February 20, 2019
Source: https://www.zehabesha.com/amharic/archives/94166
በኤርትራ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት አቶ ሬድዋን ሁሴን በእንግሊዘኛ ቋንቋ ለንባብ ለሚበቃው መንግስታዊው ‹‹ኢትዮጵያን ሄራልድ›› ጋዜጣ በሰጡት መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድና ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቅርቡ ስምምነት ሊፈፅሙ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ይህም በሁለቱ አገራት መሀከል ያለውን አዲስ ግንኑነት በህጋዊ ማእቀፍ ለማረጋገጥ መሆኑን አስረድተዋል፡፡ በአገራቱ መሀከል የሚኖረውን የንግድ ልውውጥ በተመለከተ ሰፊ ውይይት መደረጉን የጠቀሱት አምባሳደር ሬድዋን በዚህ […]
