልግሎት ከጅቡቲ ወደብ ወደ ኢትዩጵያ በማመላለስ ከፍተኛ የገበያ ድርሻ በዘርፍ እንዳለው ይገልፃል፡፡ ካንፓኒው ዋና ቢሮና አስር ቅርንጫፍ ቢሮዎች በሃገሪቱ ውስጥ አሉት፡፡
ኤክስፕሬስ ትራንዚት ሰርቪስ ፖርት ሱዳን ወደብን ተጠቃሚ ብቸኛ ትራንዚት ካንፓኒ ነው፡፡ ካንፓኒው የዓለም አቀፍ ትራንስፖርት ድርጁት አባል ነው፡፡ ካንፓኒው ትራንዚት ሰርቪስ በግሉ ዘርፍ የአንበሳውን ድርሻ እንዳለውና በመንግስታዊ፣ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶችና የዓለም አቀፍ ድርጅቶች ብዙ ደንበኞች እንዳሉት በድረ-ገፅ ላይ ገልፆል፡፡
• Extran is the only transit company that managed to enable Ethiopia to utilize Port Sudan.
• The sole member of the GTO (Global Transport Organization) in Ethiopia, which is networked to 154countries or 750cities around the world.
• It has already attained the leading share, as compared to private competitors in the sector, consequential of its capability to amass a long list of clientele ranging form prominent private companies, governmental, non-govern-ment and international organizations. To list few of the long-standing customers from each category. ………More >>
{3.7} ጉና ትሬዲንግ ሀውስ ኮንስትራክሽን(Guna Trading House Construction)
ጉና ትሬዲንግ ሀውስ ኮንስትራክሽን በ1992 እኤአ በኢፈርት የተቆቆመ የንግድ ድርጅት ሲሆን በ10 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ካፒታል የተመሠረተ ነበር፡፡ በአሁኑ ግዜ በአመት የሚያንቀሳቅሰው ገንዘብ ( annual turn over) 60 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር እንደሆነ ተገልፆል፡፡ በ2005/6 እኤአ 170 ሚሊዩን ብር የነበር ሲሆን በ2008/9 እኤአ 796 ሚሊዩን ብር ደርሶል፡፡በአሁኑ ግዜ 1ቢሊዩን ወይም 60 ሚሊዩን ዶላር በአመት እንደሚያንቀሳቅስ ተገልፆል፡፡
ካንፓኒው ዋና ቢሮው አዲስአበባ ገርጂ ሲሆን ቅርንጫፍ ቢሮዎች በመቐለ፣ሽሬ፣ሁመራ፣ደሴና ጎንደር ከተሞች ውስጥ ይገኛሉ፡፡ በአሁኑ ግዜ ዋና ቢሮውን በ15 ሚሊዩን ብር ወጭ በማስገንባት ላይ ይገኛል፡፡
ጉና ትሬዲንግ ሀውስ የውጭና ገቢ ንግድ ስራ ላይ የተሠማራ ካንፓኒ ነው፡፡ በውጭ ንግድ ከሚልካቸው የግብርና ምርቶች መኃል ሰሊጥ፣የተፈጥሮ ሙጫ፣ቡና፣ጥራጥሬና ቅመማ ቅመሞች፣የቅባት እህሎች ይገኙበታል፡፡ በገቢ ንግድ የሚያስመጣቸው የግንባታ ዕቃዎች፣ኢንደስትሪ ግብዓቶች ውስጥ የግንባታ ፊሮ ብረት፣መስተዋት፣ጎማ፣ወረቀትና የግብርና ግብዓቶች ልዩ ልዩ ማዳበሪያ እንዲሁም የማከፍፈል ሥራዎችን ይከውናል፡፡ ካንፓኒው አጠቃላይ ትርፍ በ2002/03 እኤአ 4 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር የነበረ ሲሆን በ2006/07እኤአ 1.22 ቢሊዩን ኤስ ዶላር በማደግ ከበፊቱ ጋር ሲነጻጸር 227 በመቶ ከፍ ብሎል፡፡ የካንፓኒው ወደ ውጭ የሚልከው ሽያጭ በ2002/03እኤአ 3.5 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር የነበረ ሲሆን በ2006/07እኤአ 11 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ነበር በ214 በመቶ አድጎል፡፡ በአጠቃላይ የካንፓኒው አጠቃላይ ሽያጭ በዚሁ አመት ውስጥ ከ14 ወደ 43 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር የነበር ሲሆን፣በ200 በመቶ እጅ አድጎል፡፡ በአለፉት አምስት አመታት ውስጥ በአጠቃላይ 33.6 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ከሰሊጥ ገቢ አግኝቶል፡፡በአሁኑ አመት ብቻ ካንፓኒው 20000ቶን ሰሊጥ ወደ ውጭ በመላክ 38 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር አግኝቶል፡፡ ይህም የሆነው በዓለም አቀፍ ገበያ የሰሊጥ ምርት ከ900 ወደ 2000 ዩኤስ ዶላር በቶን ከፍ በማለቱ ነው፡፡
