COVID-19 will not leave behind refugees and migrants

The Lancet Published:April 04, 2020 DOI:https://doi.org/10.1016/S0140-6736(20)30758-3PlumX Metrics Never has the “leave no one behind” pledge felt more urgent. As nations around the world implement measures to control the spread of SARS-CoV-2, including lockdowns and restrictions on individuals’ movements, they must heed their global commitments. When member states adopted the UN 2030 Agenda for Sustainable Development, […]

የኮቪድ 19 መከላከያ እርምጃዎች ህገ-መንግስታዊነት

April 3, 2020 Source: https://amharic.voanews.com htmlhttps://gdb.voanews.com/55105C27-6F3E-4E0C-81CF-9BA51B1D651D_w800_h450.jpg የኮቪድ 19 ስርጭትን ለመቆጣጠር የፌዴራል እና የክልል መንግስታት የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰዱ ይገኛሉ።ከእነዚህ ርምጃዎች መካከል የተወሰኑት የመንቀሳቀስ መብትን በመሰሉ  የዜጎች መብቶች ላይ ገደብ የሚጥሉ ናቸው። እነዚህ የዜጎችን የጤና ደህነነት ታሳቢ ተደርገው እንደተጣሉ የሚነገርላቸው ገደቦች የህግ መሰረት አላቸው የላቸውም በሚለው ላይ ግን ሙግቶች ይነሳሉ። እነዚህን ገደቦች ከመጣል በፊት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጅ […]

የባለሥልጣናት ሽኩቻ በሶማሌ ክልል

April 3, 2020 – DW Amharic በሶማሌ ክልል ከፍተኛ የፖለቲካ አመራሮች መካከል ልዩነት መኖሩን አንድ የክልሉ ቀድሞ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ገለፁ፡፡ የርዕሰ መስተዳድሩ ፕሮቶኮል እና የፀጥታ አማካሪ መታሰራቸውን እንደሚያውቁ ተናግረዋል ፡፡ …► ሙሉውን ለማየት እዚህ ላይ ይጫኑ በሶማሌ ክልል ከፍተኛ የፖለቲካ አመራሮች መካከል ልዩነት መኖሩን አንድ የክልሉ ቀድሞ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ገለፁ፡፡ የርዕሰ […]

ለኢትዮጵያ እርዳታና ብድር ለኮሮና መከላከያ

April 3, 2020 – DW Amharic የዓለም ባንክ  የኮሮና ተህዋሲ በኢትዮጵያ የሚያስከትለውን ተጽእኖ ለመቋቋም የሚረዳ የ82.6 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ እና ብድር ትናንት አጸደቀ።የባንኩ «ዓለም አቀፍ የልማት ማህበር» ከመደበዉ ከዚህ ገንዘብ 41.3 ሚሊዮን ዶላሩ እርዳታ፣ ቀሪው 41.3 ሚሊዮን ዶላሩ ደግሞ ብድር መሆኑን ባንኩ አስታውቋል።…► ሙሉውን ለማየት እዚህ ላይ ይጫኑ የዓለም ባንክ  የኮሮና ተህዋሲ በኢትዮጵያ የሚያስከትለውን ተጽእኖ […]

መኖርያ ፍቃድ የሌላቸው ስደተኛ ኢትዮጵያውያን በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ ችግራቸው ተባብሷል።እንድረስላቸው! (ዩቱብ ኦድዮ)

April 3, 2020 Source: https://www.gudayachn.com/2020/04/blog-post_2.html ======== ጉዳያችን ሚድያ፣ኮሚኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant ========= ሙሉውን ለመከታተል ከስር ሊንኩን ይጫኑ – Friday, April 3, 2020 የዛሬ 97 ዓመት ከሁለት ሚልዮን ያላነሰ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን አማኝ የነበረባት የጥንቷ ቆስጠንጢኖስ የዛሬዋ የቱርክ ዋና ከተማ ኢስታምቡል ጉዳይ (ጥናታዊ ፊልም) የዛሬ 97 ዓመት ሁለት ሚልዮን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የነበረባት […]

The perils of mind-altering substances in the Horn of Africa – The Critic Magazine 12:08

Photos by Meg Ryan. Courtesy Electric Forest The perils of mind-altering substances in the Horn of Africa Stifled by bureaucratic governments, many chew through tonnes of khat Artillery Row By James Jeffrey 3 April, 2020 The room looked like a sumptuous scene straight out of The Arabian Nights. Majlis-style mattresses with arm rests and back-cushions […]