Andafta

Published on Feb 14, 2019

ሜቴክን የሚያስንቀው መንግስታዊው የዘረፋ ተቋም እና የሚኒስትሮቹ የገንዘብ ቅሌት ሲመረመር ወይዘሮ ገነት ዘውዴ፣ አቶ ግርማ ብሩ፣ አቶ ዓለማየሁ ተገኑ፣ አቶ አባይ ፀሀዬ እና አቶ አታክልት ተካ የት ነው ያሉት? በተንዳሆ ግድብ ግንባታ ላይ የተቀጠሩት ዐይነ ስውሩ ጥበቃስ ኃላፊነታቸውን የተወጡት በምን መልኩ ይሆን? በይርጋ አበበ Show more