“ብዙ ሰዎች አሁን ኢትዮጵያ ያለችበትን ሁኔታ በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” – ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ – ኢትዮጵያ ኢንሳይደር

April 16, 2026 ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ብዙ ሰዎች ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ሁኔታ “በደንብ የሚገባቸው አይመስለኝም” ሲሉ ተናገሩ። እርሳቸው የሚያስቧትን የበለጸገች ኢትዮጵያ “እንደሚያዩ” “ጥርጥር እንደሌላቸው” የገለጹት አብይ፤ ነገር ግን በተሟላ ደረጃ የስራቸውን ትሩፋት “የሚቋደሱ” እና “የሚዝናኑባት” ላይሆኑ እንደሚችሉ ግምታቸውን አጋርተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተስፋ እና ግምታቸውን የገለጹት፤ ከብሔራዊው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት እና ላለፉት ሁለት ቀናት […]