ግንቦት ፳ – ሪፑብሊክ ለመመስረት ጫካ የወረዱ ፋሽስቶች ኢትዮጵያን የወረሩበትና አፓርታይድን ሕጋዊ ያደረጉበት ርጉም ቀን ነው! (አቻምየለህ ታምሩ)

2019-05-29 ግንቦት ፳ –  ሪፑብሊክ ለመመስረት ጫካ የወረዱ ፋሽስቶች ኢትዮጵያን   የወረሩበትና አፓርታይድን ሕጋዊ ያደረጉበት ርጉም ቀን ነው!አቻምየለህ ታምሩ ግንቦት ፳ የኢትዮጵያ ሻለቆችና የበታች መኮንኖች የመሰረቱት የጭካኔ አገዛዝ ተወግዶ ኢትዮጵያን ለማጥፋት ጫካ የወረዱት  ፋሽስት ወያኔዎችና ናዚ ኦነጎች   የመሰረቱት የአፓርታይድ አገዛዝ የተተካበት ቀን እንጂ የኢትዮጵያ «የድል ቀን» አይደለም! ሆኖም ግን  የወያኔውን ዲቃላ ዐብይ አሕመድን ጨምሮ የአገዛዙ ባላደራዎቹ […]

የብሄር ፖለቲካ ካልቆመ በብሄራቸው ምክንያት የሚጠቁ ዜጎች ይበዛሉ! (አብረሐ ደስታ )

May 29, 2019 ተጋሩ በአማራ ክልልና በመላው ኢትዮጵያ፣ አማራዎች በቤኑሻንጉልና በመላ ኢትዮጵያ፣ ኦሮሞዎች በሶማሌና በመላ ኢትዮጵያ፣ ጌደኦዎች በኦሮምያና በመላው ኢትዮጵያ፣ ሶማሌዎች በዓፋርና በመላ ኢትዮጵያ ወዘተ በብሄራቸው ምክንያት ጥቃት ሳይደርስባቸው እንደ ዜጋ በእኩልነት የሚኖሩበት ስርዓት በመገንባት የሀገራችን አንድነትና የህዝባችን ደህንነት እንጠብቅ! አብሮነትንና አንድነትን እንስበክ! ስለብሄርና ስለመለያየት የምናወራ ከሆነ ግን መጠቃቃቱ የሚቀጥል ይሆናል። የትግራይ ብሄር ተወላጅ የሆነው […]

ኢትዮጵያችን ‹‹ሰንበት›› እንድታደርግ (ከይኄይስ እውነቱ)

2019-05-28 ኢትዮጵያችን ‹‹ሰንበት›› እንድታደርግ ከይኄይስ እውነቱ በዚህ አስተያየት አግባብ ‹‹ሰንበት›› የሚለው ቃል ዕረፍት፣ ኅድአት/ፀጥታ፣ ርጋታ እፎይታ፣ ሰላም፣ የሚሉትን አሳቦች ይወክላል፡፡ ኢትዮጵያችን በተለይ ላለፉት 3 ዐሥርታት በዘመነ ሀውክ ወጸብእ /ሁከት÷ ብጥብጥ÷ አምባ ጓሮ÷ሽብር /፣ በዘመነ ቀጠና ወብድብድ /ረሃብ÷ቸነፈር÷መቅሠፍት÷ችጋር/፣ በዘመነ ምንዳቤ ወዐጸባ /ችግር÷ድኽነት/ በዘመነ ጻማ ወጻዕር /መከራ÷ሥቃይ÷ጭንቅ÷ጣር/፣ በዘመነ መንሱት ወዕለታተ እኪት /ፍጹም መከራ÷ፈተና÷የከፉ ቀናት/ በዘመነ ጽማዌ /ድንቁርና/፣ […]

From women’s rights activist to Supreme Court chief: meet Meaza Ashenafi – Christian Science Monitor

As a lawyer, Meaza Ashenafi tried to create the Ethiopia she wanted to live in – from creating a term for sexual harassment, so she could prosecute it, to getting women into the banking system. Today, she’s the country’s top justice. Maheder Haileselassie/Special to The Christian Science Monitor Meaza Ashenafi, president of the Federal Supreme Court […]

28 years later, Ethiopia’s ruling party must end impunity for human rights abuses – Mail & Guardian Online

Fisseha Tekle 28 May 2019 00:00 Twenty-eight years after EPRDF took power, the story is not very different as human rights continue to be violated with impunity. (Minasse Wondimu Hailu/Anadolu Agency/Getty Images) A loud explosion shook the ground in the early afternoon of 28 May 1991. It was followed by a massive fire visible from […]

አማራ የሚያስጨፈጪፈውን የምሳር እጀታ እስከ መቼ በትከሻው ይሸከም? – በላይነህ አባተ

Source: https://www.zehabesha.com/amharic/archives/95506 May 27, 2019 በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) ብአዴን የሚባል የምሳር እጀታ ህወሀት በሚባለው ምዕራባውያንና አረቦች በቀጠቀጡት ምሳር ገብቶ አማራን ከሰላሳ ዓመታት በላይ አስጨፍጪፏል፡፡ ብአዴን በሰማእታት መሰዋእትነት ህወሀት ተሚባለው ምሳር በግድ ሲላቀቅ ደሞ ወነግ ተሚባለው ምሳር እንደ አመንዝራ ተሰክቷል፡፡ ትናንት በህወሀት የምሳር ቀለበት ሰተት ብሎ ገብቶ አማራን ሲያስገድል፣ ሲያሳር፣ ሲያስገርፍ፣ ሲያሰልብ፣ ሲያሰድድ፣ ሲያደኸይ፣ ሲያሳምምና አንገት […]

2019-05-27 ዶ/ር አብይ የጄ/ል ታደሰ ብሩን ሐውልት በጥንታዊቷ ሰላላ/ሰላሌ መርቀዋል!!! አቻምየለህ ታምሩ ሰላሌ/ሰላላ- የአማራ ጥንታዊ ርስት ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ አዛዥ፣ በ1953 ዓ.ም. እነ ጀኔራል መንግሥቱ ንዋይ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ላይ የሞከሩትን ስዒረ መንግሥት በቀዳሚነት ያከሸፉትንና ደርግ ከጭሰኞቻቸው ጋር በግፍ የረሸናቸውን የጄኔራል ታደሰ ብሩን ሐውልት በትናንትናው እለት በምድረ ሸዋ በጥንታዊቷ […]

“ግንቦት 20 – “አይ ኢትዮጵያ ለካ ሰው የለሽም!” (አብርሃም በላይ)

2019-05-27 “ግንቦት 20 – “አይ ኢትዮጵያ ለካ ሰው የለሽም!”  አብርሃም በላይ      “ሰዎች መለስ ዜናዊን ከኮለኔል መንግስቱ ኃ/ማርያምና አልፎ ተርፎም ከዓጼ ኃ/ስላሴ ጋር “ኢትዮጵያዊ ዲክታቶር” ብለው በአንድ ቅርጫት ውስጥ ይከቱታል። ይህ አባባል ሀቅነት አለውን? ይነበብ! መለስ ዜናዊ 1) ሁለት መፃህፍት ጻፈ። ሁለቱንም ተጀምረው እስኪያልቁ በ”ኢትዮጵያ ቅኝ አገዛዝ ስር ለዘመናት ስለማቀቀቸው” ስለኤርትራ ነፃነት የሚያወጉ ናቸው። […]