የታገቱ ወገኖቻችን በአስቸኳይ ይለቀቁ ዘንድ እንጠይቃለን!

ኢሕአፓ/eprp  ·Follow የታገቱ ወገኖቻችን በአስቸኳይ ይለቀቁ ዘንድ እንጠይቃለን! *ከኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ – ኢሕአፓ የተሰጠ መግለጫ* ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ደራ ጉንደ መስቀል በመጓዝ ላይ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች በሙሉ ጥር 27 ቀን 2018 ዓ.ም ታግተው መወሰዳቸውን የሚገልጹ መረጃዎች እየወጡ ነው። ​ በእገታው ወቅት አንዲት የ6 ወር ህፃን ከእናቷ ተነጥላ የት እንደደረሰች እስካሁን […]