በኢትጵያ 36 ካንፓኒዎች የቅባት እህሎችና ጥራጥሬዎች ወደ ውጭ ሃገር የሚልኩ ሲሆን ዋነኛው ላኪ ጉና ትሬዲንግ ሀውስ ነው፡፡ካንፓኒው ለሳውድ አረቢያና ቱርክ የቅባት እህሎች ይልካል በ2008/9እኤአ 180 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ገቢ በኢፈርት ድርጅቶች የአንደኛ ደረጃ አግኝቶል፡፡ በዚሁ ግዜ ትራንስ ኢትዩጵያ 80 ሚሊዩን ዩኤስ ዶላር ገቢ በማግኘት የሁለተኛ ደረጃ አግኝቶል፡፡ እንዲሁም በሃገሪቱ በግሉ ዘርፍ ኤክስፖርት በማድረግ፣የተሰማሩ 60 ካንፓኒዎች የቡና ምርት ወደ ውጭ ሃገር የሚልኩ መሆናቸው ይታወቃል፡፡ በኢትዩጵያ በቀ.ኃ.ሥ ዘመን የጀመሩ የግሉ ዘርፍ ባለኃብት በዚህ መንገድ ነው ከንግዱ ጫዋታ የወጡት፡፡ ቀሪውን ለአንባቢው ህሊናና ፍርድ መተው በቂ ነው፡፡ |
Coffee is Ethiopia’s most valuable export commodity, accounting for 35% of foreign exchange earnings, and 25% of GDP (Sutton and Kellow, 2010: 33). Oilseeds and pulses constitute Ethiopia’s second largest export commodity after coffee, and in 2008/9 export revenue reached US$445million (Sutton and Kellow, 2010:) Both sets of commodities are now traded under the Ethiopian Commodities Exchange (ECX), established in 2008, in order to improve the efficiency of trading of a range of agricultural products. ECX has had a significant impact on the way in which import-export companies interact with producers, improving market information for producers, but also introducing an intermediate mechanism. Teething problems with the establishment of ECX’s storage and transport logistics in the Humera/Shire area are projected to have a significant impact on Guna’s flagship export of sesame during the current financial year. The intervention of ECX in the oilseeds sector has driven significant changes in the relationships between producers, including the EFFORT sister company Hiwot Mechanised Agriculture, and buyers including Guna. Guna, along with its sister endowment-owned companies in other parts of the country (Ambassel, Dinsho, and Wendo), was criticised for an aggressively competitive approach to the fertiliser import market during the 1990s. Private operators were first allowed to enter the state-controlled fertiliser market in 1993, and price controls and subsidies were lifted in 1996.
