March 10, 2019

Source: https://www.dw.com/am?maca=amh-podcast_amh_diskussionsforum-8741-xml-mrss
http://radio-download.dw.com/Events/dwelle/dira/mp3/amh/AEEE289D_2.mp3

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከሰሞኑ በጽህፈት ቤታቸው በነበረ ስብሰባ ላይ ኢህአዴግ አንድ ሀገራዊ ፓርቲነት በቅርቡ እንደሚቀየር አሳውቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዚህ በተጨማሪ የሶማሌ፣ አፋር፣ ጋምቤላ፣ ቤንሻንጉል ጉሙዝ እና ሀረሪ ክልል ገዢ ፓርቲዎች አዲስ በሚመሰረተው ውህድ ፓርቲ ውስጥ እንደሚካተቱ ገልጸዋል።