አሜሪካ ወደ ኤልሳልቫዶር ያባረረቻቸው ከ200 በላይ የወንበዴ ቡድን አባላት

18 መጋቢት 2025, 11:02 EAT አሜሪካ የወንበዴ ቡድን አባላት ናቸው ያለቻቸውን ከ200 በላይ የቬንዝዌላ ዜጎች እጅ እና እግራቸውን በሰንሰል በማሰር ወደ ኤል ሳቫዶር ልካለች። የኤልሳቫዶር ፕሬዝዳንት የወንበዴ አባላት ናቸው ያሏቸው 251 ሰዎች ወደ አገራቸው መላካቸውን አረጋግጠዋል።ነገር ግን ሁለቱም አገራት ተጠርጣሪዎቹ የወንበዴ ቡድን አባላት መሆናቸውን የሚያሳይ መረጃ ማቅረብ አልቻም።