በኢትዮጵያ እና ሱዳን የወሰን ድንበሮች የሚገኙ የኢትዮጵያ የእርሻ መሬቶች ፓርላማ ተወያይቶ ሳያጸድቅ ስልጣን ላይ በነበሩ የኢሕአዴግአመራር ፊርማ ለሱዳን ተላልፈው መሰጠታቸው ስህተት እንደነበር በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ ልዩ ረዳት እና የኮምኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አብይ ኤፍሬም አስታወቁ ።

https://youtu.be/cYjWKxiW69I