በኢትዮጵያ ሦስተኛው የጨረር ሕክምና ማዕከል በጎንደር ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሊከፈት መሆኑ ተገለጸ

የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አይንሸት አዳነ (ዶ/ር) ማኅበራዊ በኢትዮጵያ ሦስተኛው የጨረር ሕክምና ማዕከል በጎንደር ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሊከፈት መሆኑ ተገለጸ አበበ ፍቅር ቀን: February 19, 2025 በአገር አቀፍ ደረጃ ከጥቁር አንበሳና ከጅማ ስፔሻላይዝድ ሆስቲታሎች ቀጥሎ  ሦስተኛው የጨረር ሕክምና ማዕከል በቅርቡ አገልግሎት ሊጀምር መሆኑን፣ የጎንደር አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አስታወቀ፡፡ ማዕከሉ በቅርቡ አገልግሎት መስጠት ሲጀምር በርካታ የካንሰር ታማሚዎችን […]

ጂማ ጌራ የዘር ማ*ጥፋትና ጳጳሳት ዝምታ ምክንያት (ክፍል 1 እና ክፍል 2)

Orthodoxy and Secularism ጂማ ጌራ የዘር ማ*ጥፋትና ጳጳሳት ዝምታ ምክንያት (ክፍል 2) Orthodoxy and Secularism ጂማ ጌራ የዘር ማ*ጥፋትና ጳጳሳት ዝምታ ምክንያት (ክፍል 1) Orthodoxy and Secularism