OMN: ፕ/ር መረራ ጉዲና – በወቅታዊ ህገመንግስታዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ (May 15 2020)
The last emperor of Ethiopia: Haile Selassie’s legacy remains divisive – France 24 06:29
15/05/2020 – 12:22 By: Bastien RENOUIL | Élodie COUSIN Considered by some to be the greatest moderniser of Ethiopia, Haile Selassie is also the man who let his people starve to death during several major famines. The story of Selassie, who was overthrown in a 1974 coup, was consigned to the dustbin of history for […]
በሞትና መርዶ አፋፋ ላይ ነን (ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ) – 1
May 15, 2020 ሽመልስ አብዲሳ አስደምሞኛል (ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ) – 2 May 15, 2020
ሕወሓት መቀሌ ላይ የመሰረታቸው የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ሀይሎች ጥምረት አቋም በወቅታዊ ጉዳይ

May 14, 2020
መድረክ የመፍትሄ ሃሳብ አቀረበ

ግንቦት 13, 2020 መለስካቸው አምሃ ፎቶ ፋይል፦ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና አጋሩ አዲስ አበባ — መንግሥት ለድርድርና ብሄራዊ መግባባት እና የጋራ መፍትሄ ለማምጣት ዝግጁ መሆን እንደሚገባው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት(መድረክ)አሳሰበ። ወሳኝ በሆኑ ልዩነቶች ላይ ለመደራደርም የመፍትሄ ሃሳብ የያዘ አማራጭ ሰጥቷል። ሀሳቡን ለጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እንዳቀረበ አስታውቋል። ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ። መድረክ የመፍትሄ ሃሳብ አቀረበ by […]
አስገራሚው የአንዷለም አራጌ ደብዳቤ – ከኦቦ በቀለ ገርባ ፊት የተፈፀመ የግድያ ሙከራ!
May 14, 2020
ለመጭው ጊዜ የፖለቲካ መፍትሄ ሃሳብ ቀረበ

Source: https://amharic.voanews.com/a/Ethiopia-politics-5-12-2020/5416458.htmlhttps://gdb.voanews.com/236D40D3-BDEB-477A-9D73-035E0C1B480E_w800_h450.jpg ግንቦት 12, 2020 ሙክታር ጀማል ፎቶ ፋይል፦ አቶ ዳውድ ኢብሳ አዳማ — ኢትዮጵያ አሁን ያለችበትን ችግር ለመፋታት ፖለቲካዊ ሥምምነት ላይ መድረስ አስፈላጊ መሆኑን ትብብር ለህብረ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፌዴራሊዝም ገልጿል። ትብብሩ የሕገ መንግሥትና የመንግሥት ክፍተት እንዳይፈጠር ከመንግሥት የተውጣጣ የባለሙያዎች ስብስብ ምክር ቤት ክትትል እየተደረገበት ለመጭው አንድ ዓመት ሃገሪቱን እንዲመራ ሀሳብ አቅርቧል። ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል […]
ምርጫ ምንም ትርጉም አያስፈልገውም
May 12, 2020
ሕወሓት የማለለትን ህገመንግስት እየጣሰ ነው – አቶ ልደቱ አያሌው
May 12, 2020
የግብጽ አካሄድ የህዳሴውን ግድብ በተመለከተ ተገቢ ያልሆነ ነው -ምሁራን

FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.) May 9 at 7:47 AM ·
