አስገድዶ መሰወር፣ እገታ እና እየደረሰ ያለው ቀውስ

October 24, 2024 – DW Amharic መደበኛ ባልሆነ ማቆያ ቦታ ተይዘው ለሚቆዩ፣ ያሉበት ሳይገለጽ እንዲቆዩ ለሚደረጉ እና አስገድዶ መሰወር ለሚፈፀምባቸው ኢትዮጵያውያን ዜጎች እና ቤተሰቦቻቸው ፍትሕ እንዲሰጥ፣ ተጠያቂነትም እንዲሰፍን ተጠየቀ።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

የትግራይ ነጻነት ፓርቲና የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ውዝግብ

October 24, 2024 – DW Amharic  በትግራይ ክልል በተቃዋሚነት የሚንቀሳቀሰው የትግራይ ነፃነት ፓርቲ በክልሉ ሰላማዊ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ መቸገሩ ገለፀ። ፓርቲው የክልሉ አስተዳደር አካላት አባላቶቾን ከውጭ ሐይሎች ጋር በማስተሳሰር ጥቃት እያደረሱባቸው ነው ብሏል። የአስተዳደር አካላት በበኩላቸው የፓርቲው ክስ ይቃወማሉ።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