“የተፈጠረው ክስተት ትግሉን የበለጠ ወደፊት ያጠናክረዋል እንጅ ወደኋላ አይመልሰውም” – ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት
July 8, 2019 Source: https://mereja.com/amharic/v2/129791
በኦሮምኛና በትግርኛ አፋቸውን የፈቱ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ባለውለታዎች – ቢቢሲ / አማርኛ

7 ጁላይ 2019 ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍን ዛሬ የደረሰበት ደረጃ ላይ ካደረሱት ጎምቱ ጸሃፍት መካከል ቀላል የማይባሉት አፋቸውን የፈቱት በሌላ ቋንቋ ነው። ከስብኅት ገብረእግዚያብሔርና ከበዓሉ ግርማ ውጪ የአማርኛን ልብወለድ ማሰብ ከባድ ነው። ጸጋዬ ገብረመድኅንን ደግሞ ከተውኔቱና ከሥነ ግጥም አንፃር አለማውሳት አፍ ማበላሸት ነው። ግጥምንስ እንደ ሰለሞን ደሬሳ ማን አዘመነው ሊባል ነው? አንዳንድ ምሁራን ደግሞ የአማርኛን […]
ለማን ብየ ላልቅስ? (አክሎግ ቢራራ – ዶ/ር)

July 8, 2019 ሰኔ 30 2011 ዓ.ም. የገደለው ባልሽ፤ የሞተው ወንድምሽ!” “ሃዘንሽ ቅጥ አጣ ምን ብየ ላላቅስሽ!” “እኔ ለዐማራው ሕዝብ ህይወቴን ሰጥቻለሁ” ዶር አምባቸው መኮነን የእኛ አገር ጉዳይ ቅጥ ያጣ ሆኗል። ወንድም ወንድሙን እንዲገድል ከጀርባ ሆኖ የሚቀሰቅሰው ማነው? የሚለውን ጥያቄ ለተመራማሪዎች ልተወው። የክልሉና የፌድራሉ ባለሥልጣናት ማን ገዳይ እና ማን ተገዳይ እንደሆነ ነግረውናል። ቁም ነገሩ፤ እነማን […]
Urgent Message to Amara Elites: Speak Up Against The Ethnic Cleansing of Amara!
July 8, 2019 If you keep silent during this ethnic cleansing of Amaras, you will be cursed by history and the coming generations! Belayneh Abate Again, the Amaras are filling up the prisons and torture chambers! It is a subhuman or worthless life to live a quiet and comfortable life while our source or base […]
የብ/ጄ አሳምነው ፅጌ ልጅ ዳዊት አሳምነው ከኢትዮጲስ ጋር ያደረገው ቆይታ

2019-07-07 *ዳዊት አሳምነው ይናገራል፦ *የብ/ጄ አሳምነው ፅጌ ልጅ ዳዊት አሳምነው ከኢትዮጲስ ጋር ቆይታ አድርጓል። ኢትዮጲስ፦በመጀመሪያ ከስምህና ከእድሜህ ልጀምር… ዳዊት አሳምነው፦ስሜ ዳዊት አሳምነው ይባላል ፤እድሜዬ 15 ነው፤የተወለድኩት አዲስ አበባ ነው።በሚቀጥለው ዓመት 10ኛ ክፍል እገባለሁ። ኢትዮጲስ፦ከ9 ዓመታት በፊት አባትህ ሲታሰሩ፣አንተ ትንሽ ልጅ ነበርክ።ያንን ጊዜ ምን ያህል ታስተውሰዋለህ? ዳዊት አሳምነው፦አስታውሰዋለሁ፣የ5 ዓመት ልጅ ነበርኩ።አንዳንድ መጥፎ ነገሮች ሲፈጠሩ፣የልጆች አእምሮ ውሰጥ […]
“ዴሞክራሲያዊ የሚባል ብሔርተኝነት የለም!!” አቶ ልደቱ አያሌዉ

ልዩ መረጃ – “የዶክተር አብይ ደጋፊ ብሆንም ንግግራቸውን ግን አልወደድኩትም!” – ተክለሚካኤል አበበ | (ቆይታ ከክንፉ አሰፋ ጋር)
ቃለ ምልልስ ፈተናዎች የበዙበት የጠ/ሚኒስትር ዐቢይ መንግስት? – አዲስ አድማስ

Saturday, 06 July 2019 14:46 Written by አለማየሁ አንበሴ • ጽንፈኝነትን ማሸነፍ የምንችለው ዲሞክራሲያዊ መብትን በመከርከም አይደለም • መንግስት በምርጫው ጉዳይ ላይ ከተፎካካሪዎች ጋር መወያየት ይኖርበታል • የሚለማ መሬት አለን የሚለው ነገር፣ በጥናት መፈተሽ ይኖርበታል የጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ መንግስት፣ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ ያልገጠሙት ፈተናዎችና አደጋዎች የሉም ማለት ይቻላል፡፡ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች ከየአካባቢው […]
ኢህአዲግ በራሱ ልዩ ሀይል እየተበላ ነው
July 6, 2019
በግልፅና በቀጥታ ካልተነገርን የመከራው ፖለቲካችን ማቆሚያ አይኖረውም – ጠገናው ጎሹ
July 5, 2019 | SourceURL:https://www.zehabesha.com ደራሲ አቤ ጎበኛ ከዛሬ አርባ አምስት ዓመት በፊት ( ሐምሌ 1966) በማህፀኗ ውስጥ ሆኖ ምስኪን እናቱን “እውነት በሌለበት ዓለም ለመኖር አልወለድም” ብሎ የሞገታትን ህፃን ኢይዝራኤሎስ ብሎ በምእናቡ በሰየማት ደሴት አገር እንዴወለድ አደረገው። በዚችው በውጭ ወራሪዎች ስትገዛና ስትመዘበር ቆይታ ነፃነቷን ብታገኝም ከእራሷ ብልሹ አገዛዝ ነፃ መውጣት ባልቻለችው ደሴት አገር ሳይፈልግ የተወለደው […]