ሰኔ 16, 2018


ግጭትና መፈናቀልን ለመቅረፍ የሕግ የበላይነትን ማስከበር መፍትሔ ነው- ምሑራን
ግጭትና መፈናቀልን ለመቅረፍ የሕግ የበላይነትን ማስከበር መፍትሔ ነው- ምሑራን

ግጭትና መፈናቀልን ለመቅረፍ የሕግ የበላይነትን ማስከበር ቀዳሚ መፍትሔው እንደሆነ ምሑራን ገልፁ።

በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የመፈናቀልና የግጭቶች ዜና እየተሰማ ነው። “የግጭትና የመፈናቀልን ችግር ለመፍታት ቀዳሚው ተግባር ሕገ መንግሥቱን ተግባራዊ ማድረግና የሕግ የበላይነትን ማስከበር ነው” የሚል አቋም ያላቸውን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲናና በባሕርዳር ዪኒቨርስቲ ረዳት ፕሮፌሰር ጌትነት አልማው ያነጋገረችው ጽዮን ግርማ ተከታዩን ዘግባለች።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)