Image result for onlf

February 21, 2019

Source: https://mereja.com/amharic/v2/94887
https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/dwelle/dira/mp3/amh/8C0ABAFF_2_dwdownload.mp3

የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ሶማሌ አማፂ ቡድን የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ሥለወደፊት ፖለቲካዊ ሥራዉ ከኢትዮጵያ የፌደራልና ከሶማሌ ክልል ባለሥልጣናት ጋር እየተደራደረ መሆኑን አስታወቀ።የግንባሩ ቃል አቀባይ እንደሚሉት ግንባሩ «የመጀመሪያ ምዕራፍ» ባለዉ እርምጃዉ የቀድሞ ታጣቂዎቹን ማሰልጠኛ ጣቢያ አስገብቷል።በቃል አቀባዩ መግለጫ መሠረት ሠልጣኞቹ ከሶማሌ ክልል መስተዳድር ልዩ ኃይልና ከሌሎች የክልሉ የፀጥታ ኃይላት ጋር ይቀየጣሉ።ቃል አቀባዩ ማሰልጠኛ ጣቢያ የገቡትን የቀድሞ ታጣቂዎች ቁጥር መግለፅ አልፈለጉም።

Audio Player00:0000:00Use Up/Down Arrow keys to increase or decrease volume.