It seems clear that the links between organisations with strong connections to EPRDF and the government in the supply and distribution of fertiliser in the 1990s went well beyond a normal pattern of commercial synergies. Fertiliser in Tigray, for instance, was for some time imported and distributed by Guna, transported by TransEthiopia, on roads constructed by Sur, under an extension programme organised by REST, on credit provided by the Dedebit Savings and Credit Institution (DESCI), through Farmers’ Associations and Co-operatives, with a payment guarantee from REST and/or the regional government.
Since the beginning of the century, the SOE Agricultural Inputs Supply Enterprise (AISE) has once again increased its market share, and since 2005, co-operatives have become involved in fertiliser supply, greatly reducing the involvement of endowment-owned companies, particularly Guna. Guna’s decision to move into coffee exports in 1999 was also controversial, denoting its willingness to compete with its sister endowment-owned companies to trade a commodity grown in Oromia and the SNNPRS. Guna’s more recent move into construction materials, particularly re-bars, reflects the demands of the construction boom of the period from 2004
Guna Trading is a shareholder in United Insurance, whose CEO is a trenchant critic of business policy.
For example, Guna monopolizes the wholesale and export trade with sesame and incense.
{3.8} ሱር ኮንስትራክሽን (SUR Construction) ሱር ኮንስትራክሽን በ1992 እኤአ በ180 ሚሊዩን ብር መነሻ ካፒታል በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የተመሠረተ ካንፓኒ ነው፡፡ በ1995 እኤአ በኢፈርት ድርጅት ሥር ሆኖ በ2003 እኤአ ኃ/የ/የ/ድርጅት ሆኖ በኢፈርት ሥር ተዋቀረ፡፡ ሱር ኮንስትራክሽን በአሁኑ ግዜ አንድ ቢሊዩን ብር ወይም 60 ሚሊዩን ዩኤስኤ ዶላር ንብረት ያለው ድርጅት ነው፡፡ የሱር ካፒታል 200 ሚሊዩን ብር ወይም 12 ሚሊዩን ዩኤስኤ ዶላር ከፍ ብሎል፡፡ የሱር አመታዊ ተንቀሳቃሽ ገንዘብ 690 ቢሊዩን ብር ወይም 41 ሚሊዩን ዩኤስኤ ዶላር ደርሶል፡፡ሱር በአሁኑ ግዜ የሚሰራቸው ፕሮጀክቶች ዋጋ 3.5 ቢሊዩን ብር እንደሚገመት ኢፈርት አስታውቆል፡፡ ሱር ኮንስትራክሽን በሃገሪቱ ውስጥ ያለው በግንባታው ዘርፍ ያለው የገበያ ድርሻ 10 በመቶ ይዞል፡፡ ሱር ኮንስትራክሽን 1000 የግንባታ ማሽነሪዎችና ፕላንት ሲኖሩት እንዲሁም 1500 ቆሚ ሠራተኞችና 6000 የቀን ሠራተኞች እንዳሉት ኢፈርት በ2010እኤአ ገልፆል፡፡ Sur Construction was established as a share company in January 1992 with an initial capital of ETB180million, and is based in Addis Ababa. Brought under EFFORT in 1995, and reorganized as a PLC in 2003, it now has assets valued at around ETB1billion (US$60million), and capital of ETB200million (US$12million). Its annual turnover is more than ETB690million (US$41million), with a recently estimated cumulative project value of more than ETB3.5billion (EFFORT, n.d.[2010a]). The company estimates its market share of the construction sector at around 10%. The company has almost 1,000 pieces of construction machinery and plant, and employs more than 1,500 permanent and contract staff, and 6,000 daily labourers (EFFORT, n.d.[2010a]).
