ሰኔ 16, 2018

ግጭትና መፈናቀልን ለመቅረፍ የሕግ የበላይነትን ማስከበር ቀዳሚ መፍትሔው እንደሆነ ምሑራን ገልፁ።
ዋሽንግተን ዲሲ — በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የመፈናቀልና የግጭቶች ዜና እየተሰማ ነው። “የግጭትና የመፈናቀልን ችግር ለመፍታት ቀዳሚው ተግባር ሕገ መንግሥቱን ተግባራዊ ማድረግና የሕግ የበላይነትን ማስከበር ነው” የሚል አቋም ያላቸውን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲናና በባሕርዳር ዪኒቨርስቲ ረዳት ፕሮፌሰር ጌትነት አልማው ያነጋገረችው ጽዮን ግርማ ተከታዩን ዘግባለች።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)

