የሕወሓት ሊቀመንበር ከእሳቸው በተቃራኒ የቆሙ አመራሮችን መውቀስ ጀመሩ

ዜና የሕወሓት ሊቀመንበር ከእሳቸው በተቃራኒ የቆሙ አመራሮችን መውቀስ ጀመሩ ልዋም አታክልቲ ቀን: September 25, 2024 ‹‹ሌተና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ የያዘውን ቂም እኔ ላይ እንጂ የትግራይ ሕዝብ ላይ እንዲወጣ አልፈቅድም›› ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) የሕወሓት ሊቀመንበር ‹‹እኔ በማንም ላይ የያዝኩት ቂም የለም››  ሌተና ጄኔራል ፃድቃን ገብረ ትንሳዔ የሕወሓት ሊቀመንበር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) በትግራይ ጦርነት ወቅት የተፈጠሩ ልዩነቶችን በማስታወስ፣ በአሁኑ ጊዜ ከእሳቸው ተቃራኒ የቆሙ የሕወሓትና የትግራይ ጦር ከፍተኛ አመራሮችን በአደባባይ መውቀስ […]

ነዳጅ ከጂቡቲ በተጨማሪ በበርበራ ወደብ ለማስገባት የመንግሥት ውሳኔ እየተጠበቀ ነው

በሔለን ተስፋዬ September 25, 2024 በጂቡቲ የሚገኘው ሆራይዘን የነዳጅ ማጠራቀሚያ ዴፖ በጂቡቲ የሚገኘው ሆራይዘን የነዳጅ ማጠራቀሚያ ዴፖ የሚሰጠው አገልግሎት አቅም በመቀነሱ ምክንያት፣ ከጂቡቲ በተጨማሪ በሶማሌላንድ በርበራ ወደብ በኩል ነዳጅ ለማስገባት ምክረ ሐሳብ ቀርቦ የመንግሥት ውሳኔ እየተጠበቀ ነው። በጂቡቲ የሚገኘው ሆራይዘን የነዳጅ ማጠራቀሚያ ዴፖ የሚሰጠው አገልግሎት አቅም መቀነሱ፣ በኢትዮጵያ የነዳጅ አቅርቦት ላይ መስተጓጎል እየፈጠረ መሆኑን፣ በነዳጅና […]

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ፥ በዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የሚመራውን የህወሓት ቡድን አስጠነቀቁ።

September 25, 2024 የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ፥ በዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የሚመራውን የህወሓት ቡድን አስጠነቀቁ። ፕሬዜዳንቱ በማስጠንቀቂያቸው ” ቡድን ” ሲሉ የጠሩት ሃይል የወረዳና የከተማ የህዝብ ምክር ቤቶች ለመረበሽ እየሄደበት ያለው ርቀትና በማድረግ ላይ ያለውን እንቅስቃሴ ማቆም አለበት ብለዋል። መስከረም 14/2017 ዓ.ም በፕሬዜዳንቱ ፊርማ ተፈርሞ ለሁሉም የወረዳና የከተማ ም/ቤቶች የተፃፈው የማስጠንቀቅያ ደብዳቤ ” የህዝብ […]

Egypt Sends Military Aid to Somalia as Territorial Tensions with Ethiopia Persist  – Army Recognition 05:12 

On Tuesday, September 24, 2024, Egypt confirmed it had sent military aid to Somalia, demonstrating its support for the Horn of Africa nation, currently in conflict with Ethiopia over a breakaway territory. This aid comes in the midst of growing tensions between Somalia and Ethiopia, aggravated by the issue of Somaliland’s recognition, a region that seceded from […]

የብራንድንበርጉ አካባቢያዊ ምርጫ ውጤትና አንድምታው

September 25, 2024 – DW Amharic FDP ከSPD እና ከአረንጓዴዎቹ ፓርቲዎች ጋር የሚያቀራርቡት ጥቂት ጉዳዮች ብቻ ናቸው። በዚህም FDP በበርሊኑ ጥምር መንግሥት ውስጥ መቀጠል አለመቀጠሉ እያነጋገረ ነው። ፓርቲው ከጥምሩ መንግሥት እንዲለቅ የሚወተውቱት የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር ጥምረቱ እስከ መጪው ገና ይቀጥላል ብለው አያምኑም ።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

የአፍሪካ ቀንድ አካባቢ የፀጥታ ሥጋት

September 25, 2024 – DW Amharic  እየተካረረ በመጣው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ግንኙነት ውስጥ ሶማሊያ የኢትዮጵያ መንግሥት ለፑንትላንድ የጦር መሳሪያ ድጋፍ ሰጥቷል በሚል ክስ ስታቀርብ፣ ግብጽ በፊናዋ ለሁለተኛ ጊዜ ለሶማሊያ የጦር መሣሪያ ድጋፍ ማድረጓ ተሰምቷል።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

በአማራ ክልል ለትምህርት የተመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር አነስተኛ ነው ተባለ

September 25, 2024 – DW Amharic  እንደ ኃላፊው እድሜያቸው ከ4 እስከ 6 ዓመት የሆናቸውን አንድ ሚሊዮን 760 ህፃናትን ለመመዝገብ ታቅዶ የተመዘገቡት 324 ሺህ ያክሉ ናቸው፡፡ ከ1ኛ ክፍል እስከ 8ኛ ክፍል 4 ሚሊዮን 800ሺህ ተማሪዎች ይመዘገባሉ ቢባልም ባለፉት 20 ቀናት የተመዘገቡት ግን ከ1 ሚሊዮን 300ሺህ እንደማበልጡ ተናግረዋል፡… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

በሸገር ከተማ የመንገድ ዳር ቤቶች መፍረስ

September 25, 2024 – DW Amharic  ከቤቶቹ መፍረስ በኋላም መዳረሻቸውን እንደማያውቁ የሚገልጹ ነዋሪዋ ለልማት ይፈርሳል በተባሉት መኖሪያቸውና መተዳደሪያቸው ምትክ ሌላ መኖሪያ አለመመቻቸት አሊያም ስለ ካሳ መከፈል አለመከፈልም እርግጠኛ አደሉም።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ

የትግራይ ተፈናቃዮች ስሞታ

September 25, 2024 – DW Amharic  ከጦርነቱ መቆም በኃላ ወደቀዬአችን እንመለሳለን የሚል ተስፋ በተፈናቃዩ የነበረ ቢሆንም፣ በተደጋጋሚ በመንግስት የተገባላቸው ቃል ሳይፈፀም ቀርቶ አስቸጋሪ ሕይወት በመጠልያዎች ለመግፋት መገደዳቸው እኚህ አባት ይናገራሉ። እንደ ተፈናቃዩ ገለፀ የክልሉ መሪዎች የተፈናቃዩ ችግር ለመፍታት ከመስራት ይልቅ “በስልጣን ሽኩቻ ተጠምደዋል” በማለት ይወቅሳሉ።… … ሙሉውን ለማየት ወይም ለማንበብ እዚህ ላይ ይጫኑ