በደቡብ አፍሪካ በአስገድዶ መድፈር የተከሰሰው ናይጄሪዊ ፓስተር ከስምንት ዓመት እስር በኋላ ነጻ ተባለ

ከ 4 ሰአት በፊት ናይጄርያዊው ፓስተር በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ስምንት ዓመታትን በደቡብ አፍሪካ እስር ቤት ካሳለፈ በኋላ ከቀረቡበት ክሶች ሁሉ ነጻ መሆኑ ተገለፀ። 32 ክሶች ቀርበውበት የነበረው ፓስተር ቲሞቲ ኦሞቶሶ፤ ከተወነጀለባቸው ድርጊቶች ነጻ መሆኑን ለዓመታት ሲከራከር ቆይቷል። በደቡብ አፍሪካ በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተከስሶ የችሎቱ ሂደት በቀጥታ የተላለፈ የመጀመርያው ግለሰብ ሲሆን በርካታ ሰዎች ጉዳዩን በቅርበት ሲከታተሉት […]

የፖሊስ መለዮ ባያችሁ ቁጥር ስለኔ የምትሳቀቁ ልጆቼ …የመጨረሻውን ወሰንኩ!

Sintayehu Chekol   የፖሊስ መለዮ ባያችሁ ቁጥር ስለኔ የምትሳቀቁ ልጆቼ …የመጨረሻውን ወሰንኩ! በዘመናችሁ ሁሉ ስቃይ ያሸከምኳችሁ የፖሊስ መለዮ ባያችሁ ቁጥር ስለኔ የምትሳቀቁ ልጆቼ …አሁንስ ተስፋው ማነው? እንደምትሉ አውቃለሁ። ግዴለም ተስፋዬ እግዚያብሔር ነው። ከብዙ ወጥቻለሁ ነገም ከኔ ጋር ነው! አታስቡ። በተኛችሁበት ጥያችሁ በመሄዴ ብታዝኑም ክፉ አባት ግን አይደለሁም ታውቃላችሁ። በናተ እድሜ በአንድ የታሪክ ምዕራፍ የተፈጠረ አረመኔ ዘረፈጂ […]

ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በግዕዝ ጥናት መስክ በዶክትሬት ዲግሪ ፕሮግራም ሰልጣኞችን መቀበል ሊጀምር ነው።

ዘንገና ሚዲያ   መልካም ዜና ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በግዕዝ ጥናት መስክ በዶክትሬት ዲግሪ ፕሮግራም ሰልጣኞችን መቀበል ሊጀምር ነው። ዩኒቨርሲቲው ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማስተማር የሚያስችለውን ስርዓተ ትምህርት እንዳዘጋጀ አሳውቋል። ከኢትዮጵያ ዉጭ የአለማችን ዩንቨርስቲዎች ትኩረት የሰጡት ግዕዝ ቋንቋን ለማስተማር ዩኒቨርሲቲው የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በማድረግና ስርዓተ ትምህርት በመቅረፅ ዝግጅት ሲያደረግ መቆየቱን፥ ትምህርቱን ለመጀመር በተዘጋጀ የምክክር አውደ ጥናት ላይ ተገልጿል። የግዕዝ […]

በአማራ ክልል ጃዊ ወረዳ በተከሰተ አተት መሰል ወረርሽኝ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ – ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

April 2, 2025 በቤተልሔም ሠለሞን በአማራ ክልል፣ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር፣ ጃዊ ወረዳ ከትላንት በስቲያ ሰኞ ጀምሮ በተከሰተ የአጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት (አተት) መሰል ወረርሽኝ የሁለት ሰዎች ህይወት ማለፉን የወረዳው አስተዳደር ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጸ። በወረዳው በሁለት ቀናት ውስጥ ብቻ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር 40 ገደማ መድረሱን የወረዳው የጤና ጽህፈት ቤት አስታውቋል። አተት መሰል ወረርሽኙ መጀመሪያ የታየው፤ […]