በኬንያ አራት ሰዎች ከተገደሉ በኋላ የነዳጅ ዋጋ ቅናሽ ቢደረግም አድማው ቀጥሏል

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟል19 ግንቦት 2026, 07:47 EAT የንባብ ጊዜ: 3 ደቂቃ በኬንያ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ተከትሎ ተቃውሞ ተቀሰቅሶ አራት ሰዎች ተገድለው በርካቶች ጉዳት ከደረሰባቸው በኋላ የዋጋ ቅናሽ ቢደረግም አድማው ቀጥሏል። የኬንያ አገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ከአድማው ጋር በተያያዘ የሰዎች ሕይወት ጠፍቷል፣ ቢያንስ 30 ሰዎች ተጎድተዋል እንዲሁም ከ300 በላይ ሰዎች […]

ቀጥታ,ኢራን በጦርነቱ ለደረሰባት ውድመት ካሳ እንዲሁም የአሜሪካ ወታደሮች እንዲወጡ የሚጠይቅ ሃሳብ አቀረበች

አዲሱ የሰላም ዕቅድ በሊባኖስ ውስጥ የሚካሄደውን ጨምሮ በሁሉም ግንባሮች የሚደረጉ ጦርነቶች እንዲቆሙ፣ በኢራን አቅራቢያ የሰፈሩ የአሜሪካ ወታደሮች እንዲወጡ እና በጦርነቱ ለደረሰባት ውድመት ካሳን እንዲከፈላት የሚጠይቅ መሆኑን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል። ጭምቅ ሃሳብ የቀጥታ ሽፋን

በቅርቡ “በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን የተቆጣጠረውን ቡድን አስወግደን” መቀለ እንገባለን የሚሉት ቡድኖች እነማን ናቸው?

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟል19 ግንቦት 2026 የንባብ ጊዜ: 4 ደቂቃ እሁድ ግንቦት 9/2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ የተመሠረተው የትግራይ “የሰላም እና የለውጥ ምክር ቤት” ከዓላማዎቹ መካከል አንዱ “በመፈንቅለ መንግሥት ትግራይን የተቆጣጠረውን ኃይል ማስወገድ” መሆኑን ስምረት ፓርቲ ለቢቢሲ ተናገረ። የፓርቲው የሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን አስተባባሪ የሆኑት ብርሃነ ገብረየሱስ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ “የለውጥ ፈላጊዎች እንቅስቃሴ” የተባለ […]

በሕይወት ለመቆየት ልጆቻቸውን እስከመሸጥ የደረሱት የአፍጋኒስታን አባቶች

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟልከ 5 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 5 ደቂቃ ጀንበር እንደወጣች በአፍጋኒስታን የጎር ግዛት ዋና ከተማ ቻግቻራን በመቶዎች የሚቆጠሩ ወንዶች አቧራ በሸፈነው አደባባይ ይሰብሰባሉ። ሰዎች መጥተው ማንኛውንም ሥራ ይቀጥሩን ይሆናል በሚል ተስፋ ከመንገዱ አጠገብ ተሰልፈው ይቆማሉ። ይህም በዚያች ቀን ቤተሰቦቻቸው ምግብ እንደሚመገቡ እና እንደማይመገቡ ይወስናል። ነገር ግን ይህ የመሆኑ ዕድል እጅግ […]

በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ወረርሽኝ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 131 ደረሰ

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟል19 ግንቦት 2026, 08:13 EAT ተሻሽሏል ከ 8 ሰአት በፊት የንባብ ጊዜ: 2 ደቂቃ በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በተቀሰቀሰ የኢቦላ በሽታ ቢያንስ 131 ሰዎች መሞታቸው እና ከ513 በላይ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል ተብለው መጠርጠራቸውን የአገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ። ከሞት ቁጥሩ በተጨማሪ የአገሪቱ መንግሥት ቃል አቀባይ ተጠርጣሪዎች የሚገኙበት አካባቢ መስፋቱን ተናግረዋል። በኡጋንዳም ሁለት […]

ዶናልድ ትራምፕ በባሕረ ሰላጤው አገራት ጥያቄ መሠረት ኢራን ላይ የሚፈጸምን አዲስ ጥቃት ማስቀረታቸውን ተናገሩ

ዳታን በመቆጠብ ጽሑፍ ብቻ ለማንበብ ታትሟል19 ግንቦት 2026, 07:13 EAT የንባብ ጊዜ: 3 ደቂቃ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማክሰኞ ዕለት በኢራን ላይ ለመፈጸም አቅደውት የነበረውን ጥቃት በባሕረ ሰላጤው አገራት ጥያቄ መሠረት መሰረዛቸውን አስታወቁ። ፕሬዚዳንቱ አክለውም “አሁን ኮስተር ያለ ድርድር እየተካሄደ ነው” ብለዋል። ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ድረ ገጻቸው ላይ ባጋሩት ልጥፍ ጥቃቱ እንዲቀር የጠየቁት አገራት ኳታር፣ ሳዑዲ […]