ሱር ኮንስትራክሽን በግንባታው ዘርፍ ከአከናወናቸው ስራዎች ውስጥ
(ሀ) በሃይድሮ ኤሊትሪክ ፓወር ፕሮጀክቶች ግንባታ ሥራዎች በጢስ አባይ(በአማራ ክልል)፣ በተከዜ (ትግራይ ክልል) ውስጥ ከሰርቢያንና ከቻይና ኮንትራክተሮች ጋር አብሮ ያለጫረታ ሠርቶል፡፡
(ለ)የኤርፖርት ግንባታ ላሊበላ(በአማራ ክልል)ና፣በሁመራ(የጎንደር መሬት በምስራቅ ትግራይ የተከለለ)ያለጫረታ ሠርቶል፡፡
(ሐ) በኪነ-ሕንፃ ግናባታ፣የመቐለ ዩኒቨርሲቲ፣አክሱም ዩኒቨርሲቲ፣(ትግራይ ክልል)፣አልሜዳ ጨርቃጨርቅና የልብስ ፋብሪካ፣ በመቐለ የሰማእታት ሃውልት እንዲሁም በአዲስአበባ የስፖርት ኮምፕሌክስ ከኢንፔሪያል ሆቴል አጠገብ ገንብቶል፡፡ለትግራይ አንጋፋ የጦር ጉዳተኞች ማሕበር በአዲስአበባ ስታዲየም ትልቅ ፎቅ ገንብቶል፣ለትግራይ ረድኤት ድርጅትና ትግራይ ልማት ማሕበር ዋና ፅህፈት ቤት በመቐለ ከተማ ትልቅ ፎቅ ገንብቶል፡፡ እንዲሁም በቬርኔሮ ኮንስትራክሽን ካንፓኒ ጋር አዲስአበባ ቦሌ ክፍለከተማ ውስጥ ሜጋ ኔት ኮርፖሬሽን የኢፈርት ዋና ፅህፈት ቤት ሕንፃ ገንብቶል፡፡ Sur construction built a building for the Tigray Veteran Fighters Association, with funds made available by EFFORT; as well as HQ buildings for REST and TDA in Mekelle (it is notable that the Mega-NET corporation building in Addis Ababa’s Bole, which houses the EFFORT office in Addis, was built by the long-established Ethiopian-Italian contractor Varnero).
(መ) በመንገድ ግንባታ ዘርፍ፣ሱር ኮንስትራክሽን የሰራቸው መንገዶች ከጎንደር-ዳንሻ 138 ኪሎ ሜትር፣ከአርባምንጭ-ጂንካ 112 ኪሎሜትር፣ ከሆለታ-ሙገር 57 ኪሎሜትር፣ ከወረታ- ጎጎበ 49 ኪሎሜትር ሠርቶል የመንገድ ሥራው ወጭ አልተገለፀም፡፡ በተጨማሪም ሱር ኮንስትራክሽን በንዑስ ኮንትራክተርነት በአነስተኛ የመንገድ ስራ በመሳተፍ፣ 10 ሚሊዩን ብር በምስራቅ ደደቢት እና በፊንጫ በምስራቅ ኦሮሚያ 20 ሚሊዩን ብር መንገድ ገንብቶል፡፡ ሱር ኮንስትራክሽን ያጋጠመውን የንግድ ጨረታ የማሸነፍ ችግርና ከባንክ ብድር የመግኘት ችግሮች ህጋዊና የሥነ ምግባር ደረጃን ያለውን ቅሬታ በሚቀጥለው ሁኔታ ገልፆታል፡፡
‘‘The company reports that it faces difficulties both in winning bids and in securing credit, because of what it claims is its ‘exemplary’ commitment to legal and ethical business standards. Examples of unsuccessful bids in 2008, for instance, reportedly include those for road construction on Arerti-Gobensa (Mojo-Metahara in Oromia), Yalo-Chercher-Mehoni (in Tigray/Afar), Endaselassie-Dedebit (in Tigray), and Sanja-Keraker (in Amhara, to the Sudan border), all of which were awarded to competitors. A loan of ETB100million secured from the CBE in 2008/9 represents 10% of Sur’s assets, and reportedly took 6 months to secure. Sur represents a key component of the strong integration that characterises the EFFORT group of companies, as well as other closely associated organizations in Tigray.’’ እንደ አዜብ መስፍን ገለፃ፣ሱር ኮንስትራክሽን በአለፉት 15 አመታት ውስጥ፣ ለሁለት ግዜ መነሻ ካፒታሉን እንደበላና አሁን እንዳገገመ ገልፃለች፡፡ በትግራይ ህዝብ ስም ዘረፍነው፣ ሰረቅነው፣ ገንዘቡን ባህር ማዶ አሸሸነው ብትይ አይሻልም!!!The CEO cited the indicated in her interview that one of the major firms, Sur construction, which had “eaten” its capital twice in the last fifteen years, have now fully recovered and eyes on expansion projects.
