February 14, 2019

Source: https://amharic.voanews.com/a/olf-leader-mourn-to-weldeamanueal-duballe-2-13-2019/4786759.html
https://gdb.voanews.com/9de6dd77-6647-4201-b0b6-8fe26330e415_tv_w800_h450.jpg

የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኦዴግ/ ሊቀ መንበር ሌንጮ ለታና ምክትል ሊቀ መንበር ዶ/ር ዲማ ነጎ ከ40 ዓመታት በፊት አብረው ትግል ለጀመሩት ለሲዳማ አርነት ንቅናቄ /ሲአን/ መስራችና ታጋይ ለአቶ ወልደአማኑኤል ዱባለ ሲዳማ ዞን ዳሌ ወረዳ ይርጋለም ከተማ ድረስ በመሄድ መካነ መቃብራቸው ላይ የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል፡፡ “ወልደአማኑኤል ለሲዳማ ህዝብ ነፃነት የሞተ፤ ለአሮሞና ሲዳማ ህዝቦች አንድነት ዋጋ የከፈለ ታጋይ ነው” ዶ/ር ዲማ ነጎ