ፓርቲዎቹ ለምን ረቂቅ አዋጁን ተቃወሙት? በፍቃዱ ሃይሉ

August 11, 2019 ከሰሞኑ በኢትዮጵያ የተጀመረው የሕግጋት ማሻሻያ ሒደት አንዱ አካል የሆነው የምርጫ እና የፖለቲካ ፓርቲዎች አዋጅ ረቂቅ ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተልኮ ለውይይት ቀርቧል። ይሁንና 27 የተቃዋሚ ፓርቲ ድርጅቶች በጋራ ባወጡት መግለጫ ረቂቁን የመረረ ተቃውሞ አስደምጠውበታል። ለመሆኑ “የተቃዋሚዎቹ” ተቃውሞ ምንጩ ምንድን ነው? ከሰሞኑ በኢትዮጵያ የተጀመረው የሕግጋት ማሻሻያ ሒደት አንዱ አካል የሆነው የምርጫ እና የፖለቲካ […]
የውይይት መድረክ – የኢትዮጵያ የለውጥ ጉዞ አቅጣጫ ወዴት? ክፍል 2 – SBS Amharic

August 10, 2019 ዶ/ር ሰማኸኝ ጋሹ፤ በ Endicott ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶችና ዓለም አቀፍ ሕግ መምህር፣ ደራሲ ገለታው ዘለቀና ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ፤ በ Georgia Gwinneett ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፤ “የኢትዮጵያ የለውጥ አቅጣጫ ወዴት?” በሚለው የውውይት መድረካችን አጀንዳ ላይ ግለ አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ። ደራሲ ገለታው ዘለቀ “ጂኦግራፊንና ቋንቋን መሠረት ያደረገ የመንትዮሽ ፌዴራሊዝም ሥርዓት አድርገን ሁለቱ በሕገ መንግሥቱ ስር በራሳቸው ምህዋር ላይ እንዲሆኑ ማድረግ […]
Illegal Activities of Sidama Extremists in Awassa and What Must be Done to Ensure a Lasting Peace and Security in the City
August 10, 2019 By Damo Gotamo Ejjeettos and their financiers are in big trouble. They are running for their lives. Many are behind bars, and those who escaped prisoner are being chased down by the brave men and women in uniform. Some of the criminals who were caught, confessed, in-front of Judges, that they are […]
Why Play with Fire!!! (By Kebour Ghenna)

2019-08-09 0Kebour Ghenna Why Play with Fire!!!By Kebour Ghenna I don’t care if I sound an old fart for saying that privatization of Ethio-Telecom is not a necessary and indispensable for the broader economic liberalization reforms that’s taking place in Ethiopia today. Indeed, privatization of Ethio-Telecom goes against the interest of the nation. Watch out, […]
The Intellectual Bankruptcy of Hizkiel Gebissa Part II: The Plan to Destroy Ethiopia Gradually (By Gemechu Aba Biya)

2019-08-10 The Intellectual Bankruptcy of Hizkiel Gebissa Part II: The Plan to Destroy Ethiopia Gradually By Gemechu Aba Biya Whenever Hizkiel Gebissa is asked about secession, he equivocates, but he is a committed separatist. He just doesn’t have the decency, integrity, or honesty to say it openly. He tries to cleverly camouflage his separatist intention, while […]
ህዝቅኤል ጋቢሳ መቀሌ ቢጋበዝ ምን ይገርማል?!?” (አብርሀም በላይ)

2019-08-10 ህዝቅኤል ጋቢሳ መቀሌ ቢጋበዝ ምን ይገርማል?!?”አብርሀም በላይ በቅርቡ ህዝቅኤል ጋቢሳ ቀጥሎም በቀለ ገርባ መቀሌ ተጋብዘው ነበር። ይህ ጉዳይ የገረማቸው ሰዎች አሉ። ምን ይገርማል? ተረሳ እንዴ? እስቲ ባጭሩ እናስታውስ – የህወሃት አመራር ሁለት አይነት ስዎችን ያቀፈ ነበር። አንደኛው የገብሩ አስራት ቡድን (ትግራይ/ኢትዮጵያዊ) ሁለተኛው እና ዋናው የስልጣን ቁልፍ ያዢው የመለስ/ስብሃት (አገር የለሽ መርስነሪ) ቡድን። ኢትዮጵያዊው ቡድን […]
ድራማውም፤ ድርሰቱም፤ ተዋንያኖቹም ቀሽሞች ናቸው!!! (ዘመድኩን በቀለ)

2019-08-10 ድራማውም፤ ድርሰቱም፤ ተዋንያኖቹም ቀሽሞች ናቸው!!!ዘመድኩን በቀለኦርቶዶክስ ሆይ ሰምተሻል? ★ “መስጊድ እንዲፈርስ ያደረጉ ባለሥልጣናት ታሰሩ” መባልንና የለገጣፎዋ ከንቲባ ቤተ ክርስቲያኑን አስፈርሳ ንዋየ ቅድሳቱን ሜዳ ላይ የመጣልዋ ድፍረትና የመንግስት ተባባሪነት ትዝ ባለኝ ጊዜ ይሄንን ጻፍኩ። * የሶማሌው፣ የከሚሴው፣ የጅማው፣ የሲዳማውም ትዝ ባለኝ ጊዜ እንዲሁ እጽፋለሁ። ★ በመጬው ምርጫ የቦለጢቃ አማራጭ ፖሊሲ የሚቀርብበት አይመስለኝም። ክርክሩም ውድድሩም የሃይማኖት ሳይሆን የሚቀር […]
ወሎ የማን ናት? (ዶ/ር ዘላለም እሸቴ)

2019-08-10 ፕሮፌሰር ህዝቅኤል ጋቢሳ ወሎ ኦሮሞ ነው ሲል፥ ታሪክ ላይ ተደግፈን ስለ ወሎ ባለቤትነት ጥያቄ መልስ ለመስጠት ከመሞከር በፊት የጥያቄው ጤንነት ይታሰብበት። ጭር ሲል አልወድም ሆነና ነገሩ፥ ጫጫታው ይድራልኝ አለ በመንደሩ። ያለ አዕምሮ ጠብ ጫሪ፥ “ወሎ ኬኛ” ባለ አዕምሮ አቃፊ፥ “ኢትዮጵያ ሀገሬ ነው። ወሎ ወገኔ ነው” ትላንት አዲስ አበባ ዛሬ ወሎ ነገ ደንቢ ዶሎ ሰው […]
ያንዳርጋቸው ፖለቲካዊ ሸፍጥ (መስፍን አረጋ)

2019-08-10 ያንዳርጋቸው ፖለቲካዊ ሸፍጥ መስፍን አረጋ የኢዜማ አሽከርካሪ (brains behind) ነው የሚባለው አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በጦቢያ ውስጥ ኦሮሞ፣ ትግሬ፣ ሱማሌ ፣ አገው፣ ቅማንት ወዘተ. እንጅ አማራ የሚባል ብሔር የለም የሚባለውን እሱ ራሱ ከጻፈው መጽሐፍ ጋር ፍጹም የሚቃረነውን የፀራማሮች መሠረተቢስ እንቶ ፈንቶ እንደወረደ ፈንትቶታል፡፡ የዚህን መሠረተቢስ እንቶ ፈንቶ አመክንዮ (reasoning) እንከተል ብንል እንግሊዘኛ የአንግሎወች (Angles)፣ የሳክሶኖች […]
“ዘጠኙ ክልሎች የተመሰረቱት ጣሊያን ኢትዮጵያን በከፋፈለበት መንገድ ነው፡፡” ጓድ ቱዋት ፓል ቼይ (የኢአአግ ሊቀመንበር)
August 9, 2019 Source: https://mereja.com/amharic/v2/136798