{3.9} ትራንስ ኢትዩጵያ (Trans Ethiopia) በ1993 እኤአ በኢፈርት በተከፈለ ካፒታል 100 ሚሊዩን ብር የተቆቆመ ድርጅት ሲሆን የደረቅና የፈሳሽ ጭነቶችን በትራንስፕርት አገልግሎት ዘርፍ ለማመላለስ፣እንዲሁም ከውጭ ሃገር ጎማ ፣ባትሪዎች፣የመኪና ቅባት መሳሰሉትን አስመጥቶ ለማከፋፈልና ለመሸጥ እንዲሁም ከሦስተኛ እስከ አምስተኛ መንጃ ፍቃድ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ መሣሪዎችን በመጠቀም ስልጠና መስጠት በሚል ሥራ ጀመረ፡፡ ከ2009እኤአ ጀምሮ ትራንስ ኢትዩጵያና ኤክስፕሬስ ትራንዚት ስርቨስ ኢንተርፕራይዝ( Express Transit Service Enterprise) ጋር ሽርክና በመፍጠር የጭነት የትራንስፕርት አገልግሎት፣ የዕቃ ማመላለስ/ማጎጎዝ አገልግሎት፣የጉምሩክ አገልግሎት፣እንዲሁም የመኪና ጎማዎች( Pirelli tyres)፣ ባትሪዎች፣ ሎሎች ተመሳሳይ ቢዝነስ ለመስራት ካፒታላቸውን 102.5 ሚሊዩን ብር ከፋ በማድረግ በጋራ ለመስራት ተስማሙ፡፡ የካንፓኒው ዋና ፅሕፈት ቤት መቐለ ሲሆን ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤቶች በአዲስአበባ፣ ናዝሬት፣ ሚሌ፣ሁመራ፣ኮምቦልቻ፣ጎንደርና ጅቡቲ ከፈተ፡፡ ካንፓኒው፣የውጭ ንግድና የገቢ ንግድ የሚወጡና የሚገቡ ምርትና ሸቀጣሸቀጦችን በደረቅና ፈሳሽ ጭነት የትራንስፕርት አገልግሎቶች በማመላለስ በቮልቮ፣አይቪኮ፣ስካኒያና ሲኖ የጭነት መኪኖች ይጠቀማሉ፡፡ ካንፓኒው ከትግራይ ረድኤት ድርጅት ጋር በመሆን የደረቅና የፈሳሽ ጭነት የትራንስፕርት አገልግሎትና የመኪኖች የጋራዥ አገልግሎት በ458 ጭነት መኪና ከነተሳቢውና በ23 የፈሳሽ ጭነት መኪኖች ይጠቀማሉ እንዲሁም የእቃ ማስቀመጫ መጋዘኖች በኪራይ አገልግሎት ይሰጣሉ፡፡ካንፓኒው 1248 ሠራተኞች አሉት፡፡
TransEthiopia operates alongside a series of public and private transport companies, and around 90 cooperative-style transport associations, of which 20 operate fleets of between 100 and 400 vehicles, in a market where transport unit costs have been declining. The total national transport capacity in 2006 was estimated at over 43,000 vehicles, of which two thirds were available for commercial hire: 35,600 for dry cargo, and 1,800 for liquid cargo. TransEthiopia is reported regularly to subcontract 30-40% of its business to a number of transport associations, significantly leveraging its market share. It also subcontracts ‘gomista’ (tyre repair), and loading/unloading services to small associations in Mekelle, Adama and Mille. Whilst the dry cargo sector shows little concentration at the national level (regional markets may be different), the transport of liquid cargo is more concentrated, with the top 8 operators (of which TransEthiopia is one) having 67% of lifting capacity, according to Transport Authority figures. TransEthiopia has long been considered one of the most profitable arms of EFFORT, and claims an exemplary record in timely, even early, repayment of credit (including loans of ETB100million and ETB35million from Dashen Bank, and ETB150million from the CBE, equivalent to US$5.9million, US$2million, and US$8.9million respectively). Its position in the transport sector in the 1990s was considered to be controversially dominant, particularly in relation to the lucrative long-haul transport of relief grain from the