የኢትዮጵያ መንግሥት ስለትግራይ የሰጠው መግለጫ

ማርች 05, 2021 እስክንድር ፍሬው አዲስ አበባ — የትግራዩን የህግ የበላይነት ዘመቻ ቀሪ ሁለት ዓላማዎች ለማጠናቀቅ ቁርጠኛ መሆኑን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል። ሁለቱ ዓላማዎች ደግሞ ሰብአዊ ድጋፍ መድረሱን ማረጋገጥና ክልሉን መልሶ መገንባት እንደዚሁም አሁንም በክልሉ ውስጥ በንቃት የሚንቀሳቀሱ ወንጀል ፈፃሚዎችን ለሕግ ማቅረብ መሆናቸውን አመልክቷል። የሕግ የበላይነት ዘመቻውን ለማዳከም የታቀዱ ማናቸውንም ወገንተኛ ጣልቃ ገብነቶች እና የፖለቲካ ዘመቻዎችን ግን […]