ከዜጎች መፈናቀል ጀርባ ያለው ዋንኛው ምክንያት ምን ይሆን ?

June 2, 2019 በኢትዮጵያ በተለይም ከቅርብ አመታት ወዲህ የመፈናቀል ወሬዎች ይሰማሉ፡፡ ዜጎች ከኖሩበት አካባቢ እየተፈናቀሉ ለመከራ መዳረጋቸው የሚያነጋግረውን ያህል ችግሩ ምንድነው ? መነሻውስ ? የሚሉትን ጥያቄዎች እየመረመሩ መፍትሄ ለመፈለግ ጥረት አለመደረጉ የሚያሳየው አሁንም ችግሩ መቀጠሉን ነው፡፡ለመሆኑ እውነት ፖለቲከኞች እንደሚሉት አብሮ የነበረው ሕዝብ በድንገት በደል እንደደረሰበት ስለተረዳ ነውን ? ወይስ ፖለተከኞች እሳቱን ስለሚያጋግሉት ይሆን ? ………
The New Scramble for Ethiopia

SourceURL:https://www.jacobinmag.com/2019/06/ethiopia-abiy-ahmed-meles-zenawi The By Stephanie Jay Ethiopia’s prime minister is making headlines as a Trudeau-like liberal reformer. But behind his progressive sheen, his economic policies are set to accelerate inequality and poverty. What happens in Davos, stays in Davos — at least for the majority of the Ethiopian public, who takes little interest in the exclusive […]
ወደ ካናዳ መሄድ አስበዋል? ከአጭበርባሪዎች ይጠንቀቁ – ቢቢሲአማርኛ

31 ጃንዩወሪ 2019 ”. . . ማታለል እንደሆነ ግልጽ ነበረ። ጓደኛዬ በእርግጠኛነት ይሆናል ብትለኝም አጥብቄ አለመጠየቄ አሁንም ይቆጨኛል” ይህን ያለችው ወደ ካናዳ እንልክሻለን በሚሉ አጭበርባሪዎች ከ30ሺህ በላይ ዶላር የተታለለችው ኑአሚን መኩሪያ ነች። ሰሜን አሜሪካዊቷ ሃገረ ካናዳ በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታት ወደ 1 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎችን ከተለያዩ ሃገራት እንደምትቀበል አስታውቃለች። ይህን እድል በመጠቀም ህይወታቸውን በካናዳ ለማደላደል ጥረት […]
በእነ አቶ በረከት ስምኦን አንድኛው ክስ ላይ የተሰጠ ምስክርነት!!! (ውብሸት ሙላት)

2019-06-02 በእነ አቶ በረከት ስምኦን አንድኛው ክስ ላይ የተሰጠ ምስክርነት!!!ውብሸት ሙላት ዐቃቤ ህግ 9 ምስክሮችን ቢያቀርብም 5ቱ የመሰከሩት በቂየ ነው አለ። ዓቃቤ ህግ በነ አቶ በረከት ላይ ከመሰረታቸው 4 ክሶች ውስጥ በ1ኛ ክስ ብቻ ሊያሰማ ካቀረባቸው 9 ምስክሮች ውስጥ የ5ቱን ብቻ ካሰማ በኋላ አምስቱ ከመሰከሩት ውጭ ስለማይናገሩ የተሰሙት ይበቁኛል በማለቱ ፍ/ቤቱ ቀሪዎቹን ምስክሮች ዐቃቤ ህግ […]
ያ’ባራሪው ያለህ…. (መስከረም አበራ)

June 2, 2019 *************************** አንዳንዴ ከእውነቱ ይልቅ ህልማችን ሃቅ ቢሆን የሚያሰኙኝ አጋጣሚዎች አሉ። ሰዎችን በሩቁ አይተን፣ አንደበታቸውን ተንተርሰን፣ “ነኝ!” የሚሉትን አምነን በትልቁ እንሾማቸዋለን። ይህን ያወቁ እነሱ እምነታችን የማይሰበር፣ያልሆኑትን አድርጎ የሾማቸው ቅን ልቦናችን የማያገናዝብ የዘላለም ተጎታቻቸው ይመስላቸዋል። ይሄኔ እውነተኛ ማንነታቸውን ለመግለፅ በሞኝነታችን ላይ እርግጠኛ ይሆናሉና ማስመሰል ተሽቀንጥሮ መሆን ይመጣል ።የሆኑት ሲገለፅ ሳይሆኑ ያደረግናቸው ይናፍቀናል! “ህልም እና […]
ኢትዮጵያ በመጪው ዓመት ምርጫ ማካሄድ አለባትን ? DW ውይይት

June 2, 2019 ኢትዮጵያ በሕገመንግሥቱ መሠረት በመጪው ዓመት ግንቦት ወር ምርጫ ታካሂዳለች ተብሎ ይጠበቃል። የቦርድ አባላቱን ለማሟላት ገና በሂደት ላይ የሚገኘው ብሔራዊ የምርጫ ለምርጫ ሥራ ማስኬጂያ ከ3,5 ቢሊየን ብር በላይ ገንዘብ በጀት ጠይቋል። መንግሥት እና አንዳንድ ፓርቲዎች ምርጫው በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሠረት መካሄድ ይኖርበታል ባይ ናቸው። Audio Player00:0000:00Use Up/Down Arrow keys to increase or decrease […]
አዋሳ – የደቡብ ፖለቲካ መፍቻ ቁልፍ (በቦጋለ ታከለ ከአዋሳ)

June 1, 2019 Source: https://www.zehabesha.com/amharic/archives/95548 ከዶ/ር አብይ ወደ ስልጣን መምጣት ወዲህ የተጋጋመው የሲዳማ ልሂቃን የክልል ጥያቄ ማጠንጠኛ የአዋሳ ከተማ ባለቤትነት ጉዳይ ነው፡፡ላይ ላዩን ‘ክልል ባለመሆናችን ማንነታችን ተጨፈለቀ’ የሚሉት የሲዳማ ልሂቃን ዋናው ጥያቄያቸው የደቡብ ብሄረሰቦችም ሆኑ የፌደራሉ መንግስት ተባብሮ ያሳመራትን አዋሳ ከተማን የግላቸው ማድረግ ነው፡፡የእነዚህ ልሂቃን ጥያቄ የሲዳማ ክልል ጥያቄ ከመሆን ይልቅ “የአዋሳ ጥያቄ” ቢባል የልሂቃኑን […]
የኢትዮጵያ ፊደል!!! (ፕሮፌሰር ጌታቸው ሃይሌ)

2019-06-01 የኢትዮጵያ ፊደል!!! ፕሮፌሰር ጌታቸው ሃይሌ ስለ ኢትዮጵያ ፊደል ሌላ ጊዜ ጽፌ ሌላ ቦታ ያሳተምኩትን በመጠኑ ለዋውጬ ላካፍላችሁ። ኢትዮጵያ የትም ከሌላ አገር የማይገኝ የራሷ ፊደል አላት። የሩቅ ምሥራቁን (የቻይናን፥ የኮሪያን . . .) ለብቻ ትተን የቀረውን ስናየው የተለያዩ ቋንቋዎች ፊደሎቻቸው ዝምድና እንዳላቸው ምልክት እናያለን። በላቲንና በኢትዮጵያ ፊደል መካከል ያለው ዝምድና እንኳን ደብዛው ፈጽሞ አልጠፋም። ለምሳሌ፥ […]
ኢትዮጵያዊነት ሰዎች በፈቃዳቸዉ ሊለዉጡት የማይችሉት ማንነት ነዉን ? ኢትዮ ኦንላይን

ጸሃፊ – ሸንቁጥ አየለ 6/30/2019 12:00:00 AM ኢትዮጵያዊነት ሰዎች በፈቃዳቸዉ ሊለዉጡት የማይችሉት ማንነት ነዉን ? (በሸንቁጥ አየለ) —————- ብዙ ጸሃፊዎች ስለ ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት የተለያዬ ሀሳብ ያራምዳሉ::እኛ በእግዚአብሄር ቃል እንደሚያምን ሰዉ ግን እግዚአብሄር ህሊና ዉስጥ ያለዉ ኢትዮጵያዊነት መገለጫችን ነዉ ብለን እናምናለን:: ስለሆነም የኢትዮጵያዊነት የአስተምህሮታችንም ሆነ የህሳቤአችን እንዲሁም የኢትዮጵያዊ ማንነታችን ማጠንጠኛ መሰረቱ የእግዚአብሄር ቃል የሚገኝበት መጽሃፍ […]
ኢትዮጵያ በሌላኛው አብዮት ምዕራፍ? (ጌታቸው ሺፈራው)

2019-05-31 የፋታ ጊዜውንም እየጨረሰ ያለው የዐቢይ አህመድ መንግስት!!!ጌታቸው ሺፈራውኢትዮጵያ በሌላኛው አብዮት ምዕራፍ? ኢትዮጵያ ውስጥ ተደርገዋል ከሚባሉት ለውጦች መካከል በስፋት የሚወራለት የ1966ቱ “አብዮት” ነው። ለዚህ ለውጥ እንደ ትልቅ ስንቅ የሚቆጠረው በማይታሰብበት ወቅት በ1953 ዓም የተደረገው የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ነው። ከዚህ ሙከራ በኋላ መንግስት የተለያዩ እቅዶችን በማውጣት የኢኮኖሚ ለውጥ አመጣለሁ በማለት የወቅቱን ትኩሳት ለማብረድ ጥሯል። በየጊዜው ይተገበራሉ […]