ports to Northern Ethiopia. TransEthiopia’s commercial incorporation of several hundred Mercedes and IVECO truck- trailers donated on a humanitarian basis to REST during the 1980s, and its ongoing role moving large quantities of humanitarian cargo for the organization, gave it an early competitive advantage. Competitors complained that high prices paid for food distribution to remote rural centres in Tigray and Amhara allowed TransEthiopia to offer unmatchable long- haul rates. EFFORT and REST responded to critics by insisting that market forces alone would provide inadequate protection to the high transport capacity to remote areas in the north of the country needed in times of food insecurity. TransEthiopia’s involvement in the transport of fertilizer throughout the country during the 1990s is also thought to have been highly profitable, and it is clear that the business has well established ongoing client relations both with its EFFORT sister companies, and in the sugar, fertiliser, imported cement, and humanitarian cargo sectors. እንደ አዜብ መስፍን ገለፃ፣ትራንስ ኢትዩጵያ ለአለፍት 20 አመታት የሂሳብ ደብተሩን ኦዲት እንዳላስደረገ ሆኖም የካንፓኒው ካፒታል 270 ሚሊዩን ብር እንደሆነና ቅርብ ግዜም 2 ቢሊዩን ብር እንደደረሰ ገልፃለች፡፡ በዚች ዓይነት የፖለቲካ ሥራ አስኪያጅ ተመርቶ እንዴት ትርፋማ መሆን ይቻላል!!! ስንት የተማረ ባለባት ትግራይ ከማለት በስተቀር ምን ይባላል!!!Azeb Mesfin also indicated that the transport giant Trans-Ethiopia has not been growing as fast as it should for years. However, in the past years, the firm’s capital grew two or three times and managed to close its 20 years backlogs of accounting books. She added, its capital was 270 million “recently” and now reaching 2 billion birr. Trans-Ethiopia is the only transport company that International donors can use to carry relief goods throughout Northern Ethiopia.
{3.10} ሮማናት (Romanat) ሮማናት በ2009እኤአ በኢፈርት የተቆቆመ ድርጅት ነው፡፡ ሮማናት በዚሁ አመት ልዩ ልዩ ተጣጣፊ የዕቃ ማሸጊያ ካርቶኖች፣ፖሊፕሮፕሊን ቦርሳ/ጆንያ ለአግሮ ፕሮስሲንግና ማኑ-ፋክቸሪንግ ማሸጊያ ምርቶች ማምረት ጀምሮል፡፡ የሮማናት ካንፓኒ ደንበኖች የሆኑ የኢፈርት ድርጅቶች ለመሶቦ የሲሚንቶ ማሸጊያ፣ ለሼባ፣ ለትራንስኢትጵያ፣ጉና እንዲሁም ለብዙ ዱቄት ፋብሪካዎች ምርት ማሸጊያ ሠርቶል፡፡ ሮማናት 260 ሠራተኞች አሉት፡፡ ሮማናት የእቃ ማሸጊያ ካንፓኒ በጉምሩክ አስራርና በአበዳሪ ባንኮች ያለውን ቅሬታ ያንቡት፡፡ ‘‘Similarly materials required to establish Romanat Packaging were delayed in a container for more than a year, because of difficulties with customs clearance. EFFORT companies have sought and obtained credit from a range of public and private banks, not only from the state- owned banks or Wegagen Bank, in which they have shares. Financial sector linkages are not only in-house: Guna Trading is a shareholder in United Insurance, whose CEO is a trenchant critic of business policy.’’
