“የአየር መንገድ ሃላፊ የሆነው የህዋሓት ባልደረባ አቶ ተወልደ የስራ መልቀቂያ አቅርቦ ተቀባይነት አላገኘም። ምክንያት ኦዲት መደረግ እንዳለበት ተነግሮት በመጠባበቅ ይገኛል።”

አየር መንገዱ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በማህበረሰቡ ዘንድ #የትግራይ_አየር_መንገድ እየተባለ እስከመጠራት ደርሷል።

መቸም ወያኔወች ያዩት ነገር መቅኖ የለውም እና በሌላ ቦታ የሚፈፅሙት የዘረኝነት፣ አምባገነንነት እና እብሪት ምግባራቸውን በአየር መንገዱም ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ እያስፋፉት እንደሆነ በሰፊው እየተነገረ ይገኛል።

ለምሳሌ #ዘረኝነትን_ወይም_ጎጠኝነትን_ማስፋፋት፣ የሰራተኞችን መብት መርገጥ አና አምባገነንነት የደርጅቱ ዋነኛ መገለጫ ሆኗል። ለዚህ እንደ ማሳያ የሚሆነው:-
ከጽዳት እስከ ዋና ስራ አስፈጻሚነት፤ከጥበቃ እስከ ዋና አለቃ ፤ ከሻንጣ መዛኝ እስከ ሆስተስና የሴኩሪቲ አፈናፋኝ በአንድ ክልል ያውም የኢትዮጵያን 2% በማይወክሉ ተወሯል፡፡እንደ መገለጫም የአየር መንገዱ ቀዳሚ የበላይ አመራሮችና የዘርፍ ዳይሬክተሮች በአፈትላኪ የውስጥ መረጃ መሰረት የሚከተሉት ናቸው፡፡

1.ተወልደ ገ/እግዚሀብሄር:-#ዋና_ስራ_አስፈፃሚ

2. ፍፁም አባዲ:-#የካርጎ_እናሎጅስቲክስ ማኔጂንግ ዳይሬክተር(ዋና የህወሀት ገቢ ምንጭ)

3.ተክለሀይማኖት ገብረየሱስ:- #የግራውንድ ሀንድሊንግ ማኔጂንግ ዳይሬክተር

4 ኢሳያስ ወ/ማርያም:-#የአለምአቀፍ_አገልግሎት ማኔጂንግ ዳይሬክተር

5.ሀብቶም ወልዳይ:-#የካቴሪንግ_ዳይሬክተር
ቅዱስ የአረጋዊ ጥገና አገልግሎት ዳይሬክተር

ዝርዝሩ ብዙ ነው … ይሄ መ/ቤት #ግልፅ_ዘረኝነት ያለበት ኢትዮጵያን የማይወክል ነው!!!

Leaked News አፈትላኪ ዜናዎች