Settler Colonialism: The Oromo Extremist Narrative – Getaneh Yismaw
June 13, 2019 The Genesis: TPLF’s Anti-Amhara Ideology and Its Consequences The Stalinist ideology of nations and nationalities that was espoused by the Ethiopian students’ movement of the 1960’s and 70’s, served as the foundation that led to the rise of secessionist, anti-Ethiopian forces, such as the EPLF, TPLF and OLF. The toxic alien ideology, […]
Ethnocentrism, Ethiopia and the Ethiopian Experience – Tesfaye Demmellash
June 14, 2019 Part One – Reckoning with Ethnocentrism One might say that the crisis Ethiopia is in today has to do with ethnicity in the raw, tribal consciousness pure and simple. But from a broader, historically informed and critical perspective, the crisis concerns not so much ethnicity simply as the politics of ethnic recognition or identity, particularly the […]
የእኛዎቹ አክቲቪስቶች ‹‹ማይክሮ ዌቭ›› አክቲቪስ ናቸው!!! (ዮናታን አክሊሉ)

2019-06-18 የእኛዎቹ አክቲቪስቶች ‹‹ማይክሮ ዌቭ›› አክቲቪስ ናቸው!!!ዮናታን አክሊሉ … ኢትዮጵያ የማትለወጥበት ምንም ምክንያት የለም ። ኢትዮጵያ የተወጋችው ማደንዘዣ ብሄርተኝነት ነው፡፡ ሰርጀሪ የተወጋ ሰው ማደንዘዣውንሲያነሱለት ይነቃል፤ አሁንም ልክ እንደዚያ ነቅተናል፡፡ ድሮም ነበርን፤ ወደፊትም እንቀጥላለን፡፡ አሁን ከተወጋንበት ማደንዘዣ ነቅተናል፡፡… ከለመድኩት መድረክ እና ቦታ ለየት ያለ ስለሆነ ለእኔ ይህ መድረክ የመጀመሪያዬ ነው፡፡ ስለዚህ ብዙም ልምድ ስለማይኖረኝ ትረዱኛላችሁ ብየ […]
የኦነግ መንታ መንገድ ወዴት ያደርሰዋል? (ያሬድ ሀይለማርያም)

2019-06-18 የኦነግ መንታ መንገድ ወዴት ያደርሰዋል?ያሬድ ሀይለማርያም በለውጡ ላይ ወይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚመሩት መንግስት ላይ እምነት ከማጣት ይሁን ሌላ ድብቅ አጀንዳ ከማንገብ፤ ኦነግ የመንታ መንገድ ጉዞውን ከጀመረ አረፋፍዷል። ኦነግ ለውጡ እሱ በሚፈልገው መንገድ እየሄደ እንዳልሆነ በተደጋጋሚ ሰገልጽ ቆይቷል። ከዛም አልፎ ሕግ እና ሥርዓትን በጣሱ የተለያዩ የወንጀል አድራጎቶችን ሲፈጽም እንደቆየ በመንግስት ሚዲያ ጭምር በተደጋጋሚ ሲገለጽ ቆይቷል። […]
ወንጀልና ቅጣት ቀይ ሽብር፥ ሰብዓዊ ወንጀል፥ ስደት፥ ስጋት፥ እስር (አበራ ሣህሌ)

2019-06-17 ወንጀልና ቅጣት ቀይ ሽብር፥ ሰብዓዊ ወንጀል፥ ስደት፥ ስጋት፥ እስር አበራ ሣህሌ “–የሆላንድ ፍርድ ቤቶች፣ በየትኛውም የዓለም ክፍል በሰብዓዊነት ላይ የተፈፀመ ወንጀልን የማየት ሥልጣን አላቸው። በዚህም የተነሳ እሸቱ የተከሰሰው መረጃን በማጭበርበር ሳይሆን በቀጥታ በቀይ ሽብር ላይ በነበረው ተሳትፎ ነው። ተፋራጆችን ዘሄግ በሚገኘው ፍርድ ቤት የተጋፈጠው መቶ አለቃ፤ ለተፈፀመው ግድያ ይቅርታ ጠይቋል። – ለአስራ ሰባት […]
የነበርን አለን፡ የመጡት ሄደዋል (መሳይ መኮንን)

2019-06-17 የነበርን አለን፡ የመጡት ሄደዋል መሳይ መኮንን ለሁለተኛ ጊዜ እመጣለሁ ብዬ ቃል ስለገባሁ እንጂ በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ላይ መመለሱን ውስጤ አልፈቀደውም። ቢያንስ ለቃሌ ክብር ስል ወደዚህ መንደር ዳግም መጣሁ። ለሶስተኛ ጊዜ እንደማልመለስ ግን ከወዲሁ አረጋግጥላችኋለሁ። ክፉ ጊዜ ገጥሞን ትላንት ስለአንድ ዓላማ የተሰለፈን የአንድ ቤት ልጆች አደባባይ ወጥተን ትዝብት ላይ በሚጥል እንካሰላንቲያ ውስጥ መግባቱን የማልመርጠው ነገር […]
አቶ ያሬድ ሀይለማርያምን እና መሰሎቻቸውን የሚሰማ መንግሥት ከወዴት አለ?! መስፍን ማሞ ተሰማ

June 17, 2019 ሠላም ለናንተ ይሁን! በኢትዮጵያ ሥነ መንግሥትና ሥነ ህዝብ መስተጋብርና ሀላፊነት፣ ህጋዊነትና ተጠያቂነት ላይ የአቶ ያሬድ ሀይለማርያም ምልከታና ምክረ ሀሳብ ሁሌም ያስደምመኛል። ለአብነት ጁን 13/2019 ‘ፖለቲከኞቻችን ጠዋት ጥምጥም ከሰዓት ኩፊ’ በሚል ርዕስ በፌስ ቡክ ገፃቸው ያሰፈሩት ጥልቅና ውስጠትን ጠያቂ የሆነ የወቅቱን ፖለቲካዊ ዱካ የቃኙበት ፅሁፍ አንዱ ነው። የኢትዮጵያ መሪዎች ወይም የመንግሥት ሀላፊ ፖለቲከኞች […]
“ትውልዳዊ ምክንያታዊነት – ለኹለንተናዊ ስኬት!”

June 17, 2019 የሰው ልጆች ሕይወትና ኹለንተናዊ እንቅስቃሴያቸው በዋናነት በኹለንተናዊ ፍላጎት/ቶች እና በኹለንተናዊ ግንኙነት/ቶች ውስጥ የነበረ፣ ያለና የሚኖር ኹለንተናዊ ትስስር – የፈጣሪ ስጦታ ስለመኾኑ አኗኗራችን ዐቢይ ምስክር ነው፡፡ ህይወታችንን ምን አይነት? በምን ያክል መጠን? መቼ? እንዴት? በምን? በማን? ለምን? ከሚሉ መሠረታዊ ጥያቄዎች ባሻገር ያለ ፍላጎትና ያለ ግንኙነት ማሰብ ፈጽሞ የማይታሰብ ነው፡፡ በጽንሰ ሀሳባዊ ትንታኔ ምክንያታዊነት […]
ዋናው ችግር የግለሰቦችና የቡደን አምልኮ ነው (ሰርፀ ደስታ)

June 17, 2019 Source: https://www.zehabesha.com/amharic/archives/95695 ሰሞኑን ብርሀኑ ነጋን አስመልክቶ የሰጠሁትን አስተያየት በምላሽ አስተያየት ጎርፎ አየሁት፡፡ ይገርማል፡፡ ብዙዎቹ ምን እንደጻፍኩ እንኳን ያዩት አይመስለኝም፡፡ ችግሩ ያለው የብርሀኑ አምላኪነትና የብርሀኑ ጭፍን ጥላቻነት ላይ ነው፡፡ የእኔ ጉዳይ ደግሞ የሕዝብና የአገር እንጂ ብርሀኑ እንደግለሰብ አደለም፡፡ ብርኑ ብቻም ማለቴ ሳይሆን ማንንም ቢሆን በግል ጉዳይ አደለም የእኔ ትችትም ሆነ ድጋፍ፡፡ የአገሬ ልጆች […]
አማራውን በእንቁላል የምታታልሉበት ዘመን አልፏል፡፡ በስልጣን የምትሸውዱት አማራ ዛሬ የለም !

ጄነራል አሳምነው ጽጌ ስለፋኖ ለኢትዮጲስ ጋዜጣ የሰጡት ቃል (#ምናባዊ ወግ 3 )ኢትዮጲስ፦ በፋኖ ላይ የአብይና እና የአዴፓ አቋም ምንድነው? ጄነራል አሳምነው ጽጌ፦ አዴፓ ድርጅት ነው፡፡ አብይ ግለሰብ ነው፡፡ ጥያቄውን ግልጽ አድርግልኝ፡፡ኢትዮጲስ፦ በቅርቡ አዴፓ በአመራሮቹ በኩል የታጠቁ አካላት ወይም ፋኖዎች የአማራ ክልል ስጋት ላይ ወድቋል የሚል ዜና አሰራጭተዋል፡፡ በዚህ ላይ የእርሶ አቋም ምንድር ነው?ጄኔራሌ አሳምነው ጽጌ፦ ሃቁ መታወቅ […]