{3.11} ታወር ትሬዲንግ ካንፓኒ (Tower Trading Company) ታወር ትሬዲንግ ካንፓኒ ወይም ሰናይ ትሬዲንግ ካንፓኒ በ1993እኤአ በኢፈርት በታላቆ ብሪታንያ፣በሎንዶን ከተማ በሼር የተቆቆመ በተከፈለ ካፒታል ሦስት መቶ ሽህ ፓውንድ (share capital of UK£300,000) ተመሠረተ፡፡ የታወር ትሬዲንግ ካንፓኒ ማኔጀሮች የነበሩ በሎንደን የኢትዩጵያ ኢንባሲ ሁለት ዲፕሎማቶች ከንፓኒውን መርተዋል፡፡ ታወር ትሬዲንግ ካንፓኒ በ2006 እኤአ ዓመታዊ ትርፍ መቶ ሃያ አምስት ሽህ ፓውንድ (UK£125,000) ፣በ2007 እኤአ መቶ ሁለት ሽህ (UK£102,000) በአጠቃላይ ዓመታዊ ትርፍ ከአንድ ሚሊዩን እስከ 1.2 ሚሊዩን ፓውንድ ይደርሳል፡፡ ታወር ትሬዲንግ ካንፓኒ ያሰገኘው ትርፍ ከኢፈርት አጠቃላይ እንቅስቃሴ አንፃር ገቢው ምንም ማለት አይደለም፣ ነገር ግን የውጭና ገቢ ንግድ አገልግሎት በመስጠት ትልቅ ሚና ተጮውቶል፡፡ ታወር ትሬዲንግ ካንፓኒ እስከ 2008 እኤአ ምንም ዓመታዊ ትርፍ ገቢ አልተገለጸም፣ታወር ትሬዲንግ ካንፓኒ፣ብሎም በ2010 እኤአ ካንፓኒው በታላቆ ብሪታንያ የካንፓኒዎች መዝገብ እንዲሠረዝ አድርገዋል፡፡
“ Tower Trading Company (called Senay Trading up to 1995) was incorporated in London in eptember 1993 with a share capital of UK£300,000. Trading in the company ceased several years ago, it does not appear in the EFFORT Company Profile (n.d.[2010a]), and steps were taken to close it down. The company is included here because documentation available from UK Companies House describes its shareholders as ‘the trustees of EFFORT’. Former directors have included at least two diplomats at the Ethiopian Embassy in London. Latest accounts posted show annual profits of UK£125,000 in 2006, and UK£102,000 in 2007, on an annual turnover of between UK£1million and UK£1.2million. These figures would accord with the view that the company was not of great importance in the overall scheme of EFFORT operation, but provided useful facilitation of import/export activities. No annual returns have been submitted since 2008, and in March 2010 the company was removed from the UK Companies Register. The High Court in London reversed this decision in July 2010, in response to the petition of lawyers acting for Mulugeta Guade Mengiste and Addis International Trading, described by the court as ‘creditors of Tower Trading Company.’ There is no evidence that EFFORT owns other companies outside Ethiopia, and interlocutors report that at present it does not. The prospect that it might do so in future, meanwhile, is explicitly not ruled out. ”
የሙስናና የሌቦች ሃብትና ፎቆች ተወርሰው እዳችን ይከፈል፣ ከሳውዲ አረቢያ የሙስኛዎችን ኃብት ማምከን ተማሩ!!!
ሙስናና ሌብነትን ለመዋጋት፣ የፕሬስ ነፃነት!!!
ዘራፊዎቹ የወያኔ ኢፈርትና ሜቴክ ድርጅቶች ንብረቶች መጀመሪያ በአክሲዮን ለህዝብ ይሸጡ!!!