አሳሳቢው የወባ በሽታ በደቡብ ኢትዮጵያ
September 17, 2024 – DW Amharic የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ ተቋም ምክትል ዳይሬክተር ለጊዜው በኀሃዝ ለማስደገፍ ቢቸገሩም በክልል የበሽታው ሥርጭት በእጥፍ መጨመሩን አረጋግጠዋል ፡፡… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ጸሃፊ ሶማሊያን ጎበኙ
September 17, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
በኮሪደሩ ልማት “በአጭር ጊዜ ውስጥ ትነሳላችኹ በመባላችን ስጋት ገብቶናል” የየካ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች
September 17, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
በመንበረ ሰላማ ተፈጸመ ያሉትን ሹም ሽረት ያልተቀበሉ የአላማጣ ነዋሪዎች ተቃውሞ አሰሙ
September 17, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
የትግራይ ፀጥታ ሓይሎች ከፖለቲካ ጣልቃ ገብነት እንዲቆጠቡ የክልሉ ፓርቲዎች ጠየቁ
September 17, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
የስፖርት ዝግጅት
September 17, 2024 – DW Amharic ቡድኑ ካስመዘገበው እና ካያሳየውን ውጤት ይልቅ የተፈጠረው ውዝግብ ከፍተኛው የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆንዋል ። … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
ትረምፕ ለሁለተኛ ጊዜ ከተቃጣባቸው የግድያ ሙከራ ተረፉ
September 17, 2024 – VOA Amharic … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ
በደብረጽዮን የሚመራው ማዕከላዊ ኮሚቴ እነ አቶ ጌታቸውን አገደ፣ ጊዜያዊ አስተዳደሩም እንዲስተካከል ጠየቀ
ከ 5 ሰአት በፊት በደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው አዲሱ የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ 16 ከፍተኛ አመራሮቹን ከፓርቲው ፖለቲካዊ ሥራዎች ማገዱን አስታወቀ። ይህንንም ተከትሎ የታገዱት አመራሮች፣ በህወሓት ውክልና በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ውስጥ ያላቸው ኃላፊነት ላይ ማስተካከያ እንዲደረግ እንደሚፈልግ ገልጿል። ህወሓት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ እና በከፍተኛ አመራሮቹ ተቀባይነት ሳያገኝ […]
አንጋፋው ምሁር እና ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
ከ 3 ሰአት በፊት የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) ሊቀ መንበር አንጋፋው ምሁር እና ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። የፕሮፌሰሩን ማለፍ ያስታወቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ “[ፕ/ር በየነ] ረዘም ላለ ጊዜ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውንን ስሰማ ከልብ አዝኛለሁ” ብለዋል። ፕሮፌሰር በየነ ከታኅሣሥ 2014 ዓ.ም. ጀምሮ በመንግሥታዊው የፖሊሲ ጥናት ኢንስትዩት […]
በጎንደር እና በአካባቢው ግጭቶች ሲካሄዱ መሰንበታቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
ከ 34 ደቂቃዎች በፊት በታሪካዊቷ በጎንደር ከተማ እና በዙሪያዋ በሚገኙ ሌሎች አካባቢዎች ሰሞኑን በመንግሥት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ከፍተኛ ውጊያ መደረጉን ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናገሩ። የሰሜን ጎንደር ዞን መቀመጫ በሆነችው በደባርቅ እንዲሁም በዳባት እና በአምባ ጊዮርጊስ ከተሞች ውጊያው ሲደረግ የሰነበተ ሲሆን፣ ዛሬ ደግሞ በማዕከላዊ ጎንደር ዋና ከተማ በሆነችው ጎንደር የተለያዩ አካባቢዎች የተኩስ ልውውጥ መኖሩን ነዋሪዎቹ […]