የመቀሌው የፌደራሊስት ኃይላት ፎረም አመሠራረት፣ ዓላማና የገጠመዉ ተቃዉሞ – ዉይይት

December 16, 2019 Source: https://mereja.com/amharic/v2/181644https://radiodownloaddw-a.akamaihd.net/Events/dwelle/dira/mp3/amh/26588938_2_dwdownload.mp3 DW : ኢትዮጵያዉያዉን ከሰላም ኖቤል ሽልማቱ ድግስ፣ ግብዣ፣ ከደስታ፣ ፌስታ አቀባበሉ ቱማታ በኋላ ያዉ «ሥራ-አለ እንደገና» ከሚሉበት ደርሰዋል። የዘንድሮዉ የሠላም ኖቤል አሸናፊ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ሽልማቱን ሲቀበሉ እንዳሉት «ሠላም እንደ አትክልት እፅዋት፣ ሰብል ሁሉ የማያቋርጥ እንክብካቤ ትፈልጋለች። ጠቅላይ ሚንስትሩ የሠላም ኖቤል ከተሸለሙ ካለፈዉ ጥቅምት፣ ሽልማቱን እስከተቀበሉበት እስካለፈዉ ሳምንት ድረስ […]

በኢትዮጵያ በስብዓዊ መብቶች ዙሪያ የሚሠሩ ድርጅቶችና ግለሰቦች ጥምረት

December 13, 2019 Source: https://amharic.voanews.com/a/ethiopia-human-rights-12-13-2019/5205214.htmlhttps://gdb.voanews.com/25500E67-28F0-42B5-84DD-3BB088236A06_w800_h450.jpg ታህሳስ 13, 2019 መለስካቸው አምሃ በኢትዮጵያ በስብዓዊ መብቶች ዙሪያ የሚሠሩ ድርጅቶችና ግለሰቦች የመጀመሪያውን ጥምረት ይፋ አድርገዋል። አዲስ አበባ —  በሀገሪቱ ውስጥ ቀደም ሲል በዜጎች ላይ “የመንግሥት አካላት ይፈፅሟቸው እንደነበር የሚነገሩ የሰብዓዊ መብቶች ረገጣዎችና ጥሰቶች አሁን በቡድኖችና በግለሰቦች ሲፈፀሙ ማስተዋል አስፈሪ ገፅታ አለው” ሲሉ አንድ ታዋቂ የመብቶች ተሟጋች አስገንዝበዋል። መንግሥት የዜጎችን […]