Coronavirus – Ethiopia: COVID-19 update (11 February 2021)

Source: Ministry of Health, Ethiopia ADDIS ABABA, Ethiopia, February 12, 2021 Daily:Laboratory test: 5,740Severe cases: 239New recovered: 825New deaths: 4New cases: 613 Total:Laboratory test: 2,026,734Active cases: 15,067Total recovered: 127,622Total deaths: 2,171Total cases: 144,862
Coronavirus – Ethiopia: COVID-19 update (12 February 2021)

Source: Ministry of Health, Ethiopia ADDIS ABABA, Ethiopia, February 12, 2021 Daily:Laboratory test: 7,056Severe cases: 260New recovered: 242New deaths: 6New cases: 686 Total:Laboratory test: 2,033,790Active cases: 15,505Total recovered: 127,864Total deaths: 2,177Total cases: 145,548
higher recovery compared to new confirmed cases

Post published:February 11, 2021 Ethiopia reported higher coronavirus recovery numbers compared to new confirmed cases over the past twenty-four hours Ethiopia Coronavirus update February 11, 2021 Number of tested people over the past twenty-four hours: 5,740Newly confirmed cases: 613Total confirmed cases: 144,862Active cases: 15,067Patients in the Intensive Care Unit: 239New cases of recovery: 825Total registered […]
Coronavirus – Ethiopia: COVID-19 update (9 February 2021)

Source: Ministry of Health, Ethiopia ADDIS ABABA, Ethiopia, February 10, 2021 Daily:Laboratory test: 4,981Severe cases: 238New recovered: 248New deaths: 2New cases: 572 Total:Laboratory test: 2,014,440Active cases: 15,402Total recovered: 126,004Total deaths: 2,158Total cases: 143,566
ትራምፕ ላይ ለሁለተኛ ጊዜ የተመሰረተው ታሪካዊ ክስ እየታየ ነው – ቪኦኤ/አማርኛ

ፌብሩወሪ 09, 2021 ደረጀ ደስታ ዋሽንግተን ዲሲ — በቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ የተመሠረተው ሁለተኛው ታሪካዊው ክስ ከዛሬ ማክሰኞ ጀምሮ በአሜሪካ ህግ መወሰኛው ምክር ቤት በመታየት ላይ ይገኛል፡፡ ትራምፕ የተከሰሱት የህግ አውጭዎቹ የምክር ቤት አባላት የፕሬዚዳንት ባይደንን አሸናፊነት የሚያረጋግጠውን የ2020 የምርጫ ውጤት እንዳያጸድቁ ለማስገደድ፣ ከአንድ ወር በፊት፣ ደጋፊዎቻቸው በምክር ቤቱ ህንጻ ላይ ያካሄዱትን የአመጽ ተቃውሞ አነሳስተዋል […]
ኢትዮጵያ ሁለት የኤርትራ ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎችን ልትዘጋ ነው

February 9, 2021 በተስፋለም ወልደየስ ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል የሚገኙ ሁለት የኤርትራውያን ስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎችን ልትዘጋ ነው። እንዲዘጉ ውሳኔ የተላለፈባቸው የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎች፤ ሽመልባ እና ህጻጽ የተሰኙት እንደሆኑ የስደት እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ ዛሬ አስታውቋል። ሽመልባ የተመሰረተበት ቦታ ከኢትዮ-ኤርትራ ድንበር በቅርብ ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ ለመዘጋቱ በምክንያትነት ተጠቅሷል። በደደቢት በረሃ የሚገኘው ለኑሮም ሆነ ለስደተኞች መጠለያነት […]
የጠለምት አማራ ህዝብ የማንነትና የወሰን ጥያቄ እልባት እንዲሰጣቸው ነዋሪዎች ጠየቁ።

February 9, 2021
“በወልቃይትና ራያ ሲፈናቀሉና ሲገደሉ የነበሩ ሰዎች በህይወት እንዳሉ የመታሰብ የህግ መብት አላቸው።” የህግ ምሁራን

February 9, 2021
የአድዋ ድልን በትምህርት ስርዓት ውስጥ በማካተት ለአሁኑ እና ለቀጣዩ ትውልድ ታሪክን ማውረስ እንደሚገባ ተገለፀ

February 9, 2021
የምርጫ ቦርድ ማሳሰቢያ – ቪኦኤ/አማርኛ

ፌብሩወሪ 08, 2021 መለስካቸው አምሃ አዲስ አበባ — የምርጫ ክልል ጽሕፈት ቤቶችን በተሰጠው የጊዜ ገደብ ያላዘጋጁ የክልል መስተዳደሮች ወይም ክልሎች በሚቀጥሉት ሦስት ቀናት ውስጥ እንዲያዘጋጁ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አሳሰበ። የእጩዎች ምዝገባ በተያዘለት መርሃ ግብር መሰረት ጽ/ቤቶችን ባሟሉ ክልልሎች እንደሚካሄድም ቦርዱ አስታወቀ። ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡ የምርጫ ቦርድ ማሳሰቢያ By ቪኦኤ