የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት “ክልሉን ወደ ግጭት ለማስገባት ተንቀሳቅሰዋል” ያላቸውን የቦዴፓ አመራሮች አስጠነቀቀ

7 መጋቢት 2025, 14:06 EAT የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት “ክልሉን ዳግም ወደ ግጭት ለማስገባት እንቅስቃሴ ጀምረዋል” ያላቸውን “አንዳንድ” የተቃዋሚው ቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ቦዴፓ) አመራር እና አባሎችን አስጠነቀቀ። ቦዴፓ በበኩሉ ማስጠንቀቂያው፤ የፓርቲው አመራሮች በቅርቡ የተሻሻለው የክልሉ ሕገ መንግሥት “ተፈጻሚ እንዳይሆን” በዚህ ሳምንት ለሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ካቀረቡት አቤቱታ ጋር የተያያዘ ነው ብሎ እንደሚያምን ገልጿል። የቤኒሻንጉል […]