የወላይታ ዞን ም/ቤት ጉባዔ

ሰኔ 22, 2020 ዮናታን ዘብዴዎስ ሀዋሳ — ወላይታ ብቻውን እንጂ ከ«ኦሞቲካ ቤተሰብ» ቋንቋ ተናጋሪዎች ከጋሞና ከሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች ጋር ለመካለል እንደማይፈልግ የወላይታ ዞን ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ መወሰኑን የዞኑ አስተዳደር አስታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ መቀመጫውን በሰሜን አሜሪካ ያደረገው የወላይታ፥ የዳውሮና የጋሞ ተወላጆችን በማካተት የተመሠረተው የኦሞ ኢትዮጵያ አንድነትና ፍትህ ማዕከል “በቋንቋ፥ ታሪክና በባሕል አብሮ ተስማምቶ […]

የትግራይ ህዝብና ትግራይ የኢትዮጵያ ማዕከል ነዉ – የአረና ትግራይ የህዘብ ግንኙነት ሃላፊ አምዶም ገስላሴ

June 22, 2020 የትግራይ ህዝብና ትግራይ የኢትዮጵያ ማዕከል ነዉ – የአረና ትግራይ የህዘብ … Tigray is an integral part of Ethiopia – ARENA Party spokesperson Amdom Gebreselassie

የግብጽና የኢትዮጵያ ድርድሮችና ውዝግቦች

ቬኦኤ /አማርኛ ሰኔ 21, 2020 አሉላ ከበደ Grand Ethiopian Renaissance Dam ዋሺንግተን ዲሲ — ለወራት ተቋርጦ የነበረውና ለሳምንት የዘለቀው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ የአዲስ አበባ ድርድር ያለ ስምምነት መቋጨቱን ተከትሎ በተለይ ግብጽ እና ኢትዮጵያ ሊሰውዷቸው የሚችሉ አማራጮች እያነጋገሩ ነው። እንደ ቀደሙት ሁሉ በመሰንበቻውም የሶስቱ የተፋሰሱ አገሮች ድርድር – ሁለቱ አገሮች ኢትዮጵያ እና ግብጽ ከሁነኛ ስምምነት ለመድረስ […]