በምስራቅ ሐረርጌ አብያተ ክርስትያናትና የምእመናን ቤቶች በጽንፈኞች ተቃጠሉ ተዘረፉ ሲል የቤተክርስቲያኗ ቴሌቭዥን ገለጸ

November 13, 2019 Source: https://mereja.com/amharic/v2/169490https://mereja.com/amharic/v2/wp-content/uploads/2019/11/orthodox-breaking.mp4 $bp(“Brid_169490_1”, {“id”:”12272″, “video”: {src: “https://mereja.com/amharic/v2/wp-content/uploads/2019/11/orthodox-breaking.mp4”, name: “በምስራቅ ሐረርጌ አብያተ ክርስትያናትና የምእመናን ቤቶች በጽንፈኞች ተቃጠሉ ተዘረፉ ሲል የቤተክርስቲያኗ ቴሌቭዥን ገለጸ”, image:”https://mereja.com/amharic/v2/wp-content/uploads/2019/11/orthodox.jpg”}, “width”:”550″,”height”:”309″});

ውርደት እንደማንነት (ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም)

2019-11-11 ውርደት እንደማንነት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማሪያም አንድ የትግሬ ተረት ብዘመነ ግርምቢጥ ማይ ናዓቅብ ይላል፤ በዘመነ ተገላቢጦሽ ዝናብ ወደላይ ይዘንባል፤ ማለት ነው መሰለኝ፤ የአጥቢያ ዳኛ ንጉሥ ፕሬዚደንት ተባለ፤ አንበሳው ጅብ ተባለ፤ አርበኛው ባንዳ፣ ባንዳው አርበኛ ተባለ፤ እግዚአብሔር የሾመው ተሻረ፤ ሺፍታ የጎለተው ነገሠ፤ ገንዘብ ያለው ጸደቀ፤ ደሀው ተኮነነ፤ መኮላተፍ ባህል ሆነ፤ እናት፣ አባት፣ ወንድም፣ እኅት የሚሉ ቃለት ከኢትዮጵያ […]