አዋሽ 40 ፡ “በቂ ምግብ ፣ ውሃ እና በቂ እንቅልፍ በስለትም ቢሆን የማይገኝበት ቦታ”
ከ 6 ሰአት በፊት ለደኅንነቱ ሲባል ስሙን የማንጠቅሰው ግለሰብ በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ በሚገኝ ጊዜያዊ ማቆያ ከአርባ ቀናት በላይ አሳልፏል። ግለሰቡ በአማራ ክልል በፋኖ ታጣቂዎች እና በመከላከያ ሠራዊት መካከል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከታወጀ ከአስር ቀናት ገደማ በኋላ ነበር በአዲስ አበባ ከተማው ውስጥ በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር የዋለው። እርሱ እንደሚለው “ከፋኖ […]
ቦይንግ ሰራሹ አውሮፕላን የአደጋ ጊዜ መውጫ በሩ በረራ ላይ የተገነጠለው ብሎኖች ጎድለውት ነው ተባለ
ከ 5 ሰአት በፊት ከጥቂት ሳምንታት በፊት ቦይንግ 737 ማክስ 9 አውሮፕላን በረራ ላይ ሳለ የአደጋ ጊዜ መውጫ በሩ የተገነጠለው አራት ብሎኖች ጎድለውት ነው ተባለ። ይህ የተገለጸው የአሜሪካ ብሔራዊ የትራንስፖርት ደኅንነት ቦርድ ክስተቱ ያጋጠመው አውሮፕላን ዙሪያ ያደረገውን የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት ባወጣበት ወቅት ነው። ሪፖርቱ የአደጋ ጊዜ መውጫ በሩን አስረው መያዝ የነበረባቸው አራት ብሎኖች በቦታቸው አልነበሩም […]
የአፍሪካ ዋንጫ፡ ከናይጄሪያ እና ደቡብ አፍሪካ ጨዋታ በፊት ሁለቱ አገራት ውዝግብ ውስጥ ገቡ
ከ 5 ሰአት በፊት ዛሬ ናይጄሪያ እና ደቡብ አፍሪካ ከሚያደርጉት የአፍሪካ ዋንጫ የግማሸ ፍጻሜ ግጥሚያ በፊት በሁለቱ አገራት መካከል ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት ተከስቷል። በደቡብ አፍሪካ የሚገኘው የናጄሪያ ከፍተኛ ኮሚሽን ናይጄሪያ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ካሸነፈች በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ናይጄሪያውያን በጩኸት ከተሞላ የደስታ አገላለጸ እንዲቆጠቡ ጠይቋል። ይህ ማስጠንቀቂያ የመጣው ናይጄሪያ ደቡብ አፍሪካን አሸንፋ ወደ ፍጻሜው ካለፈች በናይጄሪያውን የደስታ […]
እስራኤል-ጋዛ፡ ሐማስ አዲስ ለቀረበው የተኩስ አቁም ስምምነት ምላሽ ሰጠ
ከ 5 ሰአት በፊት ሐማስ አዲስ ለቀረበው የተኩስ አቁም ስምምነት ምላሽ ሰጥቻለሁ አለ። እስራኤል፣ አሜሪካ፣ ካታር እና ግብፅ አቀረቡት የተባለው የተኩስ አቁም ስምምነት ይዘት ለሕዝብ ይፋ አልሆነም። ነገር ግን የተኩስ አቁም ስምምነቱ ለስድስት ሳምንታት እንደሚቆይና ሐማስ የታገቱ እስራኤላዊያንን የሚለቅ ከሆነ ፍልስጤማዊያን እስረኞች በምትኩ እንደሚለቀቁ ተነግሯል። እስራኤል እና አሜሪካ የሐማስን ምላሽ እየመረመርን ነው ብለዋል። በመካከለኛው ምስራቅ […]
ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታዎች የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚዎች ይለያሉ
ከ 6 ሰአት በፊት ዛሬ ረቡዕ ጥር 29/2016 ዓ.ም. ምሽት 2 እና 5 ሰዓት ላይ በሚደረጉ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታዎች የዘንድሮ የአፍሪካ ዋንጫ ፍጻሜ ተፋላሚዎች ይለያሉ። በግማሽ ፍጻሜው ቀድመው የሚገናኙት ናይጄሪያ እና ደቡብ አፍሪካ ናቸው። የናይጄሪያ የፊት መስመር ተጫዋች ቪክተር ኦሲመሄን በጉዳት ተሰልፎ የመጫወቱ ጉዳይ አጣራጣሪ ሆኗል። ባለፈው ዓመት በጣሊያን ሴሪአ ቁጥር አንድ ግብ አስቆጣሪ ሆኖ […]
3 ሰዎች ብቻ የሚያውቁት የ6 ወር የስለላ ስራ | የቀድሞ የደህንነት አባል | ዶ/ር አስማማው ቀለሙ | ባለውለታዬ | ጦቢያ @ArtsTvWorld
Arts Tv World
የመአዛ እንግዳ | የጎጃም እዝ ፋኖ ከ አስር ሀይሎች ጋር ነው የሚታገለው! | @roha_tv
Roha
ፋኖ እና 1500 የብልጽግና ወታደሮች!አቡነ ጴጥሮስ ምን አሉ? ለምንስ ከኤርፖርት ተመለሱ? ዐቢይ “አጠገቤ ያሉ ሰዎች እየከዱኝ ነው”አሉ!
Roha
ሮሃ ዜና | ሙሉ ወሎ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብቷል | የባህርዳሩ ጭፍጨፋ ዕቅድ፤ ከቆቦ ደሴ ተይዟልየወልቃይት አመራሮች ላይ የግድያ ሙከራ |
Roha
“ወደ አሜሪካ እየተመለስኩ ነው”፣ “የፋኖ ውጊያ ምክንያታዊ አይደለም”፣ “የአናርኪ ወላጅ ዴሞክራሲ ነው”
Addis Compass Media / ACM / አዲስ ኮምፓስ ሚዲያ