February 27, 2019e

የትግራይ ክልል የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽ አዋጅ ላይ ያለውን ተቃውሞ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አስገባ

የትግራይ ክልል የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አዋጅ ህገ መንግስቱን የሚጥስ በመሆኑ እንዲጣራለት የተቃውሞ አቤቱታውን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ማስገባቱ ተገለጸ።

በፌዴሬሽን ምክር ቤት የዴሞክራሲያዊ አንድነት፣ የህገ መንግስት አስተምህሮና የሰብዓዊ መብት ግንባታ ቋሚ ኮሚቴ ጸሀፊ ወይዘሮ ፍረወይኒ ገብረእግዚአብሔር፤ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ የኮሚሽኑ መቋቋም ‹‹ህገ መንግስቱን ይጥሳል›› የሚሉ አሉና በዚህ ላይ ሃሳባቸው እንዲሰጡ ሲጠየቁ በሰጡት ምላሽ ፣የትግራይ ክልል ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አቤቱታ ማስገባቱን አንስተው ዝርዝር ማብራሪያ እንደማይሰጡ ገልጸዋል።

ለተጨማሪ ሊንኩን ይጫኑ

የትግራይ ክልል ተቃውሞውን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አስገብቷል

► መረጃ ፎረም – JOIN US