የውሃ ሽታ ሆኖ የቀረው የውሃ ፕሮጀክት ነገር፣
የ3 ወረዳ ነዋሪዎችን የወንዝ ውሃ ከመጠጣት ይታደጋል ተብሎ ከዓመታት በፊት የተጀመረው የተከዜ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ጠፋ ተባለ፡፡
ላለፉት 6 ዓመታት፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሐይል ያስተዳድረዋል የተባለው ይህ ፕሮጀክት ስለደረሰበት ደረጃ ለተወካዮች ምክር ቤት ሪፖርት ሲያቀርብ ቢቆይም በቦታው በተግባር የተሰራ ሥራ ስለመኖሩ ሲፈተሽ ግን የውሃ ሽታ ሆኗል…
የትዕግስት ዘሪሁንን ዘገባ ያዳምጡ
