በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዎንታዊ ምላሽ ካልተገኘ ውይይቱን ሊያቋርጡ እንደሚችሉ መድረክ አስጠነቀቀ

  • እስክንድር ፍሬው

22 ፓርቲዎች በሚሳተፉበት ሸንጎ ላይ መደራደር እንደማይቻልና የመድረክ ፍላጎት ከገዢው ፓርቲ ኢሐዴግ እና ከመንግሥት ጋር ብቻውን መደራደር እንደሆነ የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጼጥሮስ